School of Indiana(Alembank Branch)
Open in Telegram
Education is a key of success!! Dear parents, Click on grade level of your child to get all the necessary materials.
Show more9 159
Subscribers
+824 hours
+687 days
+14730 days
Posts Archive
In 2025, the model traveled to New York for a United Nations event. This trip coincided with her final year of secondary education, during which she relocated to the United States. She subsequently enrolled at Montgomery College, where she is currently commencing her second year in a cloud computing program. Prior to this, she completed her education from Grade 5 through Grade 11 at a school in Indiana.
https://wjla.com/good-morning-washington/loudoun-county-school-for-advanced-studies-model-un-united-nations-new-york-city-conference-global-international?fbclid=PAZXh0bgNhZW0CMTEAAaeabkHk3qidpUjICbeRkpRFHnXPzgwFlWeQrKdHx-X6fzy0Z88XuHXGoDcG4Q_aem_qK_NRnSlSYGqUTpub16kyw
Repost from Grade 12 New
የዩኒቨርሲቲ እና የትምህርት መስክ ምርጫ ያድርጉ!
በ2018 ዓ.ም የ2ኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ ሀገር አቀፍ ፈተና ወስዳችሁ በመደበኛው የትምህርት መርሐግብር የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ውጤት ያስመዘገባችሁ ተማሪዎች በሙሉ የዩኒቨርሲቲ እና የትምህርት መስክ ምርጫ እንድታደርጉ ትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል፡፡
የዩኒቨርሲቲ እና የትምህርት መስክ ምርጫ ማድረጊያ ጊዜ 👇
ከነሐሴ 28/2018 ዓ.ም እስከ ጳጉሜን 05/2018 ዓ.ም
የዩኒቨርሲቲ እና የትምህርት መስክ ምርጫ የሚያደርጉበት ሊንክ 👇
https://student.ethernet.edu.et/
የሕክምና፣ የአካል ጉዳተኝነት፣ ተመሳሳይ ጾታ ያላቸው መንትያዎች እና ከስድስት ወር በታች ህጻን የሚያጠቡ እናቶች አስፈላጊውን ሕጋዊ ማስረጃ ማያያዝ ይኖርባችኋል ተብሏል።
ነሐሴ 11 ቀን 2018 ዓ.ም
መልዕክት ለ2ኛ ደረጃ ተማሪ ወላጆች፣
አዲሱ የተማሪዎች ዩኒፎርም ዝግጅት አቅራቢው ያጠነቀቀ በመሆኑ ከረቡዕ ነሐሴ 13 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ ከአለም ባንክ ወደቱሉ ዲምቱ በሚወስደው መንገድ ከአርሴማ አደባባይ ከፍ ብሎ ዳሽን ባንክ የሚገኝበት ኩልና ፕላዛ 1ኛ ፎቅ ሱቅ ቁጥር 021 በመሄድ መግዛት ወይም ማዘዝ የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 0923028302/0911264918 ደውለው ያነጋግሩ፡፡
ከሠላምታ ጋር
ነሐሴ 11 ቀን 2018 ዓ.ም
መልዕክት ለ2ኛ ደረጃ ተማሪ ወላጆች፣
አዲሱ የተማሪዎች ዩኒፎርም ዝግጅት አቅራቢው ያጠነቀቀ በመሆኑ ከረቡዕ ነሐሴ 13 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ ከአለም ባንክ ወደቱሉ ዲምቱ በሚወስደው መንገድ ከአርሴማ አደባባይ ከፍ ብሎ ክልና ፕላዛ 1ኛ ፎቅ ሱቅ ቁጥር 021 በመሄድ መግዛትወይም ማዘዝ የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 0923028302/0911254918 ደውለው ያነጋግሩ፡፡
ከሠላምታ ጋር
Notice
To G11 and 12 students involved i. Summer class
It has been witnessed lately that some students are coming with no or incomplete uniform. This is, therefore, to warn you against such practice. That is, you need to make sure you have your complete uniform before coming to school. Failure to adhere to the uniform rule will result in expulsion from the school compound effective the coming Monday.
Regards,
ስኩል ኦፍ ኢንዲያና
ሐምሌ 22 ቀን 2026
መልዕክት
ለ2ኛ ደረጃ ተማሪ ወላጆች
ጉዳዩ፦ አዲሱ ዩኒፎርም የሚደርስበትን ቀን ስለማሳወቅ
በ2019 ዓ.ም የ2ኛ ደረጃ ተማሪዎች ነባሩ ዩኒፎርም በአዲስ እንደሚቀየር ማሳወቃችን ይታወሳል፡፡ ከዩኒፎርም አቅራቢው ድርጅት ለመረዳት እንደቻልነው ዩኒፎርሙን በተሟላ ሁኔታ ለማቅረብ የተወሰኑ ቀናት ያስፈልጉታል፡፡ በዚህም መሠረት ወላጆች ከነሐሴ 10 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ ዩኒፎርሙን መረከብ የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
በመሆኑም ይህን በተመለከተ ተጨማሪ ወይም ተለዋጭ መረጃ ካለ ትምህርት ቤቱ የሚያሳውቃችሁ መሆኑን እንገልጻለን፡፡
ከሠላምታ ጋር
