3 300
Subscribers
No data24 hours
-57 days
-830 days
Posts Archive
3 300
⚠️ የእርዳታ ጥሪ 😭
እህት ትዕግስት ትባላለች የምትኖረው አዳማ አከባቢ ሲሆን በድንገት ታማ ወደ አዳማ ሆስፒታል ገብታ ስትመረመር በሁለቱም ኩላልቷ ላይ ጠጠር ተገኝቷል ለቀዶ ጥገና(Surjery) ለህክምና 95,000 ብር ተጠይቃለች። እሷ ግን እንዳለችኝ " ለዋራ ትራንስፖርት ብዬ ያስቀመጥኩት 1900 ብር ብቻ አለኝ😥 እሱም ገና አንድ ጊዜም መድኃኒት መግዣ ሳይበቃ አለቀ" ትላለች። ስለዚህ ለዚህች እህታችን፦
1, በመጀመሪያ በያለንበት ሆነን በጸሎት እንድረስላት፦ ከዚህ በፊትም ጸሎታችሁ ዋጋ እንዳለ አይተናልና
(የያዕቆብ መልእክት ምዕ. 5) 15፤ የእምነትም ጸሎት ድውዩን ያድናል ጌታም ያስነሣዋል፤ ኃጢአትንም ሠርቶ እንደ ሆነ ይሰረይለታል። 16፤ እርስ በርሳችሁ በኃጢአታችሁ ተናዘዙ። ትፈወሱም ዘንድ እያንዳንዱ ስለ ሌላው ይጸልይ፤ የጻድቅ ሰው ጸሎት በሥራዋ እጅግ ኃይል ታደርጋለች።
2, እያንዳንዳችን ኢየሱስ በሰጠን መጠን እጃችንን ወደ እህታችን በመዘርጋት ከጎኑዋ እንሁን። ነገ ለእኛ ምን እንደሚያጋጥመን አናውቅምና እስቲ ከአስር ብር አንስተን ልባችን የፈቀደልንን ሁሉ እናደርግ። እሷም አንድ ቃል ተናግራለች፦ " የማራናታ ተለግራም ቻናል ወንድሞችና እህቶች ብቻ ከረዱኝ በቂ ነው፤ እኔ እህታችሁ በህይወትና በሞት መካከል ነኝ፤ ድረሱልኝ" ብሎዋለች።
" ሁሉም እያንዳንዱ ባልንጀራውን ይረዳው ነበር፥ ወንድሙንም። አይዞህ ይለው ነበር።" (ት ኢሳይያስ 41:6)
እኛ ወንድሞቻችንና እህቶቻችን በተሰጠን አቅም አይዞህ/ሽ ማለት ዛሬ ብቻ የተጀመረ አይደለም ድሮም የተለመደ ነው። ደግሞ ሰውን ለመርዳት ሰው መሆናችን ብቻ በቂ ነው።
(ወደ ዕብራውያን ምዕ. 6) 10፤ እግዚአብሔር፥ ቅዱሳንን ስላገለገላችሁ እስከ አሁንም ስለምታገለግሉአቸው፥ ያደረጋችሁትን ሥራ ለስሙም ያሳያችሁትን ፍቅር ይረሳ ዘንድ ዓመፀኛ አይደለምና። 11-12፤ በእምነትና በትዕግሥትም የተስፋውን ቃል የሚወርሱትን እንድትመስሉ እንጂ ዳተኞች እንዳትሆኑ፥ ተስፋ እስኪሞላ ድረስ እያንዳንዳችሁ ያን ትጋት እስከ መጨረሻ እንድታሳዩ እንመኛለን።
ስለዚህ አሁንም ያን ትጋትና ፍቅር እንድታሳዩልን እንለምናለን።
ይህ ከላይ የሚትመለከቱት #Vedio እና #photo የምርመራዋ ውጤት የሚያሳይ ነው። ስለዚህ ልባችሁ የተነካ ሁላችሁም ለዚህች ምስክን እህታችን አንድ ነገር በሉአት አደራ
ነገር ግን ግልጽ ያልሆነላችሁ ነገር ካለ ከታች ባለዉ link ጠይቁ
@Taddyapostolic
@Fiqaduuapostolic
ንግድ ባንክ
1000681055758
miss tigist isak abreham
ኤልቤቴል-ELBETHEL(የእግዚአብሔር ቤት)
Screenshot @elbethel_chat @Fiqaduuapostolic ላይ share አድርጉልን
3 300
Creator. @Apostolic_chennal
♡ ㅤ ⎙ㅤ ⌲ ✉️
ˡᶦᵏᵉ ˢᵃᵛᵉ ˢʰᵃʳᵉ ᶜᵒᵐᵐᵉⁿᵗ
jᵒⁱⁿ⇝
Singr. Fisha yirgaw.
