ማዳኑን አውሩ | ᴘʀᴏᴄʟᴀɪᴍ ʜɪꜱ ꜱᴀʟᴠᴀᴛɪᴏɴ
Open in Telegram
Thank you for your interest to join Our Telegram channel. ▫️The primary function of this channel is : ☞To proclaim our savior JESUS CHRIST through a lifestyle of praise and worship. መዝሙረ ዳዊት 96 2፤ እግዚአብሔርን አመስግኑ ስሙንም ባርኩ፥ ዕለት ዕለትም ማዳኑን አውሩ።
Show more1 241
Subscribers
No data24 hours
+57 days
+1030 days
Posts Archive
☞ ሰላም የተለያዩ ሰዎች በተለያየ መንገድ የሚጠቀሙበት ተወዳጅ ቃል ነው።
☞ የእግዚአብሔር ሰላም ግን ከዓለም ሰላም የተለየ ነው። የመጽሐፍ ቅዱስ ሰላም የግጭትን አለመኖር ሳይሆን አዳኛችን ኢየሱስ ክርስቶስን በማወቅ እና በማመን ብቻ የምናገኝው እንደሆነ ያስረዳናል።
☞ ሰላም በራሳችን መፍጠር የምንችለው ነገር አይደለም ፤ የመንፈስ ፍሬ ነው። እግዚአብሔር የሰላም ምንጭ ነው ከስሙም አንዱ #ያህዌ_ሻሎም ነው (መሳፍንት 6፡24) ትርጉሙም እግዚአብሔር ሰላም ነው።
☞ የዮሐንስ ወንጌል 14
27፤ ሰላምን እተውላችኋለሁ፥ ሰላሜን እሰጣችኋለሁ፤ እኔ የምሰጣችሁ ዓለም እንደሚሰጥ አይደለም። ልባችሁ አይታወክ አይፍራም።
🛑ዛሬም በተለያየ #የልብ_ስብራት እና #ጭንቀት ውስጥ ላላችሁ ኢየሱስ እኔ እውነተኛ ሰላም እና እረፍት ነኝ በእኔ ታመኑ ይላቹሀል።
Join @hymnsofmes
ወደ ዕብራውያን 12
14፤ ከሰው ሁሉ ጋር ሰላምን ተከታተሉ ትቀደሱም ዘንድ ፈልጉ፥ ያለ እርሱ ጌታን ሊያይ የሚችል የለምና።
_______________________________________
☞ “ጌታን ለማየት” የሚያስፈልገን ቅድስና የመጣው ከክርስቶስ፣ በጸጋው እና በእርሱ ባለን እምነት ነው (2ኛ ቆሮንቶስ 5፡21፤ 1 ጴጥሮስ 3፡18)።
☞ ስለዚህም በዚያ መስፈርት ለመኖር መጣር የእያንዳንዳችን የዳንን አማኞች ተፈጥሯዊ ፍላጎት መሆን አለበት (ዮሐንስ 14፡15)።
☞ ስለዚህም ጸሐፊው ከሰዎች ልንከታተለው የሚገባውን ሰላምና የቅድስና ሕይወትን ያበረታታል።
☞ እኛ ክርስቲያኖች እግዚአብሔርን በመምሰል፣ በጽድቅ፣ በምግባር እንድንኖር በመንፈስ ቅዱስ ኃይል ተሰጥቶናል (2ጢሞ. 1፡7)።
⚠️ኃጢአት ሁል ጊዜ ያንን ኃይል ያለመቀበል ውጤት ነው።
ፀጋው ይብዛልን 🙏🏾
@hymnsofmes
Repost from ማዳኑን አውሩ | ᴘʀᴏᴄʟᴀɪᴍ ʜɪꜱ ꜱᴀʟᴠᴀᴛɪᴏɴ
🎙BEKERANIYO
🎵 Amazing worship time with Mishe, Mes & Misgana
አመልክሃለሁ_Amelkehalehu_Mesay_Birhanu_New_Amharic_song_Offici.mp36.07 MB
መዝሙረ ዳዊት 96
2፤ እግዚአብሔርን አመስግኑ ስሙንም ባርኩ፥
ዕለት ዕለትም ማዳኑን አውሩ።
▫️በዚህ መዝሙር ውስጥ ፀሐፊው ዳዊት ህዝቡን ለእግዚአብሔር ውዳሴ እንዲዘምሩ እና ማዳኑን እንዲሰብኩ አሳስቧቸዋል።
▫️ይህ ደግሞ ሲመቸን እና ስንችል ስንችን ጊዜ ሳይሆን ቀን በ ቀን መከናወን ያለበት ና ማለቂያ የሌለው እንደሆነ ይነግረናል።
▫️ሁሉን የፈጠረው እርሱ ነውና እግዚአብሔር ምስጋና ሁሉ ይገባዋል። ▫️ለሰው ሁሉ ደግሞ ሕይወትን የሚሰጥ እግዚአብሔር እንደሆነ ልንናገር ይገባናል።
🔔Join @hymnsofmes
ዛሬ ደግሞ ከ 5 ዓመት በፊት ሪኮርድ ካደረኳቸው ና ከምውደው ዝማሬዎች መሀከል በክራር የዘመርኩትን ላስደምጣችሁ።
ርዕስ : ኣሰራርሓካ ፍሉይ ጎይታ
ትርጉሙ :- አስራርህ እጅግ ግሩም ማለት ነው።
Ethio 🇪🇹 Eritrea🇪🇷 song
(ዋና መዝሙር ዘማሪ ዩኒ)
Join @hymnsofmes
