Dodola Town Education Office
Open in Telegram
Show more
The country is not specifiedThe category is not specified
388
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days
Data loading in progress...
Similar Channels
No data
Any problems? Please refresh the page or contact our support manager.
Tags Cloud
No data
Any problems? Please refresh the page or contact our support manager.
Incoming and Outgoing Mentions
---
---
---
---
---
---
Attracting Subscribers
January '24
January '24
+394
in 0 channels
| Date | Subscriber Growth | Mentions | Channels | |
| 31 January | +2 | |||
| 30 January | 0 | |||
| 29 January | 0 | |||
| 28 January | +4 | |||
| 27 January | 0 | |||
| 26 January | 0 |
Channel Posts
| 2 | After join channel view results ⬇️
bit.ly/eaeseduet | 788 |
| 3 | የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤትን ተማሪዎች ከነገ ጠዋት ጀምሮ ማየት እንደሚችሉ ተገልጿል።
ተፈታኞች ከነገ መስከረም 28 ቀን 2016 ዓ.ም ከጠዋቱ 12 ጀምሮ ፡-
• በዌብ ሳይት https://eaes.edu.et/ ወይም
• በ6284 አጭር የጽሑፍ መልዕክት መላኪያ ላይ የምዝግባ ቁጥራቸውን (Registration Number) ብቻ በመላክ ወይም
• በቴሌግራም ላይ https://t.me/eaesbot
ማየት የሚችሉ መሆኑን ተገልጿል።
@ sabri_tube | 816 |
| 4 | Barattoota IFA Boruutiif Darban | 885 |
| 5 | @all
aDD አርግተው የተሸለሙ ነው እርሶ ምን ይጠብቃሉ
🎉🎉🎉
🎁🎁🎁
Abas, Jems, Ashu, Bechne, 36559 | 1 079 |
| 6 | Unka Qaacessa Qormaata Moodeelaa.xlsx | 1 176 |
| 7 | Cheekilsitii_Qormaata_Moodeelaa_kutaa_8ffaa_fi_12ffaa_Waajjira_Bul.pptx | 1 197 |
| 8 | No text... | 1 707 |
| 9 | 📢የተማሪዎች አይነት (types of learners)ማምህራን ልያዉቁት የሚገባ፡፡
ይህ ፅሁፍ ሁሉም የትምህርት ብቃት እንዳለው ነገር ግን የትምህርቱ ዘዴ እና አቀባበላችን እንደሚለያይ ያሳያል። ለዚህም ይረዳ ዘንድ የተለያዩ አይነት ተማሪዎችን እና የሚቀላቸውን የመማር ዘዴ ማጣጣም ያስፈልጋል።
የራሳችሁ የመማር ምርጫ ከየት እንደሆነ መመርመርም አትርሱ።
1— የእይታ ተማሪዎች (Visual learners)
እነዚህ የተማሪ አይነቶች የሚገባቸው መማር በእይታ ሲሆን ነው። ያዩት ነገር እንዲሁ በቃል ከሚነገራቸው ይልቅ አይረሳቸውም። እነዚህ ተማሪዎች በተግባር ማየት ካልቻሉ በሃሳባቸው እየሳሉ ቢያነቡ በቀላሉ ማስታወስ ይችላሉ።
2— የተግባር ተማሪዎች (Kineshetic learners)
እነዚህ በበኩላቸው ራሳቸው በተግባር የሞከሩት ነገር ቶሎ ይገባቸዋል፣ አይረሱትም። ሰው ሲያደርግ ከማየት በላይ ራሳቸው በማድረግ ይማራሉ። ለነዚህ ወደ ተግባር እየቀየሩ መሞከር ይመከራል።
3– የመስማት ተማሪዎች (auditory learners)
እነዚህ አንድን ነገር ከሰሙት በቂያቸው ነው። ብዙ ከማጥናት በላይ ትኩረት ሰጥተው እንዲያዳምጡ ይመከራሉ። የሰሙትን ነገር ይረዳሉ።
4– የጭንቀት ተማሪዎች (Stress learners)