🎧 .ምንድነው ጉልበቴ
T r a c k. 1 volm 3
እኮ ለመቼ ጉልበቴ የሚቆጠበው ፍጽሞን ሀይሌን አንስቼ የማልታየው.... ምን አለኝና አፍሰዋለው ለኢየሱስ ሆኖ ካልታየ ክብሬ ምንድነውNext .እንልቀቅ ወይ.😘 Imojj ━━━━━⊱✿⊰━━━━━ @Apostolic_Chennal ━━━━━⊱✿⊰━━━━━
3 300
Repost from ««𝗔𝗽𝗼𝘀𝘁𝗼𝗹𝗶𝗰-𝗖𝗵𝗲𝗻𝗻𝗮𝗹»»]
#ክቡር_ሰው_ሆይ!
#አትኩራ 👉 እንደ ጎልያድ ትዋረዳለህና
#አትዋሽ 👉 እንደ ሐናኒያና እንደ ሳጵራ ክፉ ያገኝሃል
#አትመኝ 👉 እንዴ ሄዋን ከገነት ትባረራለህ
#አታታልል 👉 እንዴ ግያዝ በለምፅ ትመታለህ
#አታመንዝር 👉 በማይድን በግብፅ ቁስል ትመታለህና
#አትቸኩል 👉 እንደ ንጉስ ሳዖል ከንግስና ያስባርርሃልና
#አትቅና 👉 እንደ ቃየል ፊትህ ያጠቁራልና
#አትማ 👉 ወንድምን እንደመግደል ነውና
#አትታክት 👉 ያስርብሃልና ያስለምንሃል
#አትዛል 👉 ተስፋ ያደረከው ጌታ አንድ ቀን ይመጣልና
#አትሸንግል 👉የሸንጋይ ዘመኑ ግማሽ ነውና
#አትፍረድ 👉 እንደ ሐማ ይፈረድብሃል
#በሐሰት አትመስክር 👉 ሐሰተኛ ምላስ ሳይቀጣ አይቀርምና
#የእግዚአብሔርን_ስም_በከንቱ_አትጥራ 👉ከበደል አያነፃህምና
◈◈◈◈◈◈◈◈◈◈◈◈
◈◈◈◈◈◈◈◈◈◈◈◈◈◈◈◈◈◈◈◈
━━━━━⊱✿⊰━━━━━
@Apostolic_Chennal
━━━━━⊱✿⊰━━━━━
3 300
Mafi mama /×3 ani waqa kiya
Hin dande'ea wan nacale rakina kiya
Amantidhan ule ol kasa
Yesusi jedhe yama maqakasa
Abaya bu'etan
Galato lolasa
3 300
#በአዲስ አበባ ሰበካ የጎፋ ሲ መዘምራን
♡ ㅤ ⎙ㅤ ⌲ ✉️
ˡᶦᵏᵉ ˢᵃᵛᵉ ˢʰᵃʳᵉ ᶜᵒᵐᵐᵉⁿᵗ
jᵒⁱⁿ⇝ ኢየሱስታይልኝ
ስለ አምላክነትህ ስለ ድንቅ ሥራህ
ምንስ አቅም አለኝ ስለአንተ ላወራ
በጽድቄ ባልሆነ ባልሰራሁት ሥራ
ምንስ አቅም አለኝ ስለአንተ ላወራ
ታይልኝ ታይልኝ ኢየሱስ ታይልኝ
ታይልኝ ታይልኝ ከብረህ ታይልኝ
ታይልኝ ታይልኝ ደምቀህ ታይልኝ
ታይልኝ ታይልኝ አንተ ታይልኝ
በረጅሙ ከፍ ባለው ዙፋንህ
ትኖራለህ የለም የሚመስልህ
ኃይልህ ብዙ ክብርህ አስገራሚ
