en
Feedback
ማዳኑን አውሩ | ᴘʀᴏᴄʟᴀɪᴍ ʜɪꜱ ꜱᴀʟᴠᴀᴛɪᴏɴ

ማዳኑን አውሩ | ᴘʀᴏᴄʟᴀɪᴍ ʜɪꜱ ꜱᴀʟᴠᴀᴛɪᴏɴ

Open in Telegram

Thank you for your interest to join Our Telegram channel. ▫️The primary function of this channel is : ☞To proclaim our savior JESUS CHRIST through a lifestyle of praise and worship. መዝሙረ ዳዊት 96 2፤ እግዚአብሔርን አመስግኑ ስሙንም ባርኩ፥ ዕለት ዕለትም ማዳኑን አውሩ።

Show more
1 241
Subscribers
No data24 hours
+57 days
+1030 days
Posts Archive
1ኛ ተሰሎንቄ 5 6፤ እንግዲያስ እንንቃ በመጠንም እንኑር እንጂ እንደ ሌሎች አናንቀላፋ።

#ጸሎት_አይቋረጥም!! ይህ ሲባል ግን ተግዳሮት አይገጥመውም ወይም አያታግልም ማለት አይደለም። 🔸 ዳንኤል ጸሎት ከሕይወት የበለጠ አስፈላጊ እንደሆነ ያምናል። እናም ወዲያው ወደ ቤቱ ወጣ፣ መስኮቶቹ
#ጸሎት_አይቋረጥም!! ይህ ሲባል ግን ተግዳሮት አይገጥመውም ወይም አያታግልም ማለት አይደለም። 🔸 ዳንኤል ጸሎት ከሕይወት የበለጠ አስፈላጊ እንደሆነ ያምናል። እናም ወዲያው ወደ ቤቱ ወጣ፣ መስኮቶቹ ተከፍተው፣ ተንበርክከው እጆቹን አነሳና ሁልጊዜ እንደሚያደርገው ወደ እግዚአብሔር ጸለየ። ለኛስ ጸሎት ከሕይወት የበለጠ አስፈላጊ እንደሆነ እናምናለን ? ደግሞስ በየዕለቱ ያለማቋረጥ እንፀልያለን?_____ 🔸 አንድን ሰው ብቻ ለማጥቃት አንድ ትልቅ አገር ሕግ አወጣ፤ ጸሎት ለ30 ቀናት ይቋረጥ ተባለ። "ዳንኤልም ዐዋጁ እንደ ወጣ ባወቀ ጊዜ ወደ ቤቱ ሄደ፤ መስኮቶቹ በኢየሩሳሌም አንጻር ተከፍተው ባሉበት በሰገነቱ ቀድሞ ያደርግ እንደ ነበረው በቀን ሦስት ጊዜ ተንበርክኮ ጸለየ፤ አምላኩንም አመሰገነ" (ዳን 6፥10)። 🔸ለእርሱ ጸሎት ብቻ ሳይሆን ምስጋናም አይቋረጥም። በገሃድ (በግልጽ) አምላኩን ማነጋገሩን ቀጠለ። እግዚአብሔር ከአዋጁ፣ ከዛቻውና ከአንበሳው በላይ እንደ ሆነ ለማመን አልተቸገረም። ስለዚህም የዘወትር መንፈሳዊ ተግባሩን ቀጠለ። የሚያምነውንና የሚወደውን አምላክ ሳያነጋግርስ እንዴተ ቀናት የቆጠራሉ! 🔸እግዚአብሔር ሆይ ለፀሎት ትጉዎች እንድታደርገን ዘንድ ዛሬን በፀጋህ ሙላን። አሜን🙏🏾 #share_it_with_your_friends @hymnsofmes

ከፓስተር ሀብቴ አዳነ እና ከፓስተር መስፍን ማሞ ጋር ለ3 ተከታታይ ቀናት የሚቆይ የትምህርት ጊዜ 📌አ.አ ቤዛ ኢንተርናሽናል ቤተክርስቲያን A.A Beza international Church ቀንና ሰዓ
ከፓስተር ሀብቴ አዳነ እና ከፓስተር መስፍን ማሞ ጋር ለ3 ተከታታይ ቀናት የሚቆይ የትምህርት ጊዜ 📌አ.አ ቤዛ ኢንተርናሽናል ቤተክርስቲያን A.A Beza international Church ቀንና ሰዓት : 👉 አርብ ጥቅምት 08 ከሰዓት ከ10:00 ጀምሮ 👉ቅዳሜ ጥቅምት 09 ከሰዓት ከ8:00 ጀምሮ 👉እሁድ ጥቅምት 10 ከሰዓት ከ9:00 ጀምሮ ኑ እንማር!

የዕለቱ ሐሳብ 🔅 ኢዮብ ያየውን መከራ ያህል ያዩ የጽድቅ መንገድ ተጓዦች የሉም። (ስለ ጌታ የሞቱ ቢኖሩም፣ የእርሱ የእጦት መጠንና የተፈራረቀበት ፍጥነት ግን አቻ የለውም።) በሐዘን፣ ሰቆቃና ሕመም
የዕለቱ ሐሳብ 🔅 ኢዮብ ያየውን መከራ ያህል ያዩ የጽድቅ መንገድ ተጓዦች የሉም። (ስለ ጌታ የሞቱ ቢኖሩም፣ የእርሱ የእጦት መጠንና የተፈራረቀበት ፍጥነት ግን አቻ የለውም።) በሐዘን፣ ሰቆቃና ሕመም ከተደቆሰ ከብዙ ጊዜ በኋላ የጠበቀውና 'ሙግቴን ቢሰማ' ያለው አምላክ ተገለጠለት። ከባልንጀሮቹ እጅግ የላቀውን የአምላኩን ቃልና 'መከራከሪያ' ከሰማም በኋላ እንዲህ አለ፤ "አንተ ሁሉን ማድረግ እንደምትችል፣ ዕቅድህም ከቶ እንደማይሰናከል ዐወቅሁ" (ኢዮ 42፥2)። 🔅 እግዚአብሔርን በመቀበል ብቻ ሳይሆን በመውሰድም አየው፤ ሐሳቡና ዕቅዱንም የሚከለክል ከእርሱ የበረታ ኀይልና ጽድቅ እንደሌለ ተገነዘበ። በተወሰደበት ምትክ እጥፍ ከመቀበሉም በፊት ስለ አምላኩ የነበረው መረዳት ከፍ አለ እጥፍ ሆነ። @hymnsofmes

🔅ስምህን ጠራው❤️ ከ Apple music የአስቴርን አልበም መግዛት የምትፈልጉ በዚህ ሊንክ ተጠቀሙ። https://music.apple.com/ca/album/hallelujah/1771682841

ከ Apple music የአስቴርን አልበም መግዛት የምትፈልጉ በዚህ ሊንክ ተጠቀሙ። https://music.apple.com/ca/album/hallelujah/1771682841

I invite you to be blessed and worship God with this song. Let's serve together by sharing to others. https://youtu.be/rsSIMcO4R9g?si=Nz7M11eIpSKtIwZq

🌟Akakai Full Gospel church Annual youth conference Recap 🌟 #ማዳኑንአውሩ @hymnsofmes
+8
🌟Akakai Full Gospel church Annual youth conference Recap 🌟 #ማዳኑንአውሩ @hymnsofmes

There’s nothing like Gods presence!! & His presence was certainly felt at our kingdom worship night. #Mesaybirhanu
+9
There’s nothing like Gods presence!! & His presence was certainly felt at our kingdom worship night. #Mesaybirhanu

Recap: September 08-01-2017 Wednesday worship night and teaching session @ Bole kalehiwot church ✍🏻 The divine way of restor
+8
Recap: September 08-01-2017 Wednesday worship night and teaching session @ Bole kalehiwot church ✍🏻 The divine way of restoration By Dr. Mhret Debebe

There’s nothing like Gods presence!! & His presence was certainly felt at special worship night program has been prepared by
+7
There’s nothing like Gods presence!! & His presence was certainly felt at special worship night program has been prepared by 14th generation movement and Highschool fellowships. #worship #live #youtube #instagood #instagram #love #bible #explore #explorepage #mesaybirhanu #addisababa #christian #zetseatchurch #kingdom #2024 #14thGenerationMovement #cathedral #Nazret #StJoseph #BlackLion @hymnsofmes

A special New Year's night of thanksgiving and worship Everlasting Christ Revelation Church @hymnsofmes
+7
A special New Year's night of thanksgiving and worship Everlasting Christ Revelation Church @hymnsofmes