ያስጨነቃቸው ነገር አይረሳቸውም። ተጨናንቀው ግዴታ አውቄ መግባት አለብኝ ካሉ ማን እንደነሱ። ትኩረት መስጠት እና መጣር ይመከራሉ።
5— የመዝናናት ተማሪዎች (Ease learners)
ዘና ፈታ ብለው ያነበቡት እና የተማሩት አይረሳቸውም። እነዚህ ሳይጨናነቁ፣ አእምሯቸውን ዘና አድርገው እና ጥሩ ስሜት ውስጥ ሆነው ቢያነቡ በጣም ውጤታማ ይሆናሉ።
6– የፅሁፍ ተማሪዎች (Scrubble learners)
ለየት ባለ መልኩ ትምህርት ወደ አእምሯቸው የሚገባው ሲፅፉት ነው። እንዳልረሳው ብለው ቢፅፋም
ስለማይረሱት ደግመው ላያዩት ይችላሉ። እነዚህ ሲያጠኑ ደጋግመው እንዲፅፉ እና ከጥናት በሗላም ራሳቸውን የሚፈትኑት ያጠኑትን በወረቀት ላይ ደግመው ለመፃፍ በመሞከር እንዲሆን ይመከራል።
7— የእምነት ተማሪዎች (trust learners)
አነዚህ ከሚያምኑት ወይም ከሚያከብሩት አለያም ከባለስልጣን የተሰጠን ትምህርት በጭራሽ አይረሱም። ትምህርቱ ሳይሆን መምህሩ ነው ለነሱ ወሳኙ። ይሄን
ከሆን የተማርነውን ከምናምነው ሰው እንደተነገረ አድርገን እያሰብን ድጋግሞ ከማጥናት የተሻለ ምክር አይኖርም።
8— በማስተማር የሚማሩ (teach learners)
እነዚህ አንድን ነገር ካስተማሩት አለቀ—ተመጠጠ ማለት ይቀላል። እና ሁሌም ተማሪ ስለማይገኝ የተወሰነ አንብበው ቀሪውን– ቆም ብሎ፣ ተማሪዎች
እንዳሉ ራስን አሳምኖ፣ ጮክ ብሎ በማስተማር ማጥናት ይመከራል።
9— ተመሳሳዩን በመስራት የሚማሩ (copy learners)
ለየት ባለ ሁኔታ ያዩትን ወይንም የተማሩትን ነገር አስመስለው ሲሰሩት አይረሱትም። ያየነውን ነገር ደግመን ሁሉንም ቅደም ተከተል ሳንረሳ አስመስሎ
ለመስራት በመሞከር እንዲያጠኑ ይመከራል።
#ማጠቃለያ፦ አንድ አይነት ዘዴ በመጠቀም የሁሉንም ተማሪዎች የመማር ምርጫ እና ብቃት ማሟላት አይቻልም።
ሶርስ;-ከኢትዮጵያ መምህራን መድረክ - partially editedL
ራሳችሁን ከየትኛው አገኛችሁት ⁉️
================ | 1 136 |
| 10 | ቀን 19/8/2015 ዓ.ም
"የ12ኛ ክፍል ብሄራዊ መልቀቂያ ፈተና ሃምሌ ወር ላይ በዩኒቨርሲቲዎች ውስጥ ይሰጣል" ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ
የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ከዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንቶችና ከክልል ትምህርት ቢሮ ኃላፊዎችጋር ውይይት አካሂዷል፡፡
በውይይቱም የትምህርት ሚኒስቴር ሚኒስትር ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ የ2015 የ12ኛ ክፍል ብሄራዊ መልቀቂያ ፈተና ሃምሌ ወር ላይ በዩኒቨርሲቲዎች ውስጥ እንደሚካሄድ ገልጸዋል፡፡
ፈተናው ልክ እንደባለፈው ዓመት በኹለት ዙር የሚሰጥ መሆኑንም ተናግረዋል፡፡
ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ በመጀመሪያው ዙር የነበሩ የፈተና ችግሮችን ዘርዝረው ለቀጣዩ የመፍትሄ አቅጣጫ ማስቀመጥና ቅድመ ዝግጅት ማድረግ አስፈላጊ መሆኑን በአጽንኦት አሳስበዋል፡፡
የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር እሸቱ ከበደ (ዶ/ር) በበኩላቸው የ2015 ዓ.ም ፈተናን ለማስፈፀም ልዩ ልዩ መመሪያዎች እየተዘጋጁ መሆኑንና የተፈታኞች መረጃ በአግባቡ እየተደራጀ መሆኑን አብራርተዋል።
ብርሃኑ ነጋ (ፕሮፌሰር) የህብረተሰቡን ችግር ለመቅረፍና አመለካከቱን ለመቀየር፣ ብቁና አገር ተረካቢ ትዉልድ ለመፍጠር አሁን ያለው ባለድርሻ አካል ሚናውን ሊወጣ ይገባል ሲሉ በአንክሮ ተናግረዋል፡፡
በመጨረሻም በ2016 የሚካሄደው ፈተና እንደአካባቢው ሁኔታ ኦን ላይን እንደሚሆን ገልጸዋል፡፡
መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ!
