en
Feedback
Exam Preparation

Exam Preparation

Open in Telegram

Join us for local and International exam prep! Get daily practice questions, study materials, tips, and expert strategies. Engage with our community for discussions and updates on exam dates and syllabus changes. Boost your confidence and ace the GAT!

Show more
999
Subscribers
No data24 hours
-17 days
-530 days
Posts Archive
NGAT Entry Ticket and Exam credentials and Schedule To get such information more join our channel 👇👇👇👇👇👇 @NGATprep1
+1
NGAT Entry Ticket and Exam credentials and Schedule To get such information more  join our channel 👇👇👇👇👇👇 @NGATprep1

#Update Notice from MoE!! If you previously selected Addis Ababa University as your exam center and postponed, the new schedule is now available. You can log in to the portal (https://ngat.ethernet.edu.et/login) and view your updated exam center and exam schedule under your profile.     1. Don't forget to download your exam entry ticket.     2. If you've forgotten your portal password, you can reset it by visiting (https://ngat.ethernet.edu.et/forgotpassword) and following the instructions sent to your email. To get such information more  join our channel 👇👇👇👇👇👇 @NGATprep1

ማስታወቂያ አሁን ላይ ይሄ link እየሰራ አይደለም https://ngat.ethernet.edu.et/login ምክንያቱም ቀኑንና ሰአቱን ጭምር ለማካተት እየሰሩ ስለሆነ ነው። በትእግስት ጠብቁ። እንደ ሰራ በዚሁ ቻናል እናሳውቃለን። To get such information more  join our channel 👇👇👇👇👇👇 @NGATprep1

ሰላም ሰላም የቻናላችን ቤተሰቦች ከትምህርት ሚኒሰቴር ባገኘነው መረጃ መሰረት መፈተኛቸውን አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ አድርገው የነበሩ ወደ ተለያየ ዩኒቨርስቲ / መፈተኛ ጣቢያ ምደባ አድርገው አሳውቀው የነበረ ቢሆንም አሁን ላይ ቀኑንና ሰአቱን ጭምር ለማካተት አጥፍተውታል። ስለሆነም መፈተኛ ጣቢያ፣ ሰአቱንና ቀኑን ዛሬ ማታ ወይም ነገ እንደሚያሳውቁ የገለፁልን ስለሆነ በትእግስት እንድትጠብቁ እናሳስባለን። ይህን መረጃ በዚህ ማስፈንጠሪያ ገብታችሁ መመልከት ትችላላችሁ። 👇 እንደተገለፀም በዚሁ ቻናል እናሳውቃለን። https://ngat.ethernet.edu.et/login በተጨማሪም NGAT ውጤትን በተመለከተ ከመስከረም 3 እና 4/2017 ተፈታኞች በኋላ አንድ ላይ እንደሚያሳውቁ ገልጸዋል። To get such information more  join our channel 👇👇👇👇👇👇 @NGATprep1

የ2016 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ተፈታኞች ውጤታቸውን በሚከተሉት የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት የውጤት መግለጫ አማራጮች ከጳጉሜ 4 ቀን ከሌሊቱ 6፡00 ሰዓት ጀምሮ ማወቅ ይችላሉ። 1. ፖርታል፡- https://result.eaes.et 2. በቴሌግራም ቦት (Telegram Bot):- https://t.me/EAESbot 3. በአጭር የጽሑፍ መልዕክት (SMS)፡- 6284 ላይ ‘R’ን በማስቀደም የመለያ ቁጥር በማስገባት (ምሳሌ R1234567) መልዕክት በመላክ ውጤትዎን ማወቅ ይችላሉ፤ ይህ አማራጭ ኢትዮ ቴሌኮም የሚያስከፍለው መደበኛ የSMS ክፍያ ይኖረዋል ተብሏል። ከውጤት መግለጫ ፖርታልና ቴሌግራም ቦት ላይ ጊዜያዊ ሰርቲፊኬት ማውረድና ማታም የሚችሉ መሆኑም ተመላክቷል። በተጨማሪም ተፈታኞች በውጤት እና ተያያዥ በሆኑ ጉዳዮች ላይ ቅሬታ ካላቸው ወደ አገልግሎቱ ቢሮ በአካል መምጣት ሳያስፈልግ ከSMS በስተቀር በውጤት መግለጫ አማራጮቹ ላይ Compliant የሚለውን በመጫን የቅሬታቸውን ዓይነት በተዘጋጀ የቅሬታ ፎርም ላይ በትክክል በመሙላት ማቅረብ ይችላሉ ተብሏል። To get such information more  join our channel 👇👇👇👇👇👇 @NGATprep1

