579
Subscribers
No data24 hours
-57 days
-1030 days
Posts Archive
To: All Parents and Guardians
From: Vision Academy Management
Subject: Congratulations on Grade 12 Ethiopian Secondary School Leaving Examination Results
We are extremely proud to announce the outstanding achievements of our Grade 12 students in the national secondary leaving examination. Through hard work, dedication, and strong collaboration between our teachers, students, and parents, our school has achieved extraordinary academic success this year.
Key Highlights:
· Social Science Stream: 100% Pass Rate
· Natural Science Stream: 99.08% Pass Rate
· Overall Performance: Almost 100% of our candidate students successfully passed the national exam.
We extend our heartiest congratulations to our students for their remarkable performance, to our teachers for their tireless effort, and to you, the parents, for your continuous support and guidance.
ለ: ለሁሉም ወላጆች እና አሳዳጊዎች
ከ: የቪዥን አካዳሚ ማኔጅመንት
ቀን: ጳጉሜ 3 ቀን 2018 ዓ.ም.
ጉዳይ: የ12ኛ ክፍል የሁለተኛ ደረጃ መልቀቂያ ሀገራዊ ፈተና ውጤትን የሚመለከት
የ12ኛ ክፍል ተማሪዎቻችን በሀገራዊ የሁለተኛ ደረጃ መልቀቂያ ፈተና ያስመዘገቡትን ከፍተኛ ውጤት በታላቅ ኩራት እና ደስታ እንገልጻለን። በትምህርት ቤታችን፣ በ መምህራን፣ በተማሪዎች እና በወላጆች መካከል በነበረው ጠንካራ ትብብር እና ጥረት የተመዘገበው ውጤት የሚከተለውን ይመስላል፦
የውጤት ማጠቃለያ፦
· ማህበራዊ ሳይንስ (Social Science): 100% ሙሉ በሙሉ ያለፉ
· ተፈጥሮ ሳይንስ (Natural Science): 99.08% ያለፉ
· አጠቃላይ ውጤት: (በሙሉ ማለት በሚቻል ደረጃ) ፈተናውን በላቀ ውጤት አልፈዋል።
ለተማሪዎቻችን ላስመዘገቡት የላቀ ውጤት፣ ለመምህራኖቻችን ላደረጉት የላቀ አስተዋፅኦ እና ለወላጆች ላደረጋችሁት ያልተቋረጠ ድጋፍ እና ክትትል ምስጋናችንን እናቀርባለን።
NOTICE TO STUDENTS
LEM Summer Classes – Final Examination
Dear Students,
This is to inform all students attending the LEM Summer Classes that the final examination will be conducted for the whole day.
Please take note of the following:
The examination will be held throughout the day.
The expected finishing time is between 8:30 -9:00 local time
Students are required to arrive on time and remain available for the entire examination period.
Electronic devices are strictly prohibited during the examination. Students are not allowed to bring or use mobile phones, smart watches, tablets, or any other electronic devices in the examination room.
Students are expected to follow all examination rules and instructions given by the invigilators.
Your cooperation is highly appreciated.
LEM Summer Classes Administration
NOTICE TO STUDENTS
Subject: Final Examination for LEM Summer Classes
Dear Students,
This is to inform all students attending the LEM Summer Classes that the final examination will be held this coming Thursday for the whole day.
The examination schedule, including the subjects and examination times, will be posted soon. All students are expected to check the posted schedule carefully and be present on time for their examinations.
Please prepare well and make the necessary arrangements to attend the examination throughout the day.
Thank you for your cooperation.
School Administration
ውድ ወላጆች እና ተማሪዎች
በክረምት የማጠናከሪያ ት/ት በት/ቤታችን ብቻ እየወሠዳችሁ ያላችሁ ተማሪዎች የክረምት ፋይናል ፈተና የሚሠጠው የፊታችን እሮብ እና ሐሙስ (13-14/12/18) ሲሆን የውጤት መመለሻ ቀን ዓርብ በ15/12/18 ሲሆን ይህንን አውቃችሁ እንድትዘጋጁ እያሳሠብን ወላጆች አስፈላጊውን ክትትል እንድታደርጉ እናሳስባለን።
ማሳሠቢያ:- በሁለቱም ትምህርት ተቋማት የተመደባችሁ ተማሪዎች የክረምት ሠርተፊኬት መያዝ ግዴታ ነው።ፈተና ፕሮግራም ማስታወቂያ
ለሁሉም ለም ክለስተር ለተመደባችሁ ተማሪዎች
ውድ ተማሪዎች፣
የፈተና መርሃ ግብሩ በሚከተለው መሠረት ይከናወናል። ስለሆነም ሁሉም ተማሪዎች በተጠቀሰው ቀንና ሰዓት በጊዜ ተገኝተው ፈተናቸውን እንዲወስዱ ይጠየቃሉ።
የፈተና ኘሮግራም
Phase 1
*Maths & Eng --4th &5th period(8/12/18)
* Phy/Eco & Che/His--4th & 5th period(11/12/2018)
*Bio/Geo--5th period(12/12/2018
Phase 2(Final)
*Maths & Eng --(26/12/18)
* Phy/Eco & Che/His----(27/12/2018)
*Bio/Geo--------(28/12/2018)
ማሳሰቢያ፦
ሁሉም ተማሪዎች ፈተናው ከመጀመሩ በፊት በፈተና ቦታቸው መገኘት አለባቸው።
የፈተና መርሃ ግብሩን በጥንቃቄ በመከታተል ለፈተናው በቂ ዝግጅት ያድርጉ።
የፈተና ሥርዓቱንና የት/ቤቱን የፈተና ደንቦች ማክበር ግዴታ ነው።
መልካም ዝግጅትና ስኬት እንመኝላችኋለን!
