en
Feedback
Ashruka Media

Ashruka Media

Open in Telegram

A voice for the Voiceless #StopAmharaGenocide 💚💛❤️

Show more
2 755
Subscribers
-224 hours
-127 days
-5530 days
Posts Archive
አዲስ አመት በስዊድን ስቶኮልም በታላቅ ድምቀት መስከረም 2,2019 ዓ.ም (September 12,2026 ) ይከበራል:: አይቀርም ! 💚💛❤️ እንቁጣጣሽ 🌼🌼🌼

በወለጋ አማራ ተኮር ጥቃት ቀጥሎ ንጹሀን እናቶች ካህናት ምንም ያልታጠቁ በማንነታቸው ብቻ በግፍ እየተገደሉ ነው::
+2
በወለጋ አማራ ተኮር ጥቃት ቀጥሎ ንጹሀን እናቶች ካህናት ምንም ያልታጠቁ በማንነታቸው ብቻ በግፍ እየተገደሉ ነው::

ታላቅ የአሸንድዬ ፌስቲቫል በስዊድን ስቶኮልም ! ሁላችሁም ተጋብዛችኋል ! በአማራ ህዝብ ለዘመናት ሲከበር የቆየው አሸንድዬ ፤ ሶለል ፤ ሻደይ እና እንግጫ ነቀላ ባህሉን በጠበቀ ስርአት ዘንድሮም በስዊድን ስቶኮልም በደማቁ ይከበራል። ቀን፦ August 29/2026 ሰዓት፦ ከ14:00 ጀምሮ አድራሻ፦ Borgvägen 1,Hallunda folkets hus መግቢያ ፡ 300 SEK (ምግብ እና ለስላሳ መጠጥን ጨምሮ) ገቢው በሰው ሰራሽና ሰብአዊ ቀውስ ለተጎዱ ለሰብአዊ ድጋፍ የሚውል ይሆናል። አዘጋጅ፡ የአማራ ማህበራት ህብረት በስዊድን ባህላችን ኩራታችን !

ታላቅ የአሸንድዬ ፌስቲቫል በስዊድን ስቶኮልም ! ሁላችሁም ተጋብዛችኋል ! በአማራ ህዝብ ለዘመናት ሲከበር የቆየው አሸንድዬ ፤ ሶለል ፤ ሻደይ እና እንግጫ ነቀላ ባሁሉን በጠበቀ ስርአት ዘንድሮም በስዊድን ስቶኮልም በደማቁ ይከበራል። ቀን፦ August 29/2026 ሰዓት፦ ከ14:00 ጀምሮ አድራሻ፦ Borgvägen 1,Hallunda folkets hus መግቢያ ፡ 300 SEK (ምግብ እና ለስላሳ መጠጥን ጨምሮ) ገቢው በሰው ሰራሽና ሰብአዊ ቀውስ ለተጎዱ ለሰብአዊ ድጋፍ የሚውል ይሆናል። አዘጋጅ፡ የአማራ ማህበራት ህብረት በስዊድን ባህላችን ኩራታችን !

