en
Feedback
የጽርሐ ጽዮን ሐዋርያት ጎላ ቅዱስ ሚካኤል የፍኖተ ብርሃን ሰ/ት/ቤት (Official Channel)

የጽርሐ ጽዮን ሐዋርያት ጎላ ቅዱስ ሚካኤል የፍኖተ ብርሃን ሰ/ት/ቤት (Official Channel)

Open in Telegram

ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።

Show more
2 635
Subscribers
+324 hours
+187 days
+5730 days
Posts Archive
ሰበር መረጃ በምሥራቅ ሸዋ ሀገረ ስብከት በሚገኘው ጥንታዊው የዝቋላ ደብረ ከዋክብት አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ገዳም እራሱን ኦነግ ሸኔ ብሎ በሚጠራው ቡድን የገዳሙን መጋቢ ጨምሮ አራት አባቶችን መግደሉን ገዳሙ አስታውቋል፡፡ ሰኞ የካቲት 11 ቀን 2016 ዓመተ ምሕረት ታጣቂዎቹ ሦስት አባቶችን አግተው ወደ በረሃ ከወሰዱ በኋላ የታገቱትን ለማስለቀቅ ገዳሙ ጥረት በሚያርግበት ወቅት የካቲት 13 ቀን 2016 ዓ.ም ተጨማሪ አባቶችን በመያዝ 1.  የገዳሙ መጋቢ አባተክለማርያም ዐሥራት 2.  የገዳሙ ጸሐፊ አባ ኪዳነ ማርያም ጥላሁን 3.  የገዳሙ የመጽሐፍ መምህርና ቀዳሽ አባ ገ/ማርያም አበበ 4.  በአመክሮ የሚኖሩ መናኝ ኃይለማርያም የተባሉት የገዳሙ የሥራ ኃላፊዎች እንደተገደሉና አብረው ከነበሩት አንድ አባት ብቻ ማምለጥ መቻላቸውን እንደተረዱ የገዳሙ ኃላፊዎች ለኢኦተቤ ቴቪ (EOTC TV) ገልጸዋል፡፡ የገዳሙ የሥራ ኃላፊዎች ቡድኑ ከዚህ ቀደም ገዳሙን በመዝረፍ ለከፋ ችግር አጋልጦት መቆየቱን አስታውሰው ገዳሜ ጸጥታውን የሚያስከብረበት  መሣሪያች በቡድኑ በመወረሳቸው ለከፋ የጸጥታ ችግር መጋለጡን ገልጸዋል፡፡ በአሁኑ ወቅት ገዳማውያ በስጋት ላይ መሆናቸውንና የመንግሥት የጸጥታ አካላትን እገዛ እንደሚሹ አስታውቀው መረጃውንም በየደረጃው ለሚገኙ የሀገረ ስብከቱና የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች ማሳወቃቸውን ገልጸዋል፡፡ ምንጭ:- የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያና የመገናኛ ብዙኃን ሥርጭት አገልግሎት ድርጅት EOTC TV ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው። https://t.me/finotebirhan12 የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12 የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1 የፌስቡክ ገጻችን  https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc    

