en
Feedback
ማዳኑን አውሩ | ᴘʀᴏᴄʟᴀɪᴍ ʜɪꜱ ꜱᴀʟᴠᴀᴛɪᴏɴ

ማዳኑን አውሩ | ᴘʀᴏᴄʟᴀɪᴍ ʜɪꜱ ꜱᴀʟᴠᴀᴛɪᴏɴ

Open in Telegram

Thank you for your interest to join Our Telegram channel. ▫️The primary function of this channel is : ☞To proclaim our savior JESUS CHRIST through a lifestyle of praise and worship. መዝሙረ ዳዊት 96 2፤ እግዚአብሔርን አመስግኑ ስሙንም ባርኩ፥ ዕለት ዕለትም ማዳኑን አውሩ።

Show more
1 241
Subscribers
No data24 hours
+57 days
+1030 days
Posts Archive
🌻Special New Year Thanksgiving and Worship Program🌻 #Lastsunday, /2016 @Gotera Full Gospel Believers Church
+4
🌻Special New Year Thanksgiving and Worship Program🌻 #Lastsunday, /2016 @Gotera Full Gospel Believers Church

የሉቃስ ወንጌል 12 : 37፤ ጌታቸው በመጣ ጊዜ ሲተጉ የሚያገኛቸው እነዚያ ባሪያዎች ብፁዓን ናቸው፤ እውነት እላችኋለሁ፥ ታጥቆ በማዕድ ያስቀምጣቸዋል ቀርቦም ያገለግላቸዋል። ———————————————
+5
የሉቃስ ወንጌል 12 : 37፤ ጌታቸው በመጣ ጊዜ ሲተጉ የሚያገኛቸው እነዚያ ባሪያዎች ብፁዓን ናቸው፤ እውነት እላችኋለሁ፥ ታጥቆ በማዕድ ያስቀምጣቸዋል ቀርቦም ያገለግላቸዋል። ——————————————————— There’s nothing like his presence 🙏🏾 and His presence was certainly felt @gejakalehiwotchurch on Thursday! August | 29 | 24 @hymnsofmes

There’s nothing like his presence 🙏🏾 and His presence was certainly felt at Bishoftu Amanuel united church on Sunday! @hymn
+5
There’s nothing like his presence 🙏🏾 and His presence was certainly felt at Bishoftu Amanuel united church on Sunday! @hymnsofmes