You Tube: https://www.youtube.com/watch?v=TWkBGoeYCNQ...
TikTok፡- tiktok.com/@aaeducationbureau
Telegram ፡ https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau
Twitter ፡ https://twitter.com/aacaebc | 885 |
| 11 | No text... | 731 |
| 12 | No text... | 680 |
| 13 | No text... | 876 |
| 14 | Guyyaa 30/06/2015 waajjira barnoota bulchiinsa magaalaa Dodolaatti ogeeyyii barnootaa.dura bu'oota M/B supp.M/B wajjiin marii qabxiilee armaan gadii irratti gaggeeffame
1.special class barattoota kutaa 8fi 12
2.Qabiyyee barnootaa oodit gochuu
3.Haala baruu Fi barsiistuu
4.deeggarsa ummata booranaa sababbii hongeen miidhama Fi buusii miseensummaa buusaa gonofaa. | 721 |
| 15 | No text... | 676 |
| 16 | Barsiisonni KBBR Barnootaa Torbaanii barachuuf galmooftanii calallii dabartani guyyaan galmee Xumuraa 03/07/205 akka ergaa waliif dab | 571 |
| 17 | Nagaa jirtuu hordoftoonni DFMB! Kanaan dura Dorgaa Dorgeen akka gaggeeffamuuf ergaa dabarsuun keenya niyaadatama. Dabalataan Sagantaan yeroo raawwii wajjiin bahee isiniif ergamee ture. Ergaa kana irratti sadarkaafi kutaa hunda irratti gaggeessuun yeroo dheeraa kan fudhatu ta'uun isaa hubatamee waan jiruuf kutaafi gosa barnootaa irratti gaggeeffamu akka armaan gadiitti ibsimee jira. Dorgaa Dorgeen Mana barnootaa sadarkaa 1ffaa irraa kutaa 7ffaa, akaakuu barnootaa(Afaan Oromoo, Afaan Ingilizii, Herreega, Saayinsii Waliigalaa, Gadaa, Saayinsii Hawaasaa) Yoo ta'u; Mana barnootaa sadarkaa 2ffaa irraa immoo kutaa 10ffaa ta'ee akaakuu barnootaa (A/Ingiliizii, Herreega, Fiiziksii, Keemistirii, Baayolojii, Barnoota Lammuummaafi Amala Gaarii, Ji'oograafiifi Seenaa)irratti akka gaggeeffamu murtaa'ee jira. Kanaaf, isinis kanuma bu'uura godhachuun yeroo jedhame keessatti akka gaggeessitan isin beeksifna. | 608 |
| 18 | Bulchiinsa Magaalaa Dodolaatti Barattootni MB sad. 2ffaa Abdii Boruu Dodolaa qorumsa Biyyoolessaa Bara 2014 fudhatan keessaa barattootni 11 dhiira 10f shamara 1 Social science 400 ol fidan barattoota 5fi Natural Science 500fi ol fidan barattootni 6, waliigala barattootni 11 badhaasa sadarkaa BBO Magaalaa Adaamaatti gaggeeffame irratti argamuun barattootni 2, 550 ol galmeessan tablet yoo badhaafaman isaan hafan barattootni 9, tokkoon tokkoo isaanii qarshii 7,000 badhaafamanii jiru. Kun injifannoo guddaadha. Barsiisota M/B Abdii Boruu, Barattootaa fi Maatiin Barattootaa baga gammaddan jenna. | 560 |
| 19 | #MoE
Bara barnootaa 2014tti barattoonni qormaata biyyoolessaa kutaa 12ffaa darbanii fi qabxii darbiinsaa argachuun yunivarsiitiiwwan mootummaatti sagantaa sirreeffamaa irratti hirmaatan karaa barsiisota mana barumsaa isaanii keessatti bakka bu’aniin filannoo yuunivarsiitii isaanii sirreessuu akka danda’an Ministeerri Barnootaa beeksise.
Barattoonni filannoo yunivarsiitii hanga Gurraandhala 10/2015tti sirreessuu akka danda’an hubatameera.
Yuunivarsiitiin Finfinnee , Yuunivarsiitiin Saayinsii fi Teeknooloojii Finfinnee fi Yuunivarsiitiin Saayinsii fi Teeknooloojii Adaamaa sagantaa kana keessatti akka hin hammatamne ministirri kun ibsaniiru. | 558 |
| 20 | Gucaa Kemyeroon irraadarbe.xlsx | 515 |