የት/ቤቱ አስተዳደር
ውድ ወላጆች እና ተማሪዎች
ከማክሰኞ 5/12/18 ጀምሮ የክረምት ት/ት አማካይ ፈተና(Mid Exam) የሚሰጥ ሲሆን ይህንን አውቃችሁ ዝግጅት እንድታረጉ እያሳሰብን ወላጆችም አስፈላጊውን ክትትል እንድታደርጉ እያልን ፈተናውንም መፈተን ለሁሉም የ11ኛ እና 12ኛ ክፍል ተማሪዎች በሚማሩበት ት/ት ቤት መፈተን ግዴታ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
ማሳሰቢያ፡- ሁሉም የ11ኛ እና 12ኛ ክፍል ተማሪ መስከረም ት/ት ሲጀምር ከተማረበት ቦታ የክረምት ት/ት ሰርተፊኬት ይዞ መገኘት አለበት፡፡
-ከአቴንዳንስ ለመረዳት እንደተሞከረው አንዳንድ ተማሪዎች የቀሪ መጠን ስለሚታይባችሁ ይህንን እንድታስተካክሉ እናሳስባለን ወላጆችም የሚጠበቅባችሁን ሃላፊነት እንድትወጡ እንላለን፡፡
ውድ ወላጆች እና ተማሪዎች
የ2018 ዓ.ም የክረምት ማጠናከሪያ ትምህርት እየተሰጠ እንዳለ ይታወቃል፤ በቀጣይ ሳምንት የመጀመሪያ ቴስት ስለሚሠጥ ተማሪዎች ይህንን አውቃችሁ ከወዲሁ ዝግጅት እንድታደርጉ እያሳሰብን በትምህርት ላይ እስካሁን ያልተገኛችሁ ተማሪዎችም ይህንን አውቃችሁ በት/ት ገበታዎችሁ እንድትገኙ እያሳሠብን ወላጆችም ይህንን አውቃችሁ አስፈላጊውን ክትትል እንድታደርጉ እናሳስባለን።
ውድ ወላጆች እና ተማሪዎች
ቀደም ሲል በተደጋጋሚ የክረምት ት/ት መጀመሩን ባሳወቅናችሁ መሠረት አብዛኛው ተማሪ እየተከታተለ ቢሆንም የተወሠኑ ተማሪዎች የትምህርት ገበታቸው ላይ እንዳልተገኙ ለበላይ አካላት ከተላለፈው አቴንዳንስ ተገንዝበናል ይሁን እንጂ ሁሉም ወላጅ ግዴታ መሆኑን አውቆ ልጁን ወደ ት/ት እንዲልክ በቴሌግራምም ሆነ በስልክ ያሳወቅን ሲሆን በድጋሚ ይህንን ለመግለጽ እንገደዳለን።
ማሳሰቢያ:- እስካሁን ህዳሴ ት/ቤት ስትማሩ የነበራችሁ ከ ሰኞ ጀምሮ ለም ት/ቤት የምትከታተሉ ይሆናል
:- የየ እለቱ አቴንዳንስ ወሳኝ ስለሆነ ያለበቂ ምክንያት እና ፍቃድ መቅረት አይቻልም
ውድ ወላጆች
የ2019 ዓ.ም የ11ኛ እና የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች የክረምት ማጠናከሪያ ት/ት በለም ክላስተር እና በመደበኛ ት/ቤታችሁ እየተሰጠ እንዳለ ይታወቃል ይሁን እንጂ የተወሰኑ ተማሪዎች በትምህርት ገበታ ላይ እንዳልተገኙ ለማወቅ ችለናል፤ ስለሆነም በት/ት ገበታ ላይ ያልተገኙ ተማሪዎችን ለሚመለከተው እካል ከማሳወቃችን በፊት ወላጆች ይህን አውቃችሁ ልጆቻችሁን ወደትምህርት ገበታ እንድትልኩ እያሳሰብን፤ ያ ሳይሆን ቀርቶ ለሚፈጠረው ችግር ተጠያቂ እንደማንሆን ልናሳስብ እንወዳለን፡፡
ማሳሰቢያ፡ ከነገ ሃሙስ ጀምሮ በት/ቤታችሁ የተመደባችሁ ት/ቱ የሚሰጠው በዋናው ግቢ ይሆናል::
ማሳሰቢያ ለቪዥን አካዳሚ ወላጆች
👉በተቋሙ የ2019ዓ.ም የነባር ተማሪዎች ምዝገባ እየተካሄደ እንደሆነ ይታወቃል።
👉 በርካታ ወላጆች ልጆቻቸውን ያስመዘገቡ ቢሆንም በተሰጠው የጊዜ ገደብ ያላስመዘገቡ ወላጆችም እንዳሉ ታውቋል።
👉በዚሁ ምክንያት የአዲስ ተማሪዎች ምዝገባ የወላጆች ጥያቄን መቀበል ባለመቻላችን እስከ ሐምሌ17/2018ዓ.ም ልጆቻችሁን እንድታስመዘግቡ እያሳሰብን ይህ ሳይሆን ቀርቶ ለሚፈጠረው ችግር ኃላፊነት የማይወስድ እንደሆነ እናሳውቃለን፡፡
ት/ቤቱ!
ውድ ወላጀች
በክለስተር የሚሰጠው ትምህርት በለም የሚሰጠው ፈተና ስላላለቀ አሁን በሚሰጥበት ይቀጥላል:: ለውጥ ሲኖር እናሳውቃለን::
