en
Feedback
ማዳኑን አውሩ | ᴘʀᴏᴄʟᴀɪᴍ ʜɪꜱ ꜱᴀʟᴠᴀᴛɪᴏɴ

ማዳኑን አውሩ | ᴘʀᴏᴄʟᴀɪᴍ ʜɪꜱ ꜱᴀʟᴠᴀᴛɪᴏɴ

Open in Telegram

Thank you for your interest to join Our Telegram channel. ▫️The primary function of this channel is : ☞To proclaim our savior JESUS CHRIST through a lifestyle of praise and worship. መዝሙረ ዳዊት 96 2፤ እግዚአብሔርን አመስግኑ ስሙንም ባርኩ፥ ዕለት ዕለትም ማዳኑን አውሩ።

Show more
1 241
Subscribers
No data24 hours
+57 days
+1030 days
Posts Archive
1 ዮሐንስ 4:19፤ እርሱ አስቀድሞ ወዶናልና እኛ እንወደዋለን። :20፤ ማንም፦ “እግዚአብሔርን እወዳለሁ፥” እያለ ወንድሙን ቢጠላ፥ ሐሰተኛ ነው፤ ያየውን ወንድሙን የማይወድ ያላየውን እግዚአብሔርን ሊወደው እንዴት ይችላል? 21፤ እግዚአብሔርንም የሚወድ ወንድሙን ደግሞ እንዲወድ ይህች ትእዛዝ ከእርሱ አለችን።

☞ የዕለቱ ቃል "የማያወላውል ልብ እሰጣቸዋለሁ፤ አዲስ መንፈስ በውስጣቸው አኖራለሁ፤ ድንጋዩን ልብ ከውስጣቸው አወጣለሁ፤ ሥጋ ልብም እሰጣቸዋለሁ።" (ሕዝ 11፥19 አመት) ————————————————
☞ የዕለቱ ቃል "የማያወላውል ልብ እሰጣቸዋለሁ፤ አዲስ መንፈስ በውስጣቸው አኖራለሁ፤ ድንጋዩን ልብ ከውስጣቸው አወጣለሁ፤ ሥጋ ልብም እሰጣቸዋለሁ።" (ሕዝ 11፥19 አመት) ——————————————————— ☞ ለአዲስ ነገር አዲስ መያዢያ (ማስቀመጪያ) ያስፈልጋል፤ አለበለዚያ ያልተጣጣመ ይሆንና የተፈለገው ውጤት አይመጣም። ☞ በቀደመው #ብሉይ_ኪዳን እግዚአብሔር #ከ613 ያላነሰ ሕግጋት ለሰዎች ሰጠ። ይህ ግን የልብ ለውጥ ወይም የሚፈለገውን የባሕርይ ለውጥ አላመጣም። ስለዚህም፣ በዚያው ኪዳን እግዚአብሔር እንዲህ አለ፤ "የማያወላውል ልብ እሰጣቸዋለሁ፤ አዲስ መንፈስ በውስጣቸው አኖራለሁ፤ ድንጋዩን ልብ ከውስጣቸው አወጣለሁ፤ ሥጋ ልብም እሰጣቸዋለሁ" (ሕዝ 11፥19)። ☞ ለ"አዲስ መንፈስ" አዲስ ልብ ያስፈልጋል፤ ይህ ልብ "የሥጋ" ሲሆን፣ ትርጕሙም የሚሠራ፣ የሚስተካከል፣ ሕይወትን የሚቀበልና የሚያስተናግድ ማለት ነው። ☞ በአዲሱ ኪዳን ውስጥ ላለን ለእኛም ይህ ልብ ተሰጥቶናል፤ ሠሪ ለሆነው አምላክ የሚመች ማንነት እንዲኖረንም አዲሱን ልብ ዕለት ዕለት #እናሠራው ። ☞ ከታች በምልከው voice record አብረን እንፀልይ🙏🏾 ☞Join @hymnsofmes

ሕይወታችን ከልባችን ሁኔታ ጋር የሚስማማ የክርስቶስ ተከታዮች እንድንሆን እግዚአብሔር በቸርነቱ ይፍቀድን። @hymnsofmes @hymnsofmes
ሕይወታችን ከልባችን ሁኔታ ጋር የሚስማማ የክርስቶስ ተከታዮች እንድንሆን እግዚአብሔር በቸርነቱ ይፍቀድን። @hymnsofmes @hymnsofmes

ጌታ ! ወደኛም ምድር ና !.mp35.08 MB

የተወደድከው አባታችን ሆይ, ጌታ ሆይ እኛ በሚያስደንቅ ሁኔታ የአንተን ኃይል እና መንፈስ እንፈልጋለን። በአማኞች መካከል ባለው ና በፈሰሰው የፍቅር እና የአንድነት መንፈስ እንድትሞላን እንጠይቃለን።
የተወደድከው አባታችን ሆይ, ጌታ ሆይ እኛ በሚያስደንቅ ሁኔታ የአንተን ኃይል እና መንፈስ እንፈልጋለን። በአማኞች መካከል ባለው ና በፈሰሰው የፍቅር እና የአንድነት መንፈስ እንድትሞላን እንጠይቃለን። ልዩነቶቻችንን ወደ ጎን በመተው ትልቁን ምክንያት የሆነውን የክርስቶስን ደም ዘውትር እንድንመለከት ዘንድ እንድትረዳን እንጠይቃለን። አባት ሆይ በእውነት በፍቅር እንድንኖር እርዳን። ይህ የሚቻለው በመንፈስህ ሃይል ብቻ መሆኑን ስለምናውቅ በተአምራዊ መንገድ ምድራችንን ፤ ቤተ ክርስቲያንን እንድታሻግር በአዲስ ሙላት እና ግንዛቤ ህዝቦቻችንን ወደ እናንተ እንድትመልስ እና ሌሎችም ይህንን እንዲያውቁህ ወደ እውነትህ እንድትስባቸው እንጠይቃለን። እኛን የሚመራንን የአንተ ጥበብን እንፈልጋለን፣ መንፈስህም እንዲመራን፣ እንፈልጋለን። ሁልጊዜ ከእኛ ጋር ስለሆንክ እናመሰግናለን። በኢየሱስ ስም አሜን። @hymnsofmes @hymnsofmes

☞ Title: ስውር በደል [Sewir Bedel] ☞ Powerful message by: P/r Mesfin ☞ Scripture: 2Co 4:2. ☞ " ጌታ ከስውር በደል ያድነን !! " አሜን🙏🏽

የያዕቆብ መልእክት 5 8፤ እናንተ ደግሞ ታገሡ፥ ልባችሁንም አጽኑ፤ የጌታ መምጣት ቀርቦአልና። 👉🏻 Follow @hymnsofmes
የያዕቆብ መልእክት 5 8፤ እናንተ ደግሞ ታገሡ፥ ልባችሁንም አጽኑ፤ የጌታ መምጣት ቀርቦአልና። 👉🏻 Follow @hymnsofmes

የዮሐንስ ወንጌል 5 28-29፤ በመቃብር ያሉቱ ሁሉ ድምፁን የሚሰሙበት ሰዓት ይመጣል፤ መልካምም ያደረጉ ለሕይወት ትንሣኤ ክፉም ያደረጉ ለፍርድ ትንሣኤ ይወጣሉና በዚህ አታድንቁ።
የዮሐንስ ወንጌል 5 28-29፤ በመቃብር ያሉቱ ሁሉ ድምፁን የሚሰሙበት ሰዓት ይመጣል፤ መልካምም ያደረጉ ለሕይወት ትንሣኤ ክፉም ያደረጉ ለፍርድ ትንሣኤ ይወጣሉና በዚህ አታድንቁ።