የሁሉ ራስ ፊተኛ ቀዳሚ
ቤቴ አይሸለምም ያንተ ድንኳን ፈርሶ
የቀደመው ክብርህ ይምጣ ተመልሶ
ታይልኝ እንዲ ታይልኝ
ታይልኝ ኢየሱስ ታይልኝ
አወቅኩህ ከምለው ልቤ ከገባዉ
በላይነህ ኢየሱስ
አወቅኩህ ከምለው ልቤ ካመነዉ
በላይ ነህ ጌታዬ
ዛሬ ከፍ ያለው ተዋርዶ ቢወድቅ
የያዘውንም ከፍታ ሊለቅ
አንዴ ቢገለጥ ሰማይ ተከፍቶ
በአምላክነት [በአባትነትህ] ሞገስ ተሞልቶ
አምላኬ ይህ ነው ብዬ ብጓደድ
ኢየሱስ በፊትህ ክብሬን ባዋርድ
ይወቅ ምክንያቱን ዓለም በሙሉ
ታይልኝ ከብረህ ኢየሱስ በሁሉ
👇#Joni&#share
@Apostolic_Chennal
3 300
Repost from ««𝗔𝗽𝗼𝘀𝘁𝗼𝗹𝗶𝗰-𝗖𝗵𝗲𝗻𝗻𝗮𝗹»»]
የምስራች ፥በኢትዮጵያ ሐዋርያት ቤተክርስቲያን ሆሳዕና እናት አጥብያ ቀን የካትት 6እስከ9 በተካሄደው ዓመታዊ #CRUSADE ውስጥ እግ/ር ድንቅ ሥራዎች ሠርቶአልና ደስ ይበላችሁ/ለን ሀሙስ እስከ ቅዳሜ ድረስ #56ሰው_በጌታ_በእየሱስ_ስም #ተጠምቋል #419ስው በመንፈስ ቅዱስ ተሞልቶአልና ደስ ይበላችሁ/ለን ነገው ደግሞ ከዝህ ይበልጣል ብለን እናምናለን ።
#Hossana_Crusade #53th 2025
3 300
#በአዲስ አበባ ሰበካ የጎፋ ሕብረት መዘምራ
የማሸነፍ የብርታት ዓመት
የሀዘን እንባ ሚታበስበት
የተበሉ የጠፉ ቀናት
ይመልሳል ኢየሱስ በቅናት
ኢየሱስ ሲቆጣጠር ሲመልስ ምርኮዬን
ጠላቴ ከእሩቅ ሆኖ ገና ያያል ድሌን
የመቅበዝበዜን ወራት ኢየሱስ ከወሰደማ
ካደረገው ዘመኔን የጣፋጭ የድል ዜማ
የማይቋረጥ ክብር በአዲስ አበባ ሰበካ የጎፋ ህብረት መዘምራን
ያልተገደበ ዜማ
ሰማይ ሰማያትን ጥሶ
ማደሪያው ዘልቆ ይሰማ
ማደሪያው ዘልቆ ኦሆሆሆ ማደሪያው ዘልቆ ይሰማ
https://t.me/Apostolic_Way
3 300
ቅዱስ ቅዱስ ብለው አልጠገቡም መላዕክት
ስራህን ተርከው አልጨረሱም ስራዊት
እውነትም ቅዱስ ነህ ክብር ይገባሃል
ገና ፍጥረት ሁሉ ወድቀው ይሰግዱልሃል
ቅዱስ ቅዱስ
እኛም እንበል ቅዱስ ቅዱስ
እግዛብሄር ቅዱስ ቅዱስ
እንዳው ስናስበው ቅዱስነትህን
በእኛ አዕምሮ ትልቅነትህ
መላዕክትም እንኳን ችለው ካልገለፁ
ክብራችንን ብንጥል በፍፁም አይበቃም
ቅዱስ ቅዱስ ብለው......
