204
Subscribers
No data24 hours
+17 days
+1230 days
Posts Archive
ለ Y4 T 3 ባች ተማሪዎች module ስለመጣ በዚህ ሁለት ቀን በአስቸኳይ እየቀረባችሁ እንድትወስዱ የቢሮ አድራሻ ለውጥ ስለተደረገ ሞጁሉ የቀድሞ ቢሮ ስለሆነ ሰው እየወከላችሁ እንድታስወስዱ።
ከላይ የተመከተው መረጃ yer1 term2 ላይ ለምትገኙ የዩንቨርስቲው የርቀት ተማሪዎች የTutorial program ስለሆነ የፊታችን ቅዳሜና እሁድ 22_23/2016 በሚዛን high school ስለሚሰጥ በጊዜው በመገኘት ተምህርቱን እንድትወስዱ።
ለExit exam ተፈታኞች ቀደም ሲል እንደተገለጸው ፈተናችሁ ከሰኔ 14/2016 ጀምሮ እነደሆነ ና Exit ለመፈተን የመጀመርያችሁ ለሆነው እዛው ጅማዩንቨርስቲ ጊቢ ሲሆን ሌሎቻችሁ ደግሞ በየመረጣችሁበት ጊቢ ይሆናል ።
መልካም ዕድል😁
አንደኛ ዓመት ሶስተኛ ተርም ላይ እያላችሁ በመጣላች ውጤት ላይ" F"የሆነባችሁን አንድ course ዮንቨርስቲው ባዘጋጀው የማስጠንቀቂያ ፎርም ላይ ፈርማችሁ በድጋሚ በMakeup የተበላሸውን የት/ት ዓይነት እንድትፈተኑ ተፈቅዶላችሁ ተፈትናችሁ ለነበረ ተማሪዎች ውጤታችሁ አሁንም በድጋሚ " F " በመሆኑ ለቀጣይ ተርም ዩንቨርስቲው የማያስቀጥላችሁ ገልጿል።
አንደኛ ዓመት ሁለተኛ ተርም ባች ተማሪዎች የዩንቨርስቲው ተማሪ ለመሆናችሁ ማሳወቂያ መታወቂያ ካርድ ስለመጣ አንዳንድ ፎቶ ግራፍ ይዛችሁ በመቅረብ መውሰድ ትችላላችሁ።
ቀደም ብላችሁ ያልወሰዳችሁ የሌላ ባች የሆናችሁም እስከአሁን ያልወሰዳችሁ ካላችሁ እንድትወስዱ መጨረሻ ቴንፓ ስትወስዱ እሱ ከሌለ ትቸገራላችሁ።
ውጤቱ ተልኳል pass የሆናችሁ ብቻ ከላይ በሰንጠረዥ የተገለጸውን ክፍያ ዋጋ በመመለከትና ለባንክ በማስገባት ከነገ ጠዋት ጀምራችሁ የባንክ orginal ከሁለት copy ጋር በማምጣት መመዝገብ ትችላላችሁ Academic Dismisal for readmission የሆናችሁ ሌላ መልዕክት እስኪመጣ ትንሽ ጠብቁ ተብሏል ።
አዲስ አንደኛ ተርም ተፈትናችሁ የነበረ ለአንደኛ አመት ሁለተኛ ተርም መመዝገብ ትችላላችሁ የናንተ ውጤት በቀጣይ ነው የሚመጣው
ለማንኛውም መልካም የት / ጊዜ ሞጂሉን አንብቡት tutoryal ሲኖር ተከታተሉ Assigment በውል ስሩ።
ውጤት በዚ መልክ ነው የተላከልኝ
ለአራተኛ ዓመት ሦስተኛ ተርም ተማሪዎች የሞጁል ክፍያ ዋጋ ማስተካከያ
Account =1350
Econmics=1480
So Work=1740
Gov&Dev=1610
የውጤት ጉዳይ እስከአሁን የደረሰኝ ነገር ስሌለለ ለመመዝገብ ደሞ ውጤት መምጣቱ የግድ ስለሆነ ሚሆነውን ነገር በፔጁ ተኸታተሉ።
በማስገባት Orignal bank bill ከሁለት copy ጋር በማምጣት ዛሬና ነገን እንድትመዘገቡ ጊዜውን አሳልፍችሁ ባንክም ብታስገቡ ኃላፊነቱ የራሳችሁ ይሆናል 🙄
ሚዛን ማስተባበርያ !
ከላይ የተጠቀሳችሁ 0/10 Economics dep ተማሪዎችም ሆነ Agro Eco ተማሪዎች አስከ ሚያዝያ 24/2016 ድረስ ብቻ የሚቆይ የክፍያ ጊዜ በኢት ንግድ ባንክ AccNo 1000018477778
1100(አንድሺ አንድ መቶብር )
