የጽርሐ ጽዮን ሐዋርያት ጎላ ቅዱስ ሚካኤል የፍኖተ ብርሃን ሰ/ት/ቤት (Official Channel)
Open in Telegram
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
Show more2 760
Subscribers
+124 hours
+37 days
+4430 days
Posts Archive
+9
የሰንበት ትምህርት ቤታችን ንዑሳን ተባባሪ አባላትና የሥራ አመራር አባላት ልዩ የምስጋና መርሐግብር በማዘጋጀት ያለፉትን የአገልግሎት ጊዜያት በማመስገን ለቀጣዩ አገልግሎት በርትተን እንድናገለግል በማለት መርሐ ግብሩ ተጠናቋል።
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
https://t.me/finotebirhan12
የዩቲዩብ ቻናላችን
https://youtube.com/@finotebirhan12
የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc
የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1
የዌብሳይት ገጻችን
https://finotebirhan.com
በደብራችን በታላቅ ድምቀት ለሚከበረው የየካቲት 16 ኪዳነ ምሕረት ዓመታዊ የንግስ ክብረ በዓል ቅድመ ዝግጅት በፍኖተ ብርሃን ሰ/ት/ቤት
የግቢ ቅዱስ ገብርኤል ገዳም ዓምደ ሃይማኖት ሰንበት ትምህርት ቤት የአገልጋይ እጦት እንደገጠመው ተገለጸ።
የመንበረ መንግሥት ግቢ ቅዱስ ገብርኤል ገዳም የዓምደ ሃይማኖት ሰንበት ትምህርት ቤት የሚገኙ አባላት የልማት ተነሺዎች መሆናቸው አገልግሎቱን እንዳሰተጓጎለውም ተጠቁሟል።
አቶ ዘውዱ ከተማ የሰንበት ትምህርት ቤቱ ሰብሳቢ ከማኀበረ ቅዱሳን የቴሌቪዥን ጣቢያ ጋር ባደረጉት ቆይታ በአካባቢው የሚኖር ሰውና ምእመን በመቀነሱ ሳምንታዊ ፕሮግራሞችን ወደ ወርሀዊ የመቀየር፣ሕጻናት ባሉበት ሆነው እንዲማሩ ዕድሉን እንዲያገኙ የማመቻቸት እና የኦላይን ትምህርቶችን ለመስጠት ሥራዎች እየተሰሩ ይገኛሉ ብለዋል፡፡
የሰንበት ትምህርት ቤቱ አባላቱ በኢኮኖሚያዊ፣በማኅበራዊ ጉዳዮች በተለይም በሃይማኖታዊ አንጻር ቃለ እግዚአብሔር እንዳይሰሙ ጫና እንደደረሰባቸው የሰንበት ትምህርት ቤቱ ምክትል ሰብሳቢ አቶ ዘነበ ክፍሉ ተናግረዋል።
በአገልጋይ እጦት ምክንያት አንዳንድ ክፍሎች መታጣፋቸውን የሰንበት ትምህርት ቤቱ አባል የሆኑት መቅደላዊት ተሾመ የተናገሩ ሲሆን ያሉትም ጥቂት አባላቶች ክፍሎችን ደርበው እንዲያገለግሉ እየተደረገ እንደሚገኝ ገልጸዋል፡፡
በዚህም ችግሩን ለማቃለል በገዳሙ ውስጥ የሚገኙ አባቶችን በመጠቀም የሰንበት ትምህርት ቤት አባላቱ እንዲመጡ ቅስቀሳ የማካሄድ እና በወር አንድ ጊዜ ጉባኤ በማዘጋጀት እንዲሳተፉ እየተደረገ መሆኑን አባሏ አንስተዋል፡፡
©የመረጃው ባለቤት ማኅበረ ቅዱሳን ቲቪ ነው ።
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
https://t.me/finotebirhan12
የዩቲዩብ ቻናላችን
https://youtube.com/@finotebirhan12
የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc
የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1
የዌብሳይት ገጻችን
https://finotebirhan.com
''የንስሐ ሕይወት''
በመ/ር ሳምሶን
የቅዳሜ የትምህርት መርሐግብር
የፊታችን ቅዳሜ የካቲት 15/2017 ዓ.ም ከምሽቱ 11:45 ሰዓት ላይ ቀጠሮዎትን በጎላ ቅዱስ ሚካኤል ቤ/ክ ያድርጉ ይምጡ ይማሩ በብዙ ያተርፋሉ እንዳይቀሩ።
የቴሌግራም ቻናላችን
https://t.me/finotebirhan12
የዩቲዩብ ቻናላችን
https://youtube.com/@finotebirhan12
የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1
የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc
የዌብሳይት ገጻችን
https://finotebirhan.com
የሐዘን መግለጫ
የሰንበት ት/ቤታችን አባል የሆነው የወንድማችን ቢኒያም ተስፋዬ ታናሽ ወንድም ከሐገር ተሰድዶ ወጥቶ የነበረ ቢሆንም በነበረበት ቦታ ስላረፈ ቤተሰቦቹ ሐዘን ስለተቀመጡ መኖሪያ ቤታቸው ጎላ በላይኛው በር (በኤክስትሪም በኩል) በመገኘት እንድናጽናናቸው ይሁን። የወንድማችንን ነፍስ ይማርልን ።
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
https://t.me/finotebirhan12
የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12
የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1
የፌስቡክ ገጻችን
https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc
የዌብሳይት ገጻችን https://finotebirhan.com
ሰላም እብል ሠናይተከ ተአዛዜ፤
ለትፍሥሕተ ሰብእ ወለኑዛዜ፤
ሚካኤል ኢይበል አድኅኖትከ ማእዜ፤
ረሲ ደኃሪትየ እምግብረ ኀጢአት አግኣዜ
እንተ ተቀነይኩ ሎቱ የአክል እምይእዜ።
ሊቀ መላእክት ቅዱስ ሚካኤል ሆይ ሰውን ለማረጋጋትና ለማስደሰት ፈጣን ለሆነ ርኅራኄህ ሰላም እላለው።
ማዳንህ ከቶ መቼ ነው እንዳልል እስከ አሁንም ድረስ የተገዛሁለት ይበቃልና የመጨረሻይቱ ዘመኔ ከኃጢአት ባርነት ነፃ ትወጣ ዘንድ እማጸንሃለሁ።
ድርሳነ ሚካኤል
"ሕፃናትን ተዉአቸው፥ ወደ እኔም ይመጡ ዘንድ አትከልክሉአቸው፤ መንግሥተ ሰማያት እንደነዚህ ላሉ ናትና " ማቴ 19፥14
የፍኖተ ብርሃን ሰንበት ት/ቤት ሕጻናት ክፍል ለስድስት ወር የአዲስ አባልነት ትምህርት ሲከታተሉ የነበሩ ሕጻናት የካቲት 08/2017 ዓ.ም ተመርቀው በትላንትናው እለት የካቲት 09/2017 ዓ.ም ወደ ቃሌ ተራራ ጻድቁ አቡነ ሐብተማርያም ገዳም ጉዞ በማድረግ ተሳልመው ወደ አገልግሎት ተቀላቅለዋል። ቅዱስ እግዚአብሔር ያሳድጋችሁ የነገው የሃገርና የቤተክርስቲያን ተረካቢ ያድርጋችሁ በተቀደሰ ቤቱ ያሳድጋችሁ።
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
https://t.me/finotebirhan12
የዩቲዩብ ቻናላችን
https://youtube.com/@finotebirhan12
የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc
የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1
የዌብሳይት ገጻችን
https://finotebirhan.com