የተመረጡ የዜማ እቃዎች
የጠበብቶች ስራ ውብ ቃላት ቅኔዎች
ስምህን ለማወደስ በፊትህ ቢቀርቡ
በፍፁም አይገልፁም ትልቅነትህን
ማንም ሊቀርበው በማይችል ብርሃን ውስጥ ይኖራል
ክብሩ ያበራል እንደፀዳል
እኛም ይሄን አይተናል
ክብሩ እጅግ ይለያል
እውነተኛ አምላክ ነህ ቅዱስ ነህ በስራህ
ስምህን ማያከብር ማነው የማይፈራ
ድሮም ቅዱስ ነህ አሁንም ቅዱስ ነህ
ሁሌም ትፈራለህ የአህዛብ ንጉስ
በቅድስና ወደር የሌለህ
ክብራችንን ብንጥል እንኳን የማይበቃህ
ግርማህን አይተን ዝቅ ብለናል
እግዛብሄር ሆይ ክብር ያስፈራል
3 300
ምሽግ መሽጌ
ምሽግ መሽጌ - አይደለም
ጉድጓድ ቆፍሬ - አይደለም
የጦር መሳሪያ አሰባስቤ - አይደለም /4*
አለምን የማሸንፈው - ሰይጣንን የምበቀለው
ስጋዬን ጸጥ የማሰኘው - የሱስን በማመስገን ነው /2*
በነገር ሁሉ ተመስገን ስለህ
ቀንዴ ከፍ/4* ይላል
የኔ መዋጊያ መሳርያ እሱ ነው
የጠላትን ሃይል የሚያንቀጠቅጠው
ጦር ሳልማዘዝ ከማንም ጋር
ሳልደክም ሳልሄድ ጠላት ሰፈር
የኔ ድብቅ ጦር እየወጋቸው
ሰፈር መንደሬን አስለቀቃቸው
ለካ ምስጋና ለካ አምልኮ ለካ ዝማሬ
ለካ ለካ ለካ ዝማሬ - ጠላትን መቅጫ በትሬ
ለካ አምልኮ ለካ ዝማሬ ለካ ምስጋና
ለካ ለካ ለካ ምስጋና - የድል ብቸኛ ጎዳና
ምሽግ ......
እግዚአብሔርን የሚባርኩ
ለድንጋጤ ከቶ አይሰጡ
ቢወድቁም እንኳን ተስፋ አላቸው
ያሸንፋሉ በምስጋናቸው
እየዘመርኩ እያመለኩ
ስንቱን ጠላት ረፈረፍኩ
አለም አንገቷን ደፋች ደንግጣ
የስጋ ምኞት ያኔ ተመታ
ለካ ምስጋና .........
ተመስገን (3) ኢየሱስ
ተባረክ (3) ጌታዬ /2*
3 300
አልገምትህም(አልመዝንህም) በትንሿ ልቤ
አንተ ትልቅ ነህ ኢየሱስ(ጌታዬ) ከሀሳቤ
እኔ የማውቀው ይህንን ነው
አንተን እየሱስ እወድሀለው
እወድሀለው *4
የተጣልኩ እና ምን እንደነበርኩ
ከየት አንስተህ እዚ እንደደረስኩ
ከእሳት ከሲኦል እንዳዳንከኝ
እጅህ ጌታዬ እንደረዳችኝ
እንደጠበከኝ ከክፉ ሁሉ
ነፍሴም አጥንቴም ይመሰክራሉ
እኔ የማውቀው....