በNGAT እና GAT መካከል ያለው ልዩነት NGAT (National Graduate Admission Test) የሚተዳደረው = በትምህርት ሚኒስቴር ዓላማ = ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በስተቀር በሁሉም የኢትዮጵያ የመንግሥትና የግል ዩኒቨርሲቲዎች የማስተርስና ፒኤችዲ ፕሮግራሞች ለመግባት የጥያቄ ይዘት = 70 ጥያቄዎች ጠቅላላ እውቀት የሚለኩ + 30 ከfield ጋር የተያያዙ ጥያቄዎች 100 ጥያቄዎች በድምሩ ማለፊያ ነጥብ = 50/100 የምዝገባ ጊዜ = አልፏል የውጤቱ አገልግሎት ጊዜ = 2 ዓመታት ከNGAT ጋር በተያያዘ link= https://ngat.ethernet.edu.et/login GAT (Graduate Admission Test) የሚተዳደረው = በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ዓላማ = በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ብቻ የማስተርስና ፒኤችዲ ፕሮግራሞችን ለመግባት የጥያቄ ይዘት = 125  ጥያቄዎች ጠቅላላ እውቀት የሚለኩ ከfield ጋር የተገናኙ ጥያቄዎች የሉም የማለፊያ ነጥብ = ገና አልተወሰነም የምዝገባ ጊዜ = እስከ መስክረም 1 ክፍት ነው ክፍያ = 1000 ብር የውጤቱ አገልግሎት ጊዜ = ገና አልተወሰነም ለGAT ለመመዝገብ = https://portal.aau.edu.et/Web/ApplyForAdmission/TestTaker To get such information more  join our channel 👇👇👇👇👇👇 @NGATprep1

ከአሁን በፊት የNGAT መፈተኛ ጣቢያ አድስ አበባ ዩኒቨርሲቲ መርጣችሁ የነበራችሁ ተፈታኞች አድሱን የፈተና ቦታ በዚህ ሊንክ ማየት ትችላላችሁ👇 https://ngat.ethernet.edu.et/login To get such information more  join our channel 👇👇👇👇👇👇 @NGATprep1

#Update አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲን የፈተና ማዕከል አድርጋችሁ ለመረጣችሁ የNGAT ተፈታኞች መረጃው የMOE ነው To get such information more join our channel 👇👇👇
#Update አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲን የፈተና ማዕከል አድርጋችሁ ለመረጣችሁ የNGAT ተፈታኞች መረጃው የMOE ነው To get such information more  join our channel 👇👇👇👇👇👇 @NGATprep1

photo content

Information on the AAU Graduate Admission Test (GAT) ይህ መረጃ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ለሚፈትነው የራሱ GAT ፈተና ነው ከ NGAT ጋር አይገናኝም‼️ 1) Applicants are required to take the AAU’s Graduate Admission Test (GAT) and meet the minimum passing requirements. 2) The application and test dates for the Graduate Admission Test (GAT) are September 05 to September 11, 2024. Priority will be given to those who register for the GAT as early as possible. 4) To register for the GAT, please follow the steps below:  a. Visit  https://portal.aau.edu.et/Web/ApplyForAdmission/TestTaker b. Fill out the Test Taker Registration form d. Upload a passport-size photo of the test taker e. Click submit f. Copy the generated number  g. The GAT testing fee of 1000 birr should be paid using Tele Birr. Foreign applicants are required to pay the equivalent of USD 50 in Ethiopian Birr. h. Once payment is made, please download and print your Admission Ticket, which is necessary for admission to the exam hall. 5) The test will be conducted electronically, 6) Applicants should check the Telegram channel daily from the date of application for updates on the test venue, date, and time. 7) If a test taker fails to appear on the scheduled test date due to various reasons, they may be required to pay to sit for the subsequent test schedule. 8) Applicants who have obtained GAT results from the previous year must retake the test. Previous GAT results cannot be used for the current application. To get such information more  join our channel 👇👇👇👇👇👇 @NGATprep1

#NGAT ማስታወቂያ 👉በተለያየ ምክንያት በትናትናው እለት የተሰጠውን ፈተና ላልተፈተናችሁ በሙሉ በተለያየ ምክንያት ትላንት የተሰጠውን ፈተና ያልወሰዳችሁ ተፈታኞች፤ የዛሬው ፈተና ከመጀመሩ በፊት ቀደም ብላችሁ በመፈተኛ ጣቢያ / ዩኒቨርስቲ ያሉ አስተባባሪዎችን በማግኘት መፈተን እንደምትችሉ የተለያዩ ዩኒቨርሲቲዎች እያሳወቁ ስለሆነ እድሉን እንድትጠቀሙበት እንገልፃለን። ይህ መረጃ ላልተፈተኑ እንዲዳረስ Share አድርጉላቸው። መልካም ፈተና!! To get such information more  join our channel 👇👇👇👇👇👇 @NGATprep1

To get such information more join our channel 👇👇👇👇👇👇 @NGATprep1
To get such information more  join our channel 👇👇👇👇👇👇 @NGATprep1

To get such information more join our channel 👇👇👇👇👇👇 @NGATprep1
To get such information more  join our channel 👇👇👇👇👇👇 @NGATprep1

