en
Feedback
ማዳኑን አውሩ | ᴘʀᴏᴄʟᴀɪᴍ ʜɪꜱ ꜱᴀʟᴠᴀᴛɪᴏɴ

ማዳኑን አውሩ | ᴘʀᴏᴄʟᴀɪᴍ ʜɪꜱ ꜱᴀʟᴠᴀᴛɪᴏɴ

Open in Telegram

Thank you for your interest to join Our Telegram channel. ▫️The primary function of this channel is : ☞To proclaim our savior JESUS CHRIST through a lifestyle of praise and worship. መዝሙረ ዳዊት 96 2፤ እግዚአብሔርን አመስግኑ ስሙንም ባርኩ፥ ዕለት ዕለትም ማዳኑን አውሩ።

Show more
1 241
Subscribers
No data24 hours
+57 days
+1030 days
Posts Archive
☞ ሰላም የተለያዩ ሰዎች በተለያየ መንገድ የሚጠቀሙበት ተወዳጅ ቃል ነው። ☞ የእግዚአብሔር ሰላም ግን ከዓለም ሰላም የተለየ ነው። የመጽሐፍ ቅዱስ ሰላም የግጭትን አለመኖር ሳይሆን አዳኛችን ኢየሱስ
☞ ሰላም የተለያዩ ሰዎች በተለያየ መንገድ የሚጠቀሙበት ተወዳጅ ቃል ነው። ☞ የእግዚአብሔር ሰላም ግን ከዓለም ሰላም የተለየ ነው። የመጽሐፍ ቅዱስ ሰላም የግጭትን አለመኖር ሳይሆን አዳኛችን ኢየሱስ ክርስቶስን በማወቅ እና በማመን ብቻ የምናገኝው እንደሆነ ያስረዳናል። ☞ ሰላም በራሳችን መፍጠር የምንችለው ነገር አይደለም ፤ የመንፈስ ፍሬ ነው። እግዚአብሔር የሰላም ምንጭ ነው ከስሙም አንዱ #ያህዌ_ሻሎም ነው (መሳፍንት 6፡24) ትርጉሙም እግዚአብሔር ሰላም ነው። ☞ የዮሐንስ ወንጌል 14 27፤ ሰላምን እተውላችኋለሁ፥ ሰላሜን እሰጣችኋለሁ፤ እኔ የምሰጣችሁ ዓለም እንደሚሰጥ አይደለም። ልባችሁ አይታወክ አይፍራም። 🛑ዛሬም በተለያየ #የልብ_ስብራት እና #ጭንቀት ውስጥ ላላችሁ ኢየሱስ እኔ እውነተኛ ሰላም እና እረፍት ነኝ በእኔ ታመኑ ይላቹሀል። Join @hymnsofmes

ወደ ዕብራውያን 12 14፤ ከሰው ሁሉ ጋር ሰላምን ተከታተሉ ትቀደሱም ዘንድ ፈልጉ፥ ያለ እርሱ ጌታን ሊያይ የሚችል የለምና። _______________________________________ ☞ “ጌታን
+1
ወደ ዕብራውያን 12 14፤ ከሰው ሁሉ ጋር ሰላምን ተከታተሉ ትቀደሱም ዘንድ ፈልጉ፥ ያለ እርሱ ጌታን ሊያይ የሚችል የለምና። _______________________________________ ☞ “ጌታን ለማየት” የሚያስፈልገን ቅድስና የመጣው ከክርስቶስ፣ በጸጋው እና በእርሱ ባለን እምነት ነው (2ኛ ቆሮንቶስ 5፡21፤ 1 ጴጥሮስ 3፡18)። ☞ ስለዚህም በዚያ መስፈርት ለመኖር መጣር የእያንዳንዳችን የዳንን አማኞች ተፈጥሯዊ ፍላጎት መሆን አለበት (ዮሐንስ 14፡15)። ☞ ስለዚህም ጸሐፊው ከሰዎች ልንከታተለው የሚገባውን ሰላምና የቅድስና ሕይወትን ያበረታታል። ☞ እኛ ክርስቲያኖች እግዚአብሔርን በመምሰል፣ በጽድቅ፣ በምግባር እንድንኖር በመንፈስ ቅዱስ ኃይል ተሰጥቶናል (2ጢሞ. 1፡7)። ⚠️ኃጢአት ሁል ጊዜ ያንን ኃይል ያለመቀበል ውጤት ነው። ፀጋው ይብዛልን 🙏🏾 @hymnsofmes

መዝሙረ ዳዊት 119 103፤ ቃልህ ለጕሮሮዬ ጣፋጭ ነው፤ ከማርና ከወለላ ይልቅ ለአፌ ጣፈጠኝ።

Betty Tezera - Unknown Album - 03. Track 3.mp33.23 MB

አመልክሃለሁ_Amelkehalehu_Mesay_Birhanu_New_Amharic_song_Offici.mp36.07 MB

░P░r░o░c░l░a░i░m░ ░H░i░s░ ░S░a░l░i░v░a░t░i░o░n░

መዝሙረ ዳዊት 96 2፤ እግዚአብሔርን አመስግኑ ስሙንም ባርኩ፥ ዕለት ዕለትም ማዳኑን አውሩ። ▫️በዚህ መዝሙር ውስጥ ፀሐፊው ዳዊት ህዝቡን ለእግዚአብሔር ውዳሴ እንዲዘምሩ እና ማዳኑን እንዲሰብኩ አሳ
መዝሙረ ዳዊት 96 2፤ እግዚአብሔርን አመስግኑ ስሙንም ባርኩ፥ ዕለት ዕለትም ማዳኑን አውሩ። ▫️በዚህ መዝሙር ውስጥ ፀሐፊው ዳዊት ህዝቡን ለእግዚአብሔር ውዳሴ እንዲዘምሩ እና ማዳኑን እንዲሰብኩ አሳስቧቸዋል። ▫️ይህ ደግሞ ሲመቸን እና ስንችል ስንችን ጊዜ ሳይሆን ቀን በ ቀን መከናወን ያለበት ና ማለቂያ የሌለው እንደሆነ ይነግረናል። ▫️ሁሉን የፈጠረው እርሱ ነውና እግዚአብሔር ምስጋና ሁሉ ይገባዋል። ▫️ለሰው ሁሉ ደግሞ ሕይወትን የሚሰጥ እግዚአብሔር እንደሆነ ልንናገር ይገባናል። 🔔Join @hymnsofmes

ዛሬ ደግሞ ከ 5 ዓመት በፊት ሪኮርድ ካደረኳቸው ና ከምውደው ዝማሬዎች መሀከል በክራር የዘመርኩትን ላስደምጣችሁ። ርዕስ : ኣሰራርሓካ ፍሉይ ጎይታ ትርጉሙ :- አስራርህ እጅግ ግሩም ማለት ነው። Ethio 🇪🇹 Eritrea🇪🇷 song (ዋና መዝሙር ዘማሪ ዩኒ) Join @hymnsofmes