እግዚአብሔር አይጥለንም የሚለው አዲሱ የዝማሬ ቪዲዮ አሁን ስለተለቀቀ በ Mesay Birhanu የዩቲዩብ ገጽ ላይ ገብታችሁ እንድትባረኩበት ይሁን ፣ #ሰብስክራይብ እና #ሼር ማድረግንም አትርሱ ። #YouTube 🔗 https://www.youtube.com/watch?v=LfbNvno6d8A ☞ #እግዚአብሔር #አይተወንም፤ #አይጥለንምም ፡፡ 📝እስኪ ዛሬ ደግም ወደ ( እግዚአብሔር አይጥለንም ) የመዝሙሩ ወደተፃፈበት ስፍራ አብረን እንጓዝ (1 ደቂቃ ብቻ ሰጥታችሁኝ አንብቡት) ☞ እግዚአብሔር ከአብርሃም ጋር ቃል ኪዳን አደረገ (ዘፍ 12፡1-3) እሱም ለይስሐቅ፣ ለያዕቆብ እና ለ12ቱ የያዕቆብ ልጆች (እስራኤል) ተላልፏል። ☞ ከ400 ዓመታት በኋላ እስራኤል ከግብፅ ባርነት ነፃ ወጣች። እስራኤላውያን በሙሴ እየተመሩ ከግብፅ ወጥተው ወደ ሲና ተራራ መጡ፣ እስራኤል የእግዚአብሔርን ቃል ኪዳን ተቀበለ። ☞ በሲና ተራራ ከአንድ አመት በኋላ እግዚአብሔር እስራኤልን በእምነት ወደ ከነዓን እንዲገቡ እድል ሰጣቸው ፤ በእርሱ በመተማመን የከነዓንን ሰዎች ድል አደረጉ ። ☞ ከዛም እንዲህም ሆነ፤ የእግዚአብሔር ባሪያ ሙሴ ከሞተ በኋላ እግዚአብሔር የሙሴን አገልጋይ የነዌን ልጅ ኢያሱን እንዲህ ብሎ ተናገረው፡- ባሪያዬ ሙሴ ሞቶአል፤ አሁንም አንተና ይህ ሕዝብ ሁሉ ተነሥታችሁ ለእስራኤል ልጆች ለሙሴ እንደ ነገርሁት የእግራችሁ ጫማ የሚረግጠውን ቦታ ሁሉ ለእናንተ ሰጥቼአለሁ። …. ☞ በሕይወትህ ዕድሜ ሁሉ ማንም አይቋቋምህም፤ ከሙሴ ጋር እንደ ሆንሁ እንዲሁ ከአንተ ጋር እሆናለሁ፤ አልጥልህም፥ አልተውህም። ኢያሱ 1÷1-5 #ማብራሪያ ☞ ሙሴ እንዴት አይነት የእግዚአብሔር ሰው እንደ ነበር እናውቃለን፡፡ ሙሴ እግዚአብሔር የተጠቀመበት ሰው ነው፡፡ ሙሴ በምድር ላይ ካሉት ሰዎች ሁሉ ይልቅ እጅግ ትሑት የነበረ ሰው ነው፡፡ ያ ትሁት ሰው አሁን የለም፤ሞቷል፡፡ ☞ ሙሴ ሲሞት ከግብፅ ያወጣቸው የእስራኤል ሕዝብ ገና ወደ ሀገራቸው አልገቡም፡፡ እግዚአብሔር በዘመኑ የእርሱን አገልጋይ የነበረውን ኢያሱን ቃል የገባውን ምድር እንደሚሰጣቸው ይነግረዋል፡፡ ለኢያሱ ሕዝቡን መምራትና ወደ ምድረ ርስት መውሰድ ካባድ ነው፡፡ ☞ ኢያሱ እንዲበረታ ግን አልጥልህም፤ አልተውህም ይለዋል፡፡ ከሙሴ ጋር እንደ ሆነ ከእርሱ ጋርም እንደሚሆን ቃል ይገባለታል፡፡ በሕይወትህ ዕድሜ ሁሉ ማንም አይቋቋምህም እያለ ያበረታታዋል፡፡ ☞ ዛሬም በዚህ ዘመን ያለነውን ልጆቹን እግዚአብሔር አይተወንም፤ አይጥለንም፡፡ ☞ መንገድ ላይ እያላችሁ በእግሬ ካልሄድኩ ብሎ ከእቅፋችሁ የወረደው ህጻን መሄዱን ትቶ መንገድ ላይ በሚያያቸው ነገሮች እየተሳበ አልሄድ ቢላችሁ ለማስፈራራት ብላችሁ፡- በቃ ትቼህ እሄዳለሁ ብላችሁ ራመድ ራመድ ስትሉ የእውነት መስሎት እንዳታመልጡት በተቻለው እሩጫ እያለቀሰ ከተል ከተል ሲላችሁ ልባችሁ ተነክቶ፡- አይዞህ ልጄ አልለይህም የምትሉትን አስቡ፡፡ ታጽናኑታላችሁ፤ እዛ መንገድ ላይ ጥላችሁት እንደማትሄዱ እንደገና ደጋግማችሁ ማልቀሱን እስኪተው ድረስ ትነግሩታላችሁ ፡፡ እግዚአብሔርም ልጆቹን አይተውም ፡፡ ያለንበት ዓለም ዘመኑ እየከፋ ነው፡፡ በዚህ የከፋ አለም አይተወንም፡፡ አውላላ ሜዳ ላይ አይተወንም፡፡ ☞ ብንበድለውም፡- ታስፈልጋለኛህ፤ እኔ አንተን በዘመኔ ማስደሰት እፈልጋለሁ፡፡ ግን አልቻልኩም፤ እርዳኝ እንበለው፡ ፡ ☞ መተው ማለት እንዴት ነው? አባት ልጁን፡- ወደ ቤታችን እንሂድ እያለው ልጅ እምቢ ብሎ አስቸገረ፡፡ ልጅ የማያውቀው መንገድ ላይ ነው ያለው እንበል አባት ልጁ ስላስቸገረው ህጻኑን ጥሎት ወደ ቤቱ ይመጣል? በጭራሽ! አባት ህጻን ልጁን አይተወውም፡፡ ምድራዊ አባት እንኳ እንደዚህ እንደማያደርግ እኛንም የፈጠረን ሰማያዊ አባታችንም አይተወንም፡፡ እኛስ ያለርሱ ማን አለን? ☞ ይተወናል የሚለው ስጋት የሚመነጨው በተለይ በድካማችን ሰዓት ነው፡፡ ስንደክም ኃጢአትን እንሰራለን ፡፡ ኃጢአት ስለ ሰራን እግዚአብሔር አይተወንም፡፡ ውስጣችሁን አዳምጡት፤ ምን ይላችኋል? እንደፈልግህ ኃጢአት ስራ ምን ችግር አለ? ካለን ይሄ አደጋ አለው፡፡ ነገር ግን ኃጢአት ብንሰራም ፡- ሰው አርገኝ ፤ አቃተኝ እያለን ንስሀ ገብተን ከሆንን ግን አይተወንም፤ አይጥለንም፡፡ ☞ ከእርሱ መለየት ፈቃዳችን እስካልሆነ ድረስ በጣም ብናስቸግረው እንኳ ለጥቅማችን ይቀጣናል፤ ይገስጸናል እንጂ እየወለደች ስታስቸግራቸው ሴት ውሻን እንደሚጥሉ ሰዎች እርሱ አይጥለንም ፡፡ ☞ የፈለገ በድካም ውስጥ ብንሆን እኛ እግዚአብሔርን እየፈለግን እርሱ አይተወንም፡፡ ስለዚህ በርቱ ደግሞም አንበርታ!!! #ሌላኛው_የአዲስ_ኪዳን_ክፍል_ደግሞ_እንዲህ_ይለናል። ☞ ዮሐ 8፥ ²⁹ የላከኝም ከእኔ ጋር ነው፤ እኔ ደስ የሚያሰኘውን ዘወትር አደርጋለሁና አብ ብቻዬን አይተወኝም አላቸው። ³⁰ ይህን ሲናገር ብዙዎች በእርሱ አመኑ። # ይህ የመፅሀፍ ቅዱስ ክፍል እየሱስ የመጣበትን ዓላማ የሚናገርበት የመፅሀፍ ቅዱስ ክፍል ነው፡ ፡ # እየሱስ ማን እንደሆ እና ለምን እንደመጣ እነሱ ሳይሆኑ እርሱ ያውቃል። # እኛም ማን እንደላከን የምናስታውቅ ደግሞ መልዕክት የተሞላን ልንሆን እና የተላክንበትን ሳናደርገው ስንቀር ቅር የሚለን መሆን አለብን :: # ዛሬ የማንሞተው ጊዜችን ስለላደረሰ እና መልዕክታችን ስላልጨረስን ነው ። # መልዕክተኞች ከሆንን ልንቆም አይገባም !!! # መልክተኞች ከሆንን መልዕክት አያልቅብንም !!! # መልዕክተኞች ከሆንን መልዕክት ልንቀይር አያገባም !!! # እየሱስ፦ መልዕክት አለው ፦ የላከውን ያውቃል :- የላከው ደግሞ አብሮት አለ # ኢየሱስ ብቻውን እንደሚቀር ለደቀ መዛምርቱ አስቀድሞ ይንግራቸው ነበር። # እንደሚበታኑ ያውቅ ነበር ። # ወደ የቤታቸው እንደሚመለሱ ይነገራቸው ነበር። # በእነሱ የተጀመረው ስራ ግን እንደሚቀጥል እና ፍጻሜ እንዳለውም ያውቅ ነበር። # የእግዚአብሔር ህልውና [ አብሮነት ] ፦ *ያስጀምረናል *ያስቀጥለናል *ያስጨርሰናልም #የጠራን_አይተወንም ! #የጠራን_አይለወጥም_ስለዚህም_በአንዳች_አንጨነቅ ! #የጠራሽ_አይተውሽም ! #የጠራን_አይለወጥም_ስለዚህም_በአንዳች_አንጨነቅ ! #የጠራሽ_አይተውሽም ! # ብቻህን አይተውህም ! # እርሱ ለጠላቶቻችን አይተወንም ለምኞቶቻቸን አይተወንምና ለአብ ምስጋና ይገባል፣ ለወልድም ምስጋና ይገባል ፣ ለመንፈስ ቅዱስም ምሰጋና ይገባል፤ ዛሬም ዘወትርም ለዘላለሙ አሜን፡፡ #YouTube 🔗 https://www.youtube.com/watch?v=LfbNvno6d8A