Voice message05:19

ተጨማሪ መልዕክት ከዛሬ ተፈታኞች To get such information more  join our channel 👇👇👇👇👇👇 @NGATprep1

በዛሬው ቀን ከተፈተኑ ሰዎች የተሰጠ ሀሳብ: "ሰላም ቤተሰቦች ዛሬ ተፈትኜ ነበር እና የተወሰነ ነጥቦችን ላካፍላችሁ 1. ፈተናዉ በአጠቃላይ 100 ጥያቄ ሲሆን ከዚህ ዉስጥ 70 General /english maths aptitude / 30 subject matter new ============================ 2. አጠቃላይ የሚሰጠዉ 3 ሰዓት ነዉ። ========================== 3. ስልክ መያዝ ፈፅሞ የተከለከለ ነዉ። =======================++ 4. ነጭ ወረቀት ማሰቢያ ስንፈልክ ከመፈተኛ ጣቢያ /ዩንቨርሲቲዉ/ ተሰጥቶናል። በተጨማሪም ባዶ ወረቀት ራሱ መያዝ አይቻልም። ========================== 5. እኔ የተፈተንኩበት ተቋም ትናንት ፖስት ሲያደርጉ ካልኩሌተር ክልክል እንደነበር የተገለፀ ቢሆንም ይዘዉ የመጡ ልጆች ግን ተፈቅዶላቸዋል። ስለሆነም መዋዋስ ላይፈቀድ ስለሚችል ካልኩሌተር ይዛችሁ ሂዱ። =================+++++======= 6. በተቻለ መጠን ጊዜዉ ኮምፒዩተር ላይ ማየት ስለምትችሉ ከቀሪ ጥያቄዎች ጋር ለማጣጣም ሞክሩ። ==++++====================== 7. ያልሰራችሁትን ጥያቄ ተመልሶ መስራትም ሆነ መልስ መቀየር ይቻላል። ===+============ 8. ኮምፒዩተር እንደከፈታችሁ username እና password የምታስገቡ ሲሆን የግዴታ password እዛዉ ላይ ትቀይራላችሁ ከዛም የተቋሙን ኮድ ከአስተባባሪዉ ጠይቃችሁ ሙሉት። =====+=================== 9. ከመታወቂያ እና pass card በስተቀር ምንም ነገር አትያዙ ማስቀመጫ ከሌላችሁ በስተቀር። ======+================== መልካም ፈተና ለሁላችሁም ለነገ ተፈታኞች እመኛለሁ ጥያቄ ካላችሁ እና የማዉቃቸዉን ነገሮች ለመመለስ ዝግጁ ነኝ" To get such information more  join our channel 👇👇👇👇👇👇 @NGATprep1

The application process seems like this but Currently, there are no active admissions at Addis Ababa University's page, with
The application process seems like this but Currently, there are no active admissions at Addis Ababa University's page, with little patience it would be open and here's the possible registration link as it was int the previous years,👇👇👇👇 https://admission.aau.edu.et/GraduateRegister To get such information more  join our channel 👇👇👇👇👇👇 @NGATprep1

Notice!                                                                                                                                                                                                                                                                              👉🏾 To all Applicants to the various Graduate programs of AAU Please note that Graduate Admission Test (GAT) of the AAU will be administered on September 13, 2024.  Application for the test is open from September 5 – 11, 2024.                                                                                                                                                            ለሁሉም የAAU የተለያዩ የድህረ ምረቃ ፕሮግራሞች አመልካቾች የAAU የድህረ ምረቃ ፈተና (GAT) መስከረም 3፣ 2017 ይሰጣል። የፈተናው ማመልከቻ ነሀሴ 30 2016 – መስከረም 1 2017 ክፍት ነው።                                                                                              #AAU                                                                                                                                                                                                                                                      Source:@AAU_INFO_CENTER To get such information more  join our channel 👇👇👇👇👇👇 @NGATprep1

+1
To get such information more  join our channel 👇👇👇👇👇👇 @NGATprep1

#Update የድኅረ ምረቃ ፕሮግራሞች የመግቢያ ፈተና (NGAT) ለመውሰድ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲን ለፈተና ማዕከልነት የመረጣችሁ ተፈታኞች ብቻ የፈተናው ጊዜ የተለወጠ መሆኑን ትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል፡፡ ፈተናው የሚሰጥበትን ቀን ወደፊት እንደሚያሳውቅ ሚኒስቴሩ ገልጿል፡፡ በሌሎች የፈተና ጣቢያዎች (ዩኒቨርሲቲዎች) ፈተናውን ለመውሰድ ያመለከታችሁ በሙሉ፣ ፈተናው በተያዘው ዕቅድ መሰረት ነሐሴ 30/2016 ዓ.ም ከ8:00 ሰዓት ጀምሮ የሚሰጥ መሆኑን ትምህርት ሚኒስቴር አረጋግጧል፡፡ Source: @tikvahuniversity To get such information more  join our channel 👇👇👇👇👇👇 @NGATprep1