ግራ እና ቀኜን ፍፁም የማላውቅ
ነበርኩ ያለየው ፅድቁን ከሀጥያት
እውነተኛውን (አንዱን አምላኬ) ለይቼ እንዳይ
አይኔን እየሱስ
ጉልበቴ ሲዝል እያበረታህ
ተሸክመህኝ ከጫንቃህ መሀል
ከክፉ ሁሉ እንዳገዝከኝ
እንደረዳህኝ ሳትለየኝ
የማውቀው ይህን ነው መልካምነትን
እጅግ የምትወድ ፍቅር መሆንህን
የሰውን ልጆች በእውነት የምትወድ
የሟቹንም ሞት ፍፁም የማትፈቅድ
ከሀሳብ ከጭንቀት የምታወጣ
በደና ስፍራ ምታሰማራ
የሰላም አምላክ
መሆንህን ነው ነፍሴ ምታውቅ
3 300
የኅለኛው መለከት ሊነፋ ነው
ተዘጋጅተሀል ወይ ወንድሜ(ተዘጋጅተሻል እህቴ)
ይህው ድምፁ ይሰማል በደጅህ ነው
ተዘጋጅተሀል ወይ ወንድሜ(ተዘጋጅተሻል እህቴ)
ጫማህን ተጫማና( ጫማሽኝ ተጫሚና)
ወገብህን ታጠቅና( ወገብሽን ታጠቂና)
ለመሄድ ዝግጁ ሁን (ለመሄድ ዝግጁ ሁኚ)
ሁሌም ኑር በቅድስና (ሁሌም ኑሪ በቅድስና)
የቀኖቹ እሩጫ
የአመፀኞች ፍጥጫ
ሽልማት ያለው ይመስል
የሚያስገኝላቸው ወንጫ
እርኩሰት በይፋ ሲታይ በአደባባይ
አንድም በሌለበት ሲጠፋ ይህንን አስተዋይ
ወንድሜ ሆይ አንትን ግን ይህን ጠንቀቅሀ እወቅ
ሀሳብህም አኗኗርህም በክርስቶስ መንፈስ ይጠበቅ
እህቴ
ያዘው እንዳይቀልብህ ጠብቀህ መዳንህን
ንፁህ እንዳይቆሽሽብህ የለበስከው ልብስህ
ያዢው እንዳይቀልብሽ ጠብቀሽ መዳንሽን
ንፁህ እንዳይቆሽሽብሽ የለበሽው ልብስሽ
ማንም እንየይቀማህ ከእጅህ አክሊልህን
አፅንተህ በደንብ ያዘው የጦር እቃ ጋሻህን
ማንም እንዳይቀማሽ ከእጅሽ አክሊልሽን
አፀንተሽ በደንብ ያዢው የጦር እቃ ጋሻሽን
አሁን የዘራህው ነው ሚያተርፍህ ከመከራው ቀን
ህይወትህ ፍሬአማ ይሁን ትሰወራለህ ከዛ ሰቀቀን
አሁን የዘራሽው ነው ሚያተርፍሽ ከመከራው ቀን
ህይወትሽ ፍሬአማ ይሁን ትሰወሪያለሽ ከዛ ሰቀቀን
ዘመኑን ዋጀው እና ትጋ በአገልግሎትህ
ሙሽራው ለመቀበል ሁሌም ኑር በዝግጅት
ዘመኑን ዋጂው እና ትጊ በአገልግሎት
ሙሽራውን ለመቀበል ሁሌም ኑሪ በዝግጅት
3 300
በውበትህ በግርማህ በመገኘትህ እንኑር
ስጋ ለባሽ ክብርህን አይቶ ይውደቅ ከእግሮችህ ስር
በቃን አንልም አይተን ይበልጥ እንሻለን ገና
ይቆጣጠረን በኃይል ይውረድልን ያ ደመና
ያ ክብርህ ይገለጥልን ያ ክብርህ
ያ ክብርህ ዛሬ ይምጣልን ያ ክብርህ
1. እንደአባቶቻችን የእኛም ልመና ነው
አናርፍም በጭራሽ ሆኖ እስክናየው
በግልጥ እስክትሰራ እጅህ እስክታገኘኝ
በኃይልህ ደመና እስክትጎበኘኝ
ሌዋዊም በፊትህ መቆም እስኪያቅተው
ኢየሱስ ሆይ በክብርህ እባክህ ቤትህን ሙላው
ያ ክብርህ...
2.ከምድር ስበት በላይ አድርጎ ሚያንሳፍፍ
ከአለንበት ልማድ አላቅቆ ሚያሳልፍ
ይውረድ ሠማያትን ቀድዶ ይምጣልን
የሰማነውን ያንን ክብር አሳየን
ይብቃን ደግሞ በቃ ዛሬ ላንመለስ
አልፈን በተራራው ላይ እንመላለስ
ያጠግበናል ክብርህን ማየት ጌታ
ይከፈቱ ሠማያት ለአንድ አፍታ
ሳይዳስሰን አይለፍ በላያችን
ሌላው ቀርቶ ይህ ነው ልመናችን
ይከፈት(2x) ሠማይ
ናፍቀናል ክብርህን ልናይ
3. መስዋዕታችን ቢያገኝ በፊትህ ሞገስ
ጥሶ ሠማያትን ወደአንተ መቅደስ
ሚደርስ ይሁንልን አንተን የሚያወርድ
የሚያንቀሳቅሰው የኃይልህን ክንድ
ትነዋወጥ ምድር በክብርህ ተሞልታ
ድና ትቅር ኢየሱስ ነፍስ ሁሉ አንተን አይታ
ያጠግበናል...
