327
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days
Posts Archive
Repost from ብሩህ ተስፋ መም/ሠ/የገንዘብ ቁጠባና ብድር ኃ/የተ/ህ/ሥ/ማህበር
ለውድ አባላት በሙሉ
ጥር 5/2016 ዓ.ም ከጠዋቱ 2:30 በተስፋ ኮከብ የመጀ/ደ/ት/ቤት አዳራሽ እንዲገኙና በተቀረፁት አጀንዳ ዎች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ እንዲያሳልፍ ጥሪ ተደርጓል።
በዚሁ እለት የማይገኝ አባል ለወደፊቱ ከማህበሩ ምንም ዓይነት አገልግሎት የማያገኝ ሆኖ ጠቅላላ ጉባኤው በሚወስነው ውሳኔ መሰረት ቅጣት የሚጣል መሆኑን አውቆ በስብሰባው እንዲገኙ አጥብቀን እናሳስባለን የልደታ ክፍለ ከተማ ማህበራት ማደራጃ ጥሪውን ተግባራዊ መሆኑን እንዲያውቅልን እንገልፃለን::
ኮሚቴው