ኦሪት ዘዳግም 31:6 ፤ ጽኑ፥ አይዞአችሁ፥ አትፍሩ፥ ከፊታቸውም አትደንግጡ፤ አምላክህ እግዚአብሔር እርሱ ከአንተ ጋር ይሄዳል፤ አይጥልህም፥ አይተውህም። #እግዚአብሔርአይጥለንም #MesayBirhanu
ኦሪት ዘዳግም 31:6 ፤ ጽኑ፥ አይዞአችሁ፥ አትፍሩ፥ ከፊታቸውም አትደንግጡ፤ አምላክህ እግዚአብሔር እርሱ ከአንተ ጋር ይሄዳል፤ አይጥልህም፥ አይተውህም። #እግዚአብሔርአይጥለንም #MesayBirhanu #AmharicGospelMusic #EgziabherAytelenem #GospelMusic #ChristianMusic #JesusLovesYou

☞ #እግዚአብሔር #አይተወንም፤ #አይጥለንምም ፡፡ 📝እስኪ ዛሬ ደግም ወደ ( እግዚአብሔር አይጥለንም ) የመዝሙሩ ወደተፃፈበት ስፍራ አብረን እንጓዝ (1 ደቂቃ ብቻ ሰጥታችሁኝ አንብቡት) ☞ እንዲህም ሆነ፤ የእግዚአብሔር ባሪያ ሙሴ ከሞተ በኋላ እግዚአብሔር የሙሴን አገልጋይ የነዌን ልጅ ኢያሱን እንዲህ ብሎ ተናገረው፡- ባሪያዬ ሙሴ ሞቶአል፤ አሁንም አንተና ይህ ሕዝብ ሁሉ ተነሥታችሁ ለእስራኤል ልጆች ለሙሴ እንደ ነገርሁት የእግራችሁ ጫማ የሚረግጠውን ቦታ ሁሉ ለእናንተ ሰጥቼአለሁ። …. ☞ በሕይወትህ ዕድሜ ሁሉ ማንም አይቋቋምህም፤ ከሙሴ ጋር እንደ ሆንሁ እንዲሁ ከአንተ ጋር እሆናለሁ፤ አልጥልህም፥ አልተውህም። ኢያሱ 1÷1-5 #ማብራሪያ ☞ ሙሴ እንዴት አይነት የእግዚአብሔር ሰው እንደ ነበር እናውቃለን፡፡ ሙሴ እግዚአብሔር የተጠቀመበት ሰው ነው፡፡ ሙሴ በምድር ላይ ካሉት ሰዎች ሁሉ ይልቅ እጅግ ትሑት የነበረ ሰው ነው፡፡ ያ ትሁት ሰው አሁን የለም፤ሞቷል፡፡ ☞ ሙሴ ሲሞት ከግብፅ ያወጣቸው የእስራኤል ሕዝብ ገና ወደ ሀገራቸው አልገቡም፡፡ እግዚአብሔር በዘመኑ የእርሱን አገልጋይ የነበረውን ኢያሱን ቃል የገባውን ምድር እንደሚሰጣቸው ይነግረዋል፡፡ ለኢያሱ ሕዝቡን መምራትና ወደ ምድረ ርስት መውሰድ ካባድ ነው፡፡ ☞ ኢያሱ እንዲበረታ ግን አልጥልህም፤ አልተውህም ይለዋል፡፡ ከሙሴ ጋር እንደ ሆነ ከእርሱ ጋርም እንደሚሆን ቃል ይገባለታል፡፡ በሕይወትህ ዕድሜ ሁሉ ማንም አይቋቋምህም እያለ ያበረታታዋል፡፡ ☞ ዛሬም በዚህ ዘመን ያለነውን ልጆቹን እግዚአብሔር አይተወንም፤ አይጥለንም፡፡ ☞ መንገድ ላይ እያላችሁ በእግሬ ካልሄድኩ ብሎ ከእቅፋችሁ የወረደው ህጻን መሄዱን ትቶ መንገድ ላይ በሚያያቸው ነገሮች እየተሳበ አልሄድ ቢላችሁ ለማስፈራራት ብላችሁ፡- በቃ ትቼህ እሄዳለሁ ብላችሁ ራመድ ራመድ ስትሉ የእውነት መስሎት እንዳታመልጡት በተቻለው እሩጫ እያለቀሰ ከተል ከተል ሲላችሁ ልባችሁ ተነክቶ፡- አይዞህ ልጄ አልለይህም የምትሉትን አስቡ፡፡ ታጽናኑታላችሁ፤ እዛ መንገድ ላይ ጥላችሁት እንደማትሄዱ እንደገና ደጋግማችሁ ማልቀሱን እስኪተው ድረስ ትነግሩታላችሁ ፡፡ እግዚአብሔርም ልጆቹን አይተውም ፡፡ ያለንበት ዓለም ዘመኑ እየከፋ ነው፡፡ በዚህ የከፋ አለም አይተወንም፡፡ አውላላ ሜዳ ላይ አይተወንም፡፡ ☞ ብንበድለውም፡- ታስፈልጋለኛህ፤ እኔ አንተን በዘመኔ ማስደሰት እፈልጋለሁ፡፡ ግን አልቻልኩም፤ እርዳኝ እንበለው፡ ፡ ☞ መተው ማለት እንዴት ነው? አባት ልጁን፡- ወደ ቤታችን እንሂድ እያለው