የስደተኞች ሊቀ ጳጳስ ብጹዕ አቡነ ኤልያስ 45 ተኛ የጵጵስና ዘመንዎ እንኳን አደረስዎ 📌📌ብጹዕ አቡነ ኤልያስ የቅዱስ ሲኖዶስ አባል እና የኖርዲክ እና ግሪክ ሐገር ስብከት ሊቀ ጳጳስ ዛሬ ሐምሌ
የስደተኞች ሊቀ ጳጳስ ብጹዕ አቡነ ኤልያስ 45 ተኛ የጵጵስና ዘመንዎ እንኳን አደረስዎ 📌📌ብጹዕ አቡነ ኤልያስ የቅዱስ ሲኖዶስ አባል እና የኖርዲክ እና ግሪክ ሐገር ስብከት ሊቀ ጳጳስ ዛሬ ሐምሌ 12,2018 ዓ.ም 45 ተኛ በዓለ ሲመታቸውን ያከብራሉ:: 📌ብጹዕነታቸው ከፖትርያርክ ብጹዕ አቡነ ተ/ሀይማኖት በ1973 ዓ.ም ማዕረገ ጵጵስናን ተቀብለዋል:: 📌ከሀገር ውስጥ የጀመረው ትምህርት እና ሐዋርያዊ አገልግሎታቸው በስደት ላሉ ኢትዮጵያውያን እና ኤርትራውያን ሌሎች ሀገር ዜጎች ጭምር ብርሃን ሆኗል:: 📌አባታችን 22 አብያተ ክርትያናት አቋቁመዋል:: 📌ብጹዕ አባታችን ከ 100 በላይ ዲያቆናት ከ 14 በላይ ቀሳውስት ክህነት ተቀብለው ቤተ ክርስቲያንን እያገለገሉ ይገኛሉ:: 📌አገልግሎታቸው በአፍሪካ 👉በኬንያ 👉በጅቡቲ እና 👉በኡጋንዳ ቤተክርስቲያን አስርተው አገልግሎት አስጀምረዋል 📌አገልግሎታቸው በአውሮፓ 👉በ1975 ዓ.ም በጀርመን ኮሎን የመጀመርያውን የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን በአውሮፓ አቋቁመዋል:: 👉በሙንሽን በበርሊን በፍራንክፈርት 👉በስዊዘርላንድ 👉በግሪክ የመጀመርያውን የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን አቋቁመዋል:: 👉በስዊድን የመጀመርያውን የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን አቋቁመዋል:: አስፋፍተዋል:: 📌📌ብጹዕ አቡነ ኤልያስ አሁን ላይ የኖርዲክ እና ግሪክ ሐገር ስብከት እያገለገሉ ይገኛሉ:: 📌ሀገረ ስብከቱ 👉ስዊድንን 👉ኖርዌይን 👉ፊንላንድን 👉ዴንማርክን እና ግሪክን ያካተተ ነው:: አባታችን በእድሜ በጤና ይጠብቅልን መልካም ምኞታችሁን ግለጹላቸው 🙏🏽

ግፍና በደልን እናውግዝ ለህዝባችን ድምጽ እንሁን:: በዚህች ሰንበት እንደ ቅጠል እየረገፉ ያሉ ወገኖቻችን እናስብ:: ሰቆቃቸው እንዲቆም አምርረን የገዳዮችን ስርአት እንታገል:: አርሲ ትጣራለች ተቃውሞ ሰልፍ በስዊድን ስቶኮልም:: #ashrukamedia

በአርሲ የተፈጸመውን ኦርቶዶክስ ተኮር ግፍ ያወገዘ የተቃውሞ ሰልፍ በስዊድን ስቶኮልም ከተማ ዛሬ አርብ ሰኔ 12, 2018ዓ.ም (June 19,2026) ተካሄደ:: #ashrukamedia

አርሲ ትጣራለች ❗️❗️ዛሬም ግፍ ቀጥሎ ካህ ን ተገድለውብናል 🚑 ኦርቶዶክስ ተኮር ጥቃትን እንቃወማለን ❗️ አትግደሉን በማለታቸው የታሰሩት ይፈቱ ❗️ ተቃውሞ ሰልፍ በስዊድን ስቶኮልም ከተማ ቀን : Friday June 19,2026 (አርብ ሰኔ 12,2018 ዓ.ም) ሰአት: ከ13:00 -15:00 ቦታ: Mynnttorget 📌በእለቱ ጥቁር ልብስ እንዲለብሱ እንጠይቃለን 💚💛❤️💪🏾