3 300
ቤተሰብ ይሁኑ .!!! 🔺 J o I n &
Subscribe
↙️👇Aᴘᴏsᴛᴏʟɪᴄ - FᴇʟʟᴏᴡSʜɪᴘ.
@Ap0Fellowship
↙️👇««𝗔𝗽𝗼𝘀𝘁𝗼𝗹𝗶𝗰-𝗖𝗵𝗲𝗻𝗻𝗮𝗹»»]
@Apostolic_Chennal
↙️👇×𝗘¥𝗔𝗕× -TU𝗕𝗘.🛰️
@Tube_Eya
↙️👇ግጥም// በ𝗔𝗽𝗼𝗦𝗼𝗻𝗴𝘀
@SPIRITUALPOAM
↙️👇𝗔𝗽𝗼. C .E chat
@Apo_Ch0t
↙️👇ደስ 💥ያለው_ይዘምር
@Apostolic_way
3 300
ቤተሰብ ይሁኑ .!!! 🔺 J o I n &
Subscribe
↙️
@Ap0Fellowship
↙️
@Apstolic_Chennal
↙️
@Tube_Eya
↙️
@SPIRITUALPOAM
↙️
@Apo_Ch0t
↙️
@Ap0FellowShip
3 300
Repost from N/a
E-Tube🅰ዝማCh. 🎨. አዋጅ_ቀይሮ 🎬.0.00 /2.12 ♡ ㅤ ⎙ㅤ ⌲ ✉️ ˡᶦᵏᵉ ˢᵃᵛᵉ ˢʰᵃʳᵉ ᶜᵒᵐᵐᵉⁿᵗ jᵒⁱⁿ⇝ አዋጅን ገልብጦ በሕይውት ማቆየት ይችልበታል ነገር መቀየርን በንጉስ ቀለበት በማዕተም ታትሞ ተዘጋጅቶልኝ ለእኔ የፍርድ ሞት አለ ኢየሱስ አትሞትም ለክብሬ ነው የማኖርህ በአደባባይ እንድትናገር የእኔን ሀይልና ጉልበት አዋጅ በአዋጅ ቀይሮ የከሳሼን አፍ ዘግቶ ጣልቃ ገባና የእኔ ኢየሱስ
@Tube_Eya
3 300
♡ ㅤ ⎙ㅤ ⌲ ✉️
ˡᶦᵏᵉ ˢᵃᵛᵉ ˢʰᵃʳᵉ ᶜᵒᵐᵐᵉⁿᵗ
jᵒⁱⁿ⇝
አድስ ቅኔን አመጣለሁ ኢየሱሴ ሰዋለታለሁ
ተቀበል እንካ የእኔን ምስጋና
ተቀበል እንካ የእኔን እልልታ
ተቀበል እንካ የእኔን ዝማሬ
የሚገባውን የአፌን ፍሬ
፩. ምላስ ከንፈሮቼ ያመሰግናሉ
ልዑልን በዜማ ያገለግላሉ ክብሬ ነህ እያሉ
እግዚአብሔርን ሁልጊዜ እባርካለሁ ሁልጊዜ ሁለ
ኢየሱሴን ሁልጊዜ እባርካለሁ ሁልጊዜ ሁለ
ምስጋናን መሰዋት አገልግሎቴ ነው
ምስጋና ላንተ ይገባሃል
ክብር _ ላንተ ይገባሃል
እልልታ ላንተ ይገባሃል
ስለሆንከው ከሁሉ በላይ
፪.ክብሬ ነው ዝማሬ ላንተ እዘምራለሁ
እድሉን አግንቼ እንዴት ዝም እላለሁ አመሰግናለሁ
ለእርሱ ምሰጠው የሚመጥነው ባጣ
ለእርሱ ምሆነውን ባጣ
ምስጋና በልቤ ሞልቷል ይፈስላታል
እልልታ በውስጤ ሞልቷል ይፈስላታል
@Tube_Eya