ልጅ እምቢ ብሎ አስቸገረ፡፡ ልጅ የማያውቀው መንገድ ላይ ነው ያለው እንበል አባት ልጁ ስላስቸገረው ህጻኑን ጥሎት ወደ ቤቱ ይመጣል? በጭራሽ! አባት ህጻን ልጁን አይተወውም፡፡ ምድራዊ አባት እንኳ እንደዚህ እንደማያደርግ እኛንም የፈጠረን ሰማያዊ አባታችንም አይተወንም፡፡ እኛስ ያለርሱ ማን አለን? ☞ ይተወናል የሚለው ስጋት የሚመነጨው በተለይ በድካማችን ሰዓት ነው፡፡ ስንደክም ኃጢአትን እንሰራለን ፡፡ ኃጢአት ስለ ሰራን እግዚአብሔር አይተወንም፡፡ ውስጣችሁን አዳምጡት፤ ምን ይላችኋል? እንደፈልግህ ኃጢአት ስራ ምን ችግር አለ? ካለን ይሄ አደጋ አለው፡፡ ነገር ግን ኃጢአት ብንሰራም ፡- ሰው አርገኝ ፤ አቃተኝ እያለን ንስሀ ገብተን ከሆንን ግን አይተወንም፤ አይጥለንም፡፡ ☞ ከእርሱ መለየት ፈቃዳችን እስካልሆነ ድረስ በጣም ብናስቸግረው እንኳ ለጥቅማችን ይቀጣናል፤ ይገስጸናል እንጂ እየወለደች ስታስቸግራቸው ሴት ውሻን እንደሚጥሉ ሰዎች እርሱ አይጥለንም ፡፡ ☞ የፈለገ በድካም ውስጥ ብንሆን እኛ እግዚአብሔርን እየፈለግን እርሱ አይተወንም፡፡ ስለዚህ በርቱ ደግሞም አንበርታ!!! #ሌላኛው_የአዲስ_ኪዳን_ክፍል_ደግሞ_እንዲህ_ይለናል። ☞ ዮሐ 8፥ ²⁹ የላከኝም ከእኔ ጋር ነው፤ እኔ ደስ የሚያሰኘውን ዘወትር አደርጋለሁና አብ ብቻዬን አይተወኝም አላቸው። ³⁰ ይህን ሲናገር ብዙዎች በእርሱ አመኑ። # ይህ የመፅሀፍ ቅዱስ ክፍል እየሱስ የመጣበትን ዓላማ የሚናገርበት የመፅሀፍ ቅዱስ ክፍል ነው፡ ፡ # እየሱስ ማን እንደሆ እና ለምን እንደመጣ እነሱ ሳይሆኑ እርሱ ያውቃል። # እኛም ማን እንደላከን የምናስታውቅ ደግሞ መልዕክት የተሞላን ልንሆን እና የተላክንበትን ሳናደርገው ስንቀር ቅር የሚለን መሆን አለብን :: # ዛሬ የማንሞተው ጊዜችን ስለላደረሰ እና መልዕክታችን ስላልጨረስን ነው ። # መልዕክተኞች ከሆንን ልንቆም አይገባም !!! # መልክተኞች ከሆንን መልዕክት አያልቅብንም !!! # መልዕክተኞች ከሆንን መልዕክት ልንቀይር አያገባም !!! # እየሱስ፦ መልዕክት አለው ፦ የላከውን ያውቃል :- የላከው ደግሞ አብሮት አለ # ኢየሱስ ብቻውን እንደሚቀር ለደቀ መዛምርቱ አስቀድሞ ይንግራቸው ነበር። # እንደሚበታኑ ያውቅ ነበር ። # ወደ የቤታቸው እንደሚመለሱ ይነገራቸው ነበር። # በእነሱ የተጀመረው ስራ ግን እንደሚቀጥል እና ፍጻሜ እንዳለውም ያውቅ ነበር። # የእግዚአብሔር ህልውና [ አብሮነት ] ፦ *ያስጀምረናል *ያስቀጥለናል *ያስጨርሰናልም #የጠራን_አይተወንም ! #የጠራን_አይለወጥም_ስለዚህም_በአንዳች_አንጨነቅ ! #የጠራሽ_አይተውሽም ! #የጠራን_አይለወጥም_ስለዚህም_በአንዳች_አንጨነቅ ! #የጠራሽ_አይተውሽም ! # ብቻህን አይተውህም ! # እርሱ ለጠላቶቻችን አይተወንም ለምኞቶቻቸን አይተወንምና ለአብ ምስጋና ይገባል፣ ለወልድም ምስጋና ይገባል ፣ ለመንፈስ ቅዱስም ምሰጋና ይገባል፤ ዛሬም ዘወትርም ለዘላለሙ አሜን፡፡ #MesayBirhanu #AmharicGospelMusic #EgziabherAytelenem #Psalm46 #GospelMusic #ChristianMusic #እግዚአብሔርአይጥለንም #JesusLovesYou