ተቃውሞ ሰልፉ ቀን ተቀይረ ❗️ አርሲ ትጣራለች ❗️❗️ ኦርቶዶክስ ተኮር ጥቃትን እንቃወማለን ❗️ አትግደሉን በማለታቸው የታሰሩት ይፈቱ ❗️ በስዊድን ስቶኮልም ከተማ ቀን : Friday June 19,2026 (አርብ ሰኔ 12,2018 ዓ.ም) ሰአት: ከ13:00 -15:00 ቦታ: Mynnttorget 📌በእለቱ ጥቁር ልብስ እንዲለብሱ እንጠይቃለን 💚💛❤️💪🏾

በአርሲ የተፈፀመው እና እየተፈፀመ ያለው ኦርቶዶክስ ተኮር ጥቃት እጅግ የሚያሳምም ማንኛውም የሰው ልጅ ሊቃወመው የሚገባ ተግባር ነው::
+4
በአርሲ የተፈፀመው እና እየተፈፀመ ያለው ኦርቶዶክስ ተኮር ጥቃት እጅግ የሚያሳምም ማንኛውም የሰው ልጅ ሊቃወመው የሚገባ ተግባር ነው::

ለአርሲ ኦርቶዶክሳውያን የተቃውሞ ሰልፍ በስዊድን ❗️ ታላቅ ተቃውሞ ሰልፍ ጥሪ በስዊድን ስቶኮልም ከተማ በአከባቢው ላላችሁ ሰብአዊ ክብር ለሚያስጨንቃችሁ ኢትዮጵያውያን እና አጋሮች በሙሉ ❗️ ቀን: ቅዳሜ ሰኔ 6, 2018 ዓ.ም (June 13,2026 ) ሰአት : ከ 13:00 እስከ 15:00 የሰልፉ ቦታ ፡ Sergels Torg , Stockholm በሰልፉ በምስራቅ አርሲ ኦርቶዶክስ ተኮር ጥቃት የተሰውትን እናስባለን:: በድሮን ታግዞ በብልፅግና አገዛዝ ጭምር በአማራ ክልል እንዲሁም በመላው ኢትዮጽያ እየተፈፀመ ያለውን ኢ-ሰብአዊ እምነት ተኮር ጥቃት እናወግዛለን:: አዘጋጅ : የኢትዮጵያ ስደተኞች ማህበር በስዊድን

ጥቆማ 📍📗💵 በስራ ፈጠራ እና በንግድ ዙርያ መነጋገር ምርጫችሁ ለሆነ ይህ ፕሮግራም ጠቃሚ ነው:: ቀጣይ ቅዳሜ May 16,2026 በ Hallunda Folkets hus ይታደሙ:: 📍📍📍📍📍
ጥቆማ 📍📗💵 በስራ ፈጠራ እና በንግድ ዙርያ መነጋገር ምርጫችሁ ለሆነ ይህ ፕሮግራም ጠቃሚ ነው:: ቀጣይ ቅዳሜ May 16,2026 በ Hallunda Folkets hus ይታደሙ:: 📍📍📍📍📍 መግብያ ትኬት በዚህ ሊንክ ያገኛሉ:: https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLSc9Ymi_ACUPFoV3dw4uYTmwn__LKfwtIAVEwBwBLv2WjufCSA/viewform?utm_source=ig&utm_medium=social&utm_content=link_in_bio 📍📍📍📍📍 በስዊድን ላለን እንዲህ አይነት ፕሮግራሞች ያስፈልገናል:: በርቱ::

ልዩ ፕሮግራም በስዊድን ስቶኮልም ቅዳሜ, 16 Maj 2026 ሰአት ከ 16 ጀምሮ እስከ 24 ሰአት ቦታ : Bodholmsgången 15,Skärholmen አዘጋጅ : በስዊድን የሚገኙ የአማራ ማህበራት በጋራ በመሆን 💚💛❤️💪🏾

ዜና እረፍት 🥲 በስዊድን ስቶክሆልም በኢትዮጵያውያን ማህበረሰብ ዘንድ ታላቅ አስተዋጽዖ የነበረው ተወዳጁ አባታችን እና ወንