en
Feedback
የጽርሐ ጽዮን ሐዋርያት ጎላ ቅዱስ ሚካኤል የፍኖተ ብርሃን ሰ/ት/ቤት (Official Channel)

የጽርሐ ጽዮን ሐዋርያት ጎላ ቅዱስ ሚካኤል የፍኖተ ብርሃን ሰ/ት/ቤት (Official Channel)

Open in Telegram

ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።

Show more
2 761
Subscribers
+324 hours
+87 days
+4830 days
Posts Archive
ውድና የተከበራችሁ የሰንበት ትምህርት ቤታችን የባለትዳር አባላት በሙሉ ካለፈው ዓመት ጥር 2016 ጀምሮ እስከ ጥር 2017 ዓ.ም ድረስ ጋብቻቸውን የፈጸሙ የሰንበት ትምህርት ቤታችን አዲስ ሙሽሮችን
ውድና የተከበራችሁ የሰንበት ትምህርት ቤታችን የባለትዳር አባላት በሙሉ ካለፈው ዓመት ጥር  2016 ጀምሮ እስከ ጥር 2017 ዓ.ም ድረስ ጋብቻቸውን የፈጸሙ የሰንበት ትምህርት ቤታችን አዲስ ሙሽሮችን የፊታችን እሑድ ጥር 18/2017 ዓ.ም ከ5:30 ጀምሮ በመደበኛው የመርሐ ግብራችን ሰዓት ሰ/ት/ቤታችን መልስ የጠራቻቸው በመሆኑ እርስዎም በመርሐግብሩ ላይ እንዲታደሙ (እንዲገኙ በክብር ተጋብዘዋል)።     እሑድ  ጥር 18/2017 ዓ.ም         ከረፋዱ 5:30    እግዚአብሔር ማኅበራችንን ይባርክ                   የባለትዳር ጉባኤ ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው። https://t.me/finotebirhan12 የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12 የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1 የዌብሳይት ገጻችን https://finotebirhan.com

ውድና የተከበራችሁ የሰንበት ትምህርት ቤታችን የባለትዳር አባላት በሙሉ ካለፈው ዓመት ጥር  2016 ጀምሮ እስከ ጥር 2017 ዓ.ም ድረስ ጋብቻቸውን የፈጸሙ የሰንበት ትምህርት ቤታችን አዲስ ሙሽሮችን የፊታችን እሑድ ጥር 18/2017 ዓ.ም ከ5:30 ጀምሮ በመደበኛው የመርሐ ግብራችን ሰዓት ሰ/ት/ቤታችን መልስ የጠራቻቸው በመሆኑ እርስዎም በመርሐግብሩ ላይ እንዲታደሙ (እንዲገኙ በክብር ተጋብዘዋል)።     እሑድ  ጥር 18/2017 ዓ.ም         ከረፋዱ 5:30    እግዚአብሔር ማኅበራችንን ይባርክ                   የባለትዳር ጉባኤ ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው። https://t.me/finotebirhan12 የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12 የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1 የዌብሳይት ገጻችን https://finotebirhan.com

በዓለ ቃና ዘገሊላ 2017 ዓ.ም ደብራችን ጽ/ጽ/ጎላ ቅዱስ ሚካኤል እና ዳግሚት ደብረሊባኖስ ደብረ አሚን አቡነ ተክለሃይማኖት
+9
በዓለ ቃና ዘገሊላ 2017 ዓ.ም ደብራችን ጽ/ጽ/ጎላ ቅዱስ ሚካኤል እና ዳግሚት ደብረሊባኖስ  ደብረ አሚን አቡነ ተክለሃይማኖት

በዓለ ቃና ዘገሊላ 2017 ዓ.ም ደብራችን ጽ/ጽ/ጎላ ቅዱስ ሚካኤል እና ዳግሚት ደብረሊባኖስ  ደብረ አሚን አቡነ ተክለሃይማኖት

በዓለ ቃና ዘገሊላ 2017 ዓ.ም ደብራችን ጽ/ጽ/ጎላ ቅዱስ ሚካኤል እና ዳግሚት ደብረሊባኖስ ደብረ አሚን አቡነ ተክለሃይማኖት
+9
በዓለ ቃና ዘገሊላ 2017 ዓ.ም ደብራችን ጽ/ጽ/ጎላ ቅዱስ ሚካኤል እና ዳግሚት ደብረሊባኖስ ደብረ አሚን አቡነ ተክለሃይማኖት

ምስጋና ዘፍኖተ ብርሃን የከተራ የጥምቀት እና የቃና ዘገሊላ በዓል በሰላም አክብረን አጠናቀናል !!! ተመስገን ከሁሉ አስቀድሞ ለአምላካችን ለቅዱስ እግዚአብሔር ምስጋና አምልኮ እና ውዳሴ ይድረስው እናታችን ቅድስት ድንግል ማርያም አሳዳጊያችን እና ጠባቂያችን ሊቀ መላእክት ቅዱስ ሚካኤል እንዲሁም ጻድቁ አባታችን አቡነ ተክለ ሃይማኖት ምስጋና ይድረሳችሁ !!! የሰንበት ት/ቤታችን አባላት በሙሉ ሕፃናት አባላት  (የሰንበት ት/ቤቱ የነገ ተስፋዎች) ማዕከላውያን አባላት ( የሰንበት ት/ቤቱ ተረካቢዎቻችን) ወጣቶች አባላት  (የሰንበት ት/ቤቱ ጠበቃዎች) የባለ ትዳር ጉባኤ አባላት (የሰንበት ት/ቤቱ ጥላዎቻችን ) ልዩ ልዩ የአገልግሎት ክፍላት ላይ የተሳተፋችሁ አባላት  የልብሰ ስብሐት እጥረት አጋጥሞን በዝማሬ ያላሳተፍናችሁ  አባላት እንዲሁም  ለእኅት ሰንበት ት/ት ቤታችን ለደብረ አሚን ተክለ ሃይማኖት ምክሐ ደናግል ሰንበት ት/ቤት ለደብራችን አገልጋዪች በሙሉ  በጠቅላላ ለልዪ ልዩ የጊቢያችን ማኅበራት ለምንወዳችሁ እና ለምናከብራችሁ ይልቁን ቤተክርስቲያን በስስት ለምታያችሁ እና ጠበቃዋ ለሆናችሁ በሦስቱም መውጫ በር ላይ ላላችሁ የአጥቢያችን ወጣቶች እና ምዕመናን  እንዲሁም * ለደብራችን የአስተዳደር  አካላት * ለልደታ ክፍለ ከተማ  አስተዳደር * ለልደታ ክፍለ ከተማ ፖሊስ መምሪያ * ለወረዳ 07 የአስተዳደር እና የጸጥታ አካላት  በሙሉ ጊዜያችሁን ጉልበታችሁን ገንዘባችሁን ሳትሰስቱ እና ሳትቆጥቡ ስትሰጡ ለበዓሉ ድምቀት ለሆናችሁ ምዕመናን እና ምዕመናት በሙሉ ዋጋ ከፋይ አስራት ተቀባይ የለመኑትን የማይነሳ የነገሩትን የማይረሳ ቸሩ መድኃኔዓለም አምላካችን ዋጋቹሁን ይክፈላችሁ!!! ከዓይን ጥቅሻ ይልቅ ፈጥና የምትደርስ እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም በሕይወታችሁ በቤታችሁ ትግባ ስሙ ሲጠራ ልባችን ወከክ እግራችን ሸብረክ የሚለው ጠባቂያችን አሳዳጊያችን ሊቀ መላእክት ቅዱስ ሚካኤል ከልጅነታችን እስከ ሽምግልናችን በጥባቆቱ አይለየን ከቁጥር ሳያጎድለን አምና ብለን ለማውጋት ያጎደለውን ለመሙላት ያብቃን!!! እንዲህ ማማራችን እና መዋባችን በእርሷ ነውና ቅድስት ቤተ ክርስቲያንን ከውስጥም ከውጭም ጠላት ይጠብቅልን!!! ሐገራችንን ኢትዮጵያን በሰላም እና በፍቅር በአንድነቷ አጽንቶ ያቆይልን የዓመት ሰው ይበለን!!! አሜን          ጥር 12/2017 ዓ.ም                  ካሣሁን እሸቱ    የጽ/ጽ/ሐ/ጎላ /ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ          የፍኖተ ብርሃን ሰ/ት/ቤት                ም/ሰብሳቢ                 ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው። https://t.me/finotebirhan12 የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12 የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1 የዌብሳይት ገጻችን https://finotebirhan.com