https://www.youtube.com/@OfficialMesayBirhanu ይህንን እና ከዚህም አስቀድመን በ @hymnsofmes የ ቴሌግራም የተላኩትን አፅናኝ የእግዚአብር ቃሎች በተለያዮ የ ማህበራዊ
https://www.youtube.com/@OfficialMesayBirhanu ይህንን እና ከዚህም አስቀድመን በ @hymnsofmes የ ቴሌግራም የተላኩትን አፅናኝ የእግዚአብር ቃሎች በተለያዮ የ ማህበራዊ ሚዲያ ሼር ፣ post እና Story በማድረግ ለተጨነቀኝ አንዲት ነፍስ መልዕትት አድርሱልኝ። መዝሙረ ዳዊት 46:1 1 አምላካችን መጠጊያችንና ኃይላችን፥ ባገኘን በታላቅ መከራም ረዳታችን ነው

#እግዚአብሔርአይጥለንም #MesayBirhanu #AmharicGospelMusic #EgziabherAytelenem #Psalm46 #GospelMusic #ChristianMusic #JesusLovesYou #lo
#እግዚአብሔርአይጥለንም #MesayBirhanu #AmharicGospelMusic #EgziabherAytelenem #Psalm46 #GospelMusic #ChristianMusic #JesusLovesYou #love #challenge #instagram #instalike #instagood #comingsoon #share

መዝሙረ ዳዊት 46:1 1 አምላካችን መጠጊያችንና ኃይላችን፥ ባገኘን በታላቅ መከራም ረዳታችን ነው። #EgziabherAytelenem #MesayBirhanu #Psalm46 #እግዚአብሔርአይጥለንም #Jes
መዝሙረ ዳዊት 46:1 1 አምላካችን መጠጊያችንና ኃይላችን፥ ባገኘን በታላቅ መከራም ረዳታችን ነው። #EgziabherAytelenem #MesayBirhanu #Psalm46 #እግዚአብሔርአይጥለንም #JesusLovesYou @hymnsofmes

☞ #እግዚአብሔር #አይተወንም፤ #አይጥለንምም ፡፡ 📝እስኪ ዛሬ ደግም ወደ ( እግዚአብሔር አይጥለንም ) የመዝሙሩ ወደተፃፈበት ስፍራ አብረን እንጓዝ (1 ደቂቃ ብቻ ሰጥታችሁኝ አንብቡት) ☞ እንዲህም ሆነ፤ የእግዚአብሔር ባሪያ ሙሴ ከሞተ በኋላ እግዚአብሔር የሙሴን አገልጋይ የነዌን ልጅ ኢያሱን እንዲህ ብሎ ተናገረው፡- ባሪያዬ ሙሴ ሞቶአል፤ አሁንም አንተና ይህ ሕዝብ ሁሉ ተነሥታችሁ ለእስራኤል ልጆች ለሙሴ እንደ ነገርሁት የእግራችሁ ጫማ የሚረግጠውን ቦታ ሁሉ ለእናንተ ሰጥቼአለሁ። …. ☞ በሕይወትህ ዕድሜ ሁሉ ማንም አይቋቋምህም፤ ከሙሴ ጋር እንደ ሆንሁ እንዲሁ ከአንተ ጋር እሆናለሁ፤ አልጥልህም፥ አልተውህም። ኢያሱ 1÷1-5 #ማብራሪያ ☞ ሙሴ እንዴት አይነት የእግዚአብሔር ሰው እንደ ነበር እናውቃለን፡፡ ሙሴ እግዚአብሔር የተጠቀመበት ሰው ነው፡፡ ሙሴ በምድር ላይ ካሉት ሰዎች ሁሉ ይልቅ እጅግ ትሑት የነበረ ሰው ነው፡፡ ያ ትሁት ሰው አሁን የለም፤ሞቷል፡፡ ☞ ሙሴ ሲሞት ከግብፅ ያወጣቸው የእስራኤል ሕዝብ ገና ወደ ሀገራቸው አልገቡም፡፡ እግዚአብሔር በዘመኑ የእርሱን አገልጋይ የነበረውን ኢያሱን ቃል የገባውን ምድር እንደሚሰጣቸው ይነግረዋል፡፡ ለኢያሱ ሕዝቡን መምራትና ወደ ምድረ ርስት መውሰድ ካባድ ነው፡፡ ☞ ኢያሱ እንዲበረታ ግን አልጥልህም፤ አልተውህም ይለዋል፡፡ ከሙሴ ጋር እንደ ሆነ ከእርሱ ጋርም እንደሚሆን ቃል ይገባለታል፡፡ በሕይወትህ ዕድሜ ሁሉ ማንም አይቋቋምህም እያለ ያበረታታዋል፡፡ ☞ ዛሬም በዚህ ዘመን ያለነውን ልጆቹን እግዚአብሔር አይተወንም፤ አይጥለንም፡፡ ☞ መንገድ ላይ እያላችሁ በእግሬ ካልሄድኩ ብሎ ከእቅፋችሁ የወረደው ህጻን መሄዱን ትቶ መንገድ ላይ በሚያያቸው ነገሮች እየተሳበ አልሄድ ቢላችሁ ለማስፈራራት ብላችሁ፡- በቃ ትቼህ እሄዳለሁ ብላችሁ ራመድ ራመድ ስትሉ የእውነት መስሎት እንዳታመልጡት በተቻለው እሩጫ እያለቀሰ ከተል ከተል ሲላችሁ ልባችሁ ተነክቶ፡- አይዞህ ልጄ አልለይህም የምትሉትን አስቡ፡፡ ታጽናኑታላችሁ፤ እዛ መንገድ ላይ ጥላችሁት እንደማትሄዱ እንደገና ደጋግማችሁ ማልቀሱን እስኪተው ድረስ ትነግሩታላችሁ ፡፡ እግዚአብሔርም ልጆቹን አይተውም ፡፡ ያለንበት ዓለም ዘመኑ እየከፋ ነው፡፡ በዚህ የከፋ አለም አይተወንም፡፡ አውላላ ሜዳ ላይ አይተወንም፡፡ ☞ ብንበድለውም፡- ታስፈልጋለኛህ፤ እኔ አንተን በዘመኔ ማስደሰት እፈልጋለሁ፡፡ ግን አልቻልኩም፤ እርዳኝ እንበለው፡ ፡ ☞ መተው ማለት እንዴት ነው? አባት ልጁን፡- ወደ ቤታችን እንሂድ እያለው ልጅ እምቢ ብሎ አስቸገረ፡፡ ልጅ የማያውቀው መንገድ ላይ ነው ያለው እንበል አባት ልጁ ስላስቸገረው ህጻኑን ጥሎት ወደ ቤቱ ይመጣል? በጭራሽ! አባት ህጻን ልጁን አይተወውም፡፡ ምድራዊ አባት እንኳ እንደዚህ እንደማያደርግ እኛንም የፈጠረን ሰማያዊ አባታችንም አይተወንም፡፡ እኛስ ያለርሱ ማን አለን? ☞ ይተወናል የሚለው ስጋት የሚመነጨው በተለይ በድካማችን ሰዓት ነው፡፡ ስንደክም ኃጢአትን እንሰራለን ፡፡ ኃጢአት ስለ ሰራን እግዚአብሔር አይተወንም፡፡ ውስጣችሁን አዳምጡት፤ ምን ይላችኋል? እንደፈልግህ ኃጢአት ስራ ምን ችግር አለ? ካለን ይሄ አደጋ አለው፡፡ ነገር ግን ኃጢአት ብንሰራም ፡- ሰው አርገኝ ፤ አቃተኝ እያለን ንስሀ ገብተን ከሆንን ግን አይተወንም፤ አይጥለንም፡፡ ☞ ከእርሱ መለየት ፈቃዳችን እስካልሆነ ድረስ በጣም ብናስቸግረው እንኳ ለጥቅማችን ይቀጣናል፤ ይገስጸናል እንጂ እየወለደች ስታስቸግራቸው ሴት ውሻን እንደሚጥሉ ሰዎች እርሱ አይጥለንም ፡፡ ☞ የፈለገ በድካም ውስጥ ብንሆን እኛ እግዚአብሔርን እየፈለግን እርሱ አይተወንም፡፡ ስለዚህ በርቱ ደግሞም አንበርታ!!! #ሌላኛው_የአዲስ_ኪዳን_ክፍል_ደግሞ_እንዲህ_ይለናል። ☞ ዮሐ 8፥ ²⁹ የላከኝም ከእኔ ጋር ነው፤ እኔ ደስ የሚያሰኘውን ዘወትር አደርጋለሁና አብ ብቻዬን አይተወኝም አላቸው። ³⁰ ይህን ሲናገር ብዙዎች በእርሱ አመኑ። # ይህ የመፅሀፍ ቅዱስ ክፍል እየሱስ የመጣበትን ዓላማ የሚናገርበት የመፅሀፍ ቅዱስ ክፍል ነው፡ ፡ # እየሱስ ማን እንደሆ እና ለምን እንደመጣ እነሱ ሳይሆኑ እርሱ ያውቃል። # እኛም ማን እንደላከን የምናስታውቅ ደግሞ መልዕክት የተሞላን ልንሆን እና የተላክንበትን ሳናደርገው ስንቀር ቅር የሚለን መሆን አለብን :: # ዛሬ የማንሞተው ጊዜችን ስለላደረሰ እና መልዕክታችን ስላልጨረስን ነው ። # መልዕክተኞች ከሆንን ልንቆም አይገባም !!! # መልክተኞች ከሆንን መልዕክት አያልቅብንም !!! # መልዕክተኞች ከሆንን መልዕክት ልንቀይር አያገባም !!! # እየሱስ፦ መልዕክት አለው ፦ የላከውን ያውቃል :- የላከው ደግሞ አብሮት አለ # ኢየሱስ ብቻውን እንደሚቀር ለደቀ መዛምርቱ አስቀድሞ ይንግራቸው ነበር። # እንደሚበታኑ ያውቅ ነበር ። # ወደ የቤታቸው እንደሚመለሱ ይነገራቸው ነበር። # በእነሱ የተጀመረው ስራ ግን እንደሚቀጥል እና ፍጻሜ እንዳለውም ያውቅ ነበር። # የእግዚአብሔር ህልውና [ አብሮነት ] ፦ *ያስጀምረናል *ያስቀጥለናል *ያስጨርሰናልም #የጠራን_አይተወንም ! #የጠራን_አይለወጥም_ስለዚህም_በአንዳች_አንጨነቅ ! #የጠራሽ_አይተውሽም ! #የጠራን_አይለወጥም_ስለዚህም_በአንዳች_አንጨነቅ ! #የጠራሽ_አይተውሽም ! # ብቻህን አይተውህም ! # እርሱ ለጠላቶቻችን አይተወንም ለምኞቶቻቸን አይተወንምና ለአብ ምስጋና ይገባል፣ ለወልድም ምስጋና ይገባል ፣ ለመንፈስ ቅዱስም ምሰጋና ይገባል፤ ዛሬም ዘወትርም ለዘላለሙ አሜን፡፡ #MesayBirhanu #AmharicGospelMusic #EgziabherAytelenem #Psalm46 #GospelMusic #ChristianMusic #እግዚአብሔርአይጥለንም #JesusLovesYou

