Falcon Grade 6 2017E.C
Open in Telegram
Falcon grade 4 page is dedicated for grade 4 students and parents to exchange information.
Show more371
Subscribers
No data24 hours
+27 days
+530 days
Posts Archive
ጤና ይስጥልኝ ወላጆች በነገው እለት ሰኞ ጥር 12 / 2017ዓ.ም ትምህርት የማይኖር መሆኑን እየገለፅን ከማክሰኞ ጀምሮ መደበኛ ት/ት የጥናት ትምህርትን ጨምሮ ተጠናክሮ ይቀጥላል ። ከማክሰኞ ጀምሮ መምህራን የክፍል ተሳትፎ እና የደብተር አያያዝ ማርክ በመሙላት ለማጠቃለያ ፈተና ክለሳ የሚሰጡ በመሆኑ ተማሪዎች መቅረት የሌለባቸው መሆኑን በጥብቅ እናሳስባለን።
ት/ቤቱ
ጤና ይስጥልን ወላጆች
ነገ አርብ ጥር 09/2017ዓ.ም በት/ቤቱ የአስተዳደርና ሰራተኞች ስብሰባ ምክንያት ትምህርት የሚኖረው ለግማሽ ቀን እስከ 6:00 መሆኑን እናሳውቃለን።
ት/ቤቱ
በአዲስ አበባ ደረጃ በተካሄደው ውድድር ላይ ተማሪያችን ሀሴት መስፍን የተወዳደረበትንና በአንደኝነት ያጠናቀቀበትን የመድረክ ዝግጅት በቪድዮ ከዚህ በታች ጋብዘናችኋል ፡፡
Repost from Falcon KG 3 2016E.C
27/4/2017
ለተከበራችሁ ወላጆች
ነገ ተማሪዎች እስከ 6: 00 በትምህርት ቤት የሚቆዩ ይሆናል :: በሰአቱ በመገኘት እንድትወስዷቸው እያልን መቅረት በጥብቅ የተከለከለ በመሆኑ ሁሉም ተማሪ በትምህርት ቤት እንዲገኝ እናሳስባለን::