ሰበር መረጃ በምሥራቅ ሸዋ ሀገረ ስብከት በሚገኘው ጥታዊው የዝቋላ ደብረ ከዋክብት አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ገዳም እራሱን ኦነግ ሸኔ ብሎ በሚጠራው ቡድን የገዳሙን መጋቢ ጨምሮ አራት አባቶችን መግደሉን ገዳሙ አስታውቋል፡፡ ሰኞ የካቲት 11 ቀን 2016 ዓመተ ምሕረት ታጣቂዎቹ ሦስት አባቶችን አግተው ወደ በረሃ ከወሰዱ በኋላ የታገቱትን ለማስለቀቅ ገዳሙ ጥረት በሚያርግበት ወቅት የካቲት 13 ቀን 2016 ዓ.ም ተጨማሪ አባቶችን በመያዝ 1.  የገዳሙ መጋቢ አባተክለማርያም ዐሥራት 2.  የገዳሙ ጸሐፊ አባ ኪዳነ ማርያም ጥላሁን 3.  የገዳሙ የመጽሐፍ መምህርና ቀዳሽ አባ ገ/ማርያም አበበ 4.  በአመክሮ የሚኖሩ መናኝ ኃይለማርያም የተባሉት የገዳሙ የሥራ ኃላፊዎች እንደተገደሉና አብረው ከነበሩት አንድ አባት ብቻ ማምለጥ መቻላቸውን እንደተረዱ የገዳሙ ኃላፊዎች ለኢኦተቤ ቴቪ (EOTC TV) ገልጸዋል፡፡ የገዳሙ የሥራ ኃላፊዎች ቡድኑ ከዚህ ቀደም ገዳሙን በመዝረፍ ለከፋ ችግር አጋልጦት መቆየቱን አስታውሰው ገዳሜ ጸጥታውን የሚያስከብረበት  መሣሪያች በቡድኑ በመወረሳቸው ለከፋ የጸጥታ ችግር መጋለጡን ገልጸዋል፡፡ በአሁኑ ወቅት ገዳማውያ በስጋት ላይ መሆናቸውንና የመንግሥት የጸጥታ አካላትን እገዛ እንደሚሹ አስታውቀው መረጃውንም በየደረጃው ለሚገኙ የሀገረ ስብከቱና የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች ማሳወቃቸውን ገልጸዋል፡፡ ምንጭ:- የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያና የመገናኛ ብዙኃን ሥርጭት አገልግሎት ድርጅት EOTC TV ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው። https://t.me/finotebirhan12 የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12 የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1 የፌስቡክ ገጻችን  https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc    

ልዩ የዓመታዊ ክብረ በዓል መርሐ ግብር የፊታችን ቅዳሜ የካቲት 16/2016 ዓ.ም ከ11:00 በአውደ ምሕረት እንድትገኙ ተጠርታችኋል። ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የ
ልዩ የዓመታዊ ክብረ በዓል መርሐ ግብር የፊታችን ቅዳሜ የካቲት 16/2016 ዓ.ም ከ11:00 በአውደ ምሕረት እንድትገኙ ተጠርታችኋል። ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው። https://t.me/finotebirhan12 የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12 የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1 የፌስቡክ ገጻችን  https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc

በዛሬው እለት አሑድ የካቲት 10/2016 ዓ.ም በሰንበት ት/ት ቤታችን ልዩ የአንድነት መርሐ ግብር ተከናወነ። ከዚህ ቀደም በሰ/ት/ቤታችን በአገልግሎት የነበሩ ነገር ግን በተለያየ ምክንያት ከአገልግ
+9
በዛሬው እለት አሑድ የካቲት 10/2016 ዓ.ም በሰንበት ት/ት ቤታችን ልዩ የአንድነት መርሐ ግብር ተከናወነ። ከዚህ ቀደም በሰ/ት/ቤታችን በአገልግሎት የነበሩ ነገር ግን በተለያየ ምክንያት ከአገልግሎት ርቀው የነበሩ እንዲሁም አሁን እያገለገሉ ያሉ አባላትን በማጣመር የህይወትና የአገልግሎት ልምድን በማካፈል ቅንነት የተሞላው ዘመኑን የዋጀ አገልግሎት እንዴት ማገልገል አለብን በማለት ውይይትና የልምድ ማካፈል መርሐ ግብር በማከናወን ጉባኤው ተጠናቋል። ‛‛ቅንዑ በእንተ ተአቢ ጸጋ ’’ በትዳር ውስጥ ያላችሁ በስራ ጫና ምክንያት ከአገልግሎት የራቃችሁ በየትኛውም ዓመት ስታገለግሉ የነበራችሁ አባላት በሙሉ ቢያንስ በወር 1 ቀን በመምጣት የባለትዳር ጉባኤን በመሳተፍ ለህይወትዎ ለቤትዎ ለልጆችዎ መምሪያ የሚሆኖትን መንፈሳዊ ስንቅ ይቋጥሩ። ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው። https://t.me/finotebirhan12 የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12 የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1 የፌስቡክ ገጻችን  https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc

የማኅበረ ቅዱሳን ዋናው ማዕከል ከደብራችን ጽርሐ ጽዮን ሐዋርያት ጎላ ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን ፍኖተ ብርሃን ሰ/ት/ ቤት ጋር በመተባበር ያስተማራቸውን ከ120 በላይ የጥቁር አንበሳ የሕክምና ተ
+9
የማኅበረ ቅዱሳን ዋናው ማዕከል ከደብራችን ጽርሐ ጽዮን ሐዋርያት ጎላ ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን ፍኖተ ብርሃን ሰ/ት/ ቤት ጋር በመተባበር ያስተማራቸውን ከ120 በላይ የጥቁር አንበሳ የሕክምና ተማሪዎች አስመረቀ። ዘጠኝ ተመራቂዎች ማዕረገ ዲቁና ተቀብለዋል። በጥቁር አንበሳ የሕክምና ትምህርታቸውን ተከታትለው በመጨረስ በትናንትናው ዕለት የተመረቁት ተማሪዎቹ የቅድስት ቤተ ክርስቲያንን ትምህርት ጎን ለጎን በጎላ ቅዱስ ሚካኤል ቤ/ክ በጊቢ ጉባኤ ሲማሩ ቆይተው በማጠናቀቅ ዛሬ የአገልግሎት ተልዕኮ ተሰጥቷቸዋል። በምርቃት መርሐግብሩ የተገኙት የማኅበረ ቅዱሳን ዋና ጸሐፊ መምህር ዋሲሁን በላይ ዘመናዊውንና መንፈሳዊውን ትምህርት ተምራችሁ በሁለት ሰይፍ የተሳላችሁ በመሆናችሁ እንዲህ ያለው እውቀት ሀገራችሁንና ቅድስት ቤተ ክርስቲያናችሁን በቅንነት ለማገልገል ያግዛል ብለን እናምናለን ብለዋል። ማኅበረ ቅዱሳን ዘመኑን የሚመጥን አሠራር ለመከተል ተቋማዊ ለውጥ ማድረግ አስፈላጊ መሆኑን አምኖ ተግባራዊ በማድረግ ላይ ይገኛል ያሉት ዋና ጸሐፊው ተመራቂዎቹ በማኅበሩ የተለያዩ ማዕከላት በመታቀፍ የቅድስት ቤተ ክርስቲያንን አገልግሎት አጠናክረው እንዲያስቀጥሉ የአደራ መልእክት አስተላልፈዋል። በዕለቱ ለተመራቂዎቹ የአደራ መስቀል የተሰጠ ሲሆን የደብሩ አስተዳዳሪ መልአከ ብርሃናት አእምሮ ምስጋናው፣ የሰ/ት/ቤቱ አመራር አባላት፣ የተመራቂ ቤተሰቦች ተገኝተዋል።

የቦታ መጣበብ ሊፈጠር ስለሚችል ቀደም ብለው መገኘት እንዳይዘነጉ። ሰዓት:- 11:30 ቦታ:- ጸበል ቤት አዳራሽ ቸር ያገናኘን። ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው
የቦታ መጣበብ ሊፈጠር ስለሚችል ቀደም ብለው መገኘት እንዳይዘነጉ። ሰዓት:- 11:30 ቦታ:- ጸበል ቤት አዳራሽ ቸር ያገናኘን። ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው። https://t.me/finotebirhan12 የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12 የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1 የፌስቡክ ገጻችን  https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc

#በሰዓት_መገኘትና_ማስታወሻ_ደብተር መያዝ_እንዳይዘነጋ ቀን:- 09/06/16 ሰዓት:- 11:45 ቦታ:- ጸበል ቤት አዳራሽ ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴ
#በሰዓት_መገኘትና_ማስታወሻ_ደብተር መያዝ_እንዳይዘነጋ ቀን:- 09/06/16 ሰዓት:- 11:45 ቦታ:- ጸበል ቤት አዳራሽ ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው። https://t.me/finotebirhan12 የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12 የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1 የፌስቡክ ገጻችን  https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc

ይህንን መልእክት ለሌሎች የሰ/ት/ቤታችን አባል ለሆኑ ሁሉ ያዳርሱ። ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው። https://t.me/finotebirhan12 የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12 የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1 የፌስቡክ ገጻችን  https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc

#በሰዓት_መገኘትና_ማስታወሻ_ደብተር መያዝ_እንዳይዘነጋ ቀን:- 09/06/16 ሰዓት:- 11:45 ቦታ:- ጸበል ቤት አዳራሽ ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴ
#በሰዓት_መገኘትና_ማስታወሻ_ደብተር መያዝ_እንዳይዘነጋ ቀን:- 09/06/16 ሰዓት:- 11:45 ቦታ:- ጸበል ቤት አዳራሽ ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው። https://t.me/finotebirhan12 የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12 የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1 የፌስቡክ ገጻችን  https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc

ልዩ የአንድነት መርሐ ግብር ለሰንበት ት/ት ቤታችን አባላት በሙሉ እግዚአብሔር ቢፈቅድ የፊታችን እሑድ የካቲት 10/2016 ዓ.ም      ሰዓት  9:00 ይህንን መልእክት ለሌሎች የሰ/ት/ቤታችን አባል ለሆኑ ሁሉ ያዳርሱ። ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው። https://t.me/finotebirhan12 የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12 የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1 የፌስቡክ ገጻችን  https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc

ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው። https://t.me/finotebirhan12 የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@fino
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው። https://t.me/finotebirhan12 የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12 የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1 የፌስቡክ ገጻችን  https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc

የተወደዳችሁ የሰ/ት/ቤታችን አባላት በሙሉ ይህንን ከላይ ያያዝነውን የጥሪ ማስታወቂያ ኘሮፋይል በማድረግ ሁላችንም ጥሪውን ላልሰሙት እናዳርስ። የፍኖተ ብርሃን ሰ/ት/ቤት ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል
የተወደዳችሁ የሰ/ት/ቤታችን አባላት በሙሉ ይህንን ከላይ ያያዝነውን የጥሪ ማስታወቂያ ኘሮፋይል በማድረግ ሁላችንም ጥሪውን ላልሰሙት እናዳርስ። የፍኖተ ብርሃን ሰ/ት/ቤት ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው። https://t.me/finotebirhan12 የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12 የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1 የፌስቡክ ገጻችን  https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc

ኑ እናታችን  ፍኖተ ብርሃን ትጣራለች     የሰማህ ላልሰማ አሰማ ፍኖተ ብርሃንን  ምትወዳት ከሆነ   ይህቺ እምዬ  የእኔ እና ያንተ እናት ናት። እናት ከልጇ የምትፈልገው ነገር እንዳለ ሁሉ ፍኖት እናታችን  ከልጆቿ ምትፈልገው ነገር አለ። እናት ልጇን ከጸነሰች ጀምሮ ወልዳ እስክታሳድግ ብሎም ለማዕረግ እስክታበቃ ብዙ መከራ ታያለች ሁሌም ትጨነቃለች። ታድያ ይህችም እናታችን  እንደዛው ናት።  ወልዳ ብቻ አትተውም ዘወትር በየእለታቱ ከሰማያዊው ማዕድ እየጠራች ትመግባለች። አለፍ ብላ ልጆቿ ነን እና ጠርታ ፊደል አስቆጥራ አፍ አስፈትታ ግብረገብ ታደርገናለች። ዘወትር ከስሯ እንድንጠፋ አትፈልግም ልጄ የት ነህ ትላለች ትጮሃለች ስንርቃት ታለቅሳለች ህጓን ስንጥስ ታዝናለች። መልሳ ደግሞ ልጆቼ ኑ ትላለች እናት ነችና በልጆቿ አትጨክንም።  እናቱን የሚጠላ የለም! ማን በእናቱ ይጨክናል? ልጠይቅህ እናትህ አንድ ነገር ሆናለች ተብሎ ቢደወልልህ የሚሰማህን ስሜት ለደቂቃ ቆም ብለህ አስበው። አሰብከው? እንዴት ብለህ ልትደርስ እንደምትችል አስብ። ዛሬ እናትህ ፍኖተ ብርሃን  በልጆቿ ሆዷ ዥንጉርጉር ሆናለች ። አሳድጋህ ከጉያዋ አታሃለች ባንተ እና በእኔ ከፍቷታል እናት ልጇን አሳድጋ አልባሌ ቦታ ሲወድቅ ያሰበችበት ሳይደርስ ሲቀር እንደሚከፋት ሁሉ እናታችን  ከፍቷታል።  ግድ የለህም የት ሄደህ ነው የት ጠፍተህ ነው አትልህም እናት ናት ትቀበልሃለች እስካሁን አትልህም ደስ ትሰኛለች ና እናትህ ጋ። በልዩ ልዩነት በብዙ ምክንያት ርቀሃታል እንኪያስ ና ቅረባት እናትህን ጠይቃት ምን ልሁንልሽ በላት ። እንዴት ካልከኝ ልጠይቅህ- እናት በልጇ ትጨክናለች? እንግዲያውስ ሁሉን ትተህ ዛሬውኑ ና ምነው እምዬ በላት። እናቱን የሚወድ ወደኋላ አይልም! በፍኖት እናታችን የሚጨክን የለም እናታችን ፍኖት ትጣራለች በዚህ ልዩ የአንድነት መርሐ ግብር ላይ መቅረት ፈጽሞ አይታሰብም። የፊታችን እሑድ የካቲት 10/2016 ዓ.ም      ሰዓት  9:00 ይህንን መልእክት ለሌሎች የሰ/ት/ቤታችን አባል ለሆኑ ሁሉ ያዳርሱ። ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው። https://t.me/finotebirhan12 የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12 የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1 የፌስቡክ ገጻችን  https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc

በዚህ ልዩ የአንድነት መርሐ ግብር ላይ መቅረት ፈጽሞ አይታሰብም። የፊታችን እሑድ የካቲት 10/2016 ዓ.ም ሰዓት 9:00 ይህንን መልእክት ለሌሎች የሰ/ት/ቤታችን አባል ለሆኑ ሁሉ ያዳርሱ። ይህ በ
በዚህ ልዩ የአንድነት መርሐ ግብር ላይ መቅረት ፈጽሞ አይታሰብም። የፊታችን እሑድ የካቲት 10/2016 ዓ.ም ሰዓት 9:00 ይህንን መልእክት ለሌሎች የሰ/ት/ቤታችን አባል ለሆኑ ሁሉ ያዳርሱ። ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው። https://t.me/finotebirhan12 የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12 የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1 የፌስቡክ ገጻችን  https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc

የቦታ መጣበብ ሊፈጠር ስለሚችል ቀደም ብለው መገኘት እንዳይዘነጉ። ሰዓት:- 11:30 ቦታ:- ጸበል ቤት አዳራሽ ቸር ያገናኘን። ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው
የቦታ መጣበብ ሊፈጠር ስለሚችል ቀደም ብለው መገኘት እንዳይዘነጉ። ሰዓት:- 11:30 ቦታ:- ጸበል ቤት አዳራሽ ቸር ያገናኘን። ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው። https://t.me/finotebirhan12 የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12 የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1 የፌስቡክ ገጻችን  https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc

የቅዳሜ መደበኛ ትምህርት ምሥጢረ ሥላሴ ክፍል 2 መምህራችን ባሳሰቡን መሰረት በሰዓት መገኘት እና ማስታወሻ ደብተር መያዝ እንዳይዘነጋ። ቀን 02/06/2016 ዓ.ም ሰዓት 11:30 ቦታ ጸበል ቤት ቸ
የቅዳሜ መደበኛ ትምህርት ምሥጢረ ሥላሴ ክፍል 2 መምህራችን ባሳሰቡን መሰረት በሰዓት መገኘት እና ማስታወሻ ደብተር መያዝ እንዳይዘነጋ። ቀን 02/06/2016 ዓ.ም ሰዓት 11:30 ቦታ ጸበል ቤት ቸር ያገናኘን ። ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው። https://t.me/finotebirhan12 የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12 የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1

የአባታችን መልአከ መንክራት ጳዉሎስ (ቄስ ግርማ አቦ) በዛሬው እለት አርብ በደብረ አሚን አቡነ ተ/ሃይማኖት ቤ/ክ ሥርዓተ ቀብሩ ተፈጸመ። የአባታችንን ነፍስ በቅዱሳኑ እቅፍ ያኑርልን። ለደብራችን አ
+1
የአባታችን መልአከ መንክራት ጳዉሎስ (ቄስ ግርማ አቦ)   በዛሬው እለት አርብ በደብረ አሚን አቡነ ተ/ሃይማኖት ቤ/ክ ሥርዓተ ቀብሩ ተፈጸመ። የአባታችንን ነፍስ በቅዱሳኑ እቅፍ ያኑርልን። ለደብራችን አገልጋዮች፣ ለቤተሰቦቻቸው ፣ ለሰንበት ት/ቤቱ አባላትና ለምዕመናን አምላከ ቅዱስ ሚካኤል መጽናናትን ያድልልን። ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው። https://t.me/finotebirhan12 የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12 የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1