ወዳጆቼ ፤ ጌታ በፀጋው አግዞኝ “ እግዚአብሔር አይጥለንም “ የሚለው ዝማሬ ማክሰኞ ማታ 1:00 ላይ በ #Mesay_Birhanu #የ‍ዩቲዮብ ቻናል ወደ እናንተ ይደርሳል። ስለዚህ ዝማሬው በሚለቀቅበት
ወዳጆቼ ፤ ጌታ በፀጋው አግዞኝ “ እግዚአብሔር አይጥለንም “ የሚለው ዝማሬ ማክሰኞ ማታ 1:00 ላይ በ #Mesay_Birhanu #የ‍ዩቲዮብ ቻናል ወደ እናንተ ይደርሳል። ስለዚህ ዝማሬው በሚለቀቅበት ጊዜ ቶሎ እንዲ ደርሳችሁ #subscribe በማድረግ እናም የደውሉን 🔔 ምልክት በመጫን እንድትጠብቁ በትህትና እጠይቃለው። ቻናሉን ከስር ተቀምጧል። 👉🏻 https://www.youtube.com/@OfficialMesayBirhanu እወዳቹአለሁ።

Repost from N/a
Greetings Dear friends, How are you all? I hope everything is going well. This is to remind you of our monthly gathering on N
Greetings Dear friends, How are you all? I hope everything is going well. This is to remind you of our monthly gathering on Next week Sunday August 11 (ነሐሴ 5) 10-12 Local Time. Hebrews 10:24-25 [24]And let us consider how we may spur one another on toward love and good deeds, [25]not giving up meeting together, as some are in the habit of doing, but encouraging one another—and all the more as you see the Day approaching. እርስ በርሳችንም ለፍቅርና ለመልካም ሥራ እንዴት እንደምንነቃቃ እናስብ።  አንዳንዶች ማድረጉን እንደተዉት መሰብሰባችንን አንተው፤ ይልቁንም ቀኑ እየተቃረበ መምጣቱን ስታዩ እርስ በርሳችን እንበረታታ። ዕብራውያን 10:24-25 Venue: Eastridge church. https://maps.app.goo.gl/AxQJd9JVss6GBEV6A Blessings.

የተስፋ ብሮድካስቲንግ ኔትወርክ ፣ ዮቶር እና በባይሶ ቋንቋ የተተረጎመው የኢየሱስ ክርስቶስ ፊልም የምረቃ ስርዓት በሂልተን ሆቴል ። #Gospel #proclaim m_his_salvation #great_
+8
የተስፋ ብሮድካስቲንግ ኔትወርክ ፣ ዮቶር እና በባይሶ ቋንቋ የተተረጎመው የኢየሱስ ክርስቶስ ፊልም የምረቃ ስርዓት በሂልተን ሆቴል ። #Gospel #proclaim m_his_salvation #great_commission መዝሙረ ዳዊት 2:8 ለምነኝ፥ አሕዛብን ለርስትህ የምድርንም ዳርቻ ለግዛትህ እሰጥሃለሁ።