1 018
Subscribers
No data24 hours
-37 days
-330 days
Posts Archive
1 018
ቅዱስ ቶማስ ዘመራስ ስለቤተክርስቲያን እና ስለወንጌል ክብር ሰውነቱን ሁሉ ቢቆራረጥም በቅርጫት ተደርጎ በአህያ ጀርባ ላይ በመጫን ወንጌልን ይሰብክ የነበረ ቅዱስ ነው። ስለቤተክርስቲያን ሲል የተቆራረጠ ሰውነቱን በጉባኤ ኒቂያ የተሰበሰቡ አባቶቻችን ሁሉ ቁስሉን እየተሳለሙ በረከትን ይቀበሉ ነበር። የዚህ ቅዱስ ወርሐዊ መታሰቢያው ወር በገባ በዘጠኝ ነው።
"ወንጌልን ባላስተምር ወዮልኝ" 1ኛ ቆሮ 9፥16
በረከቱ ከሁላችንም ጋር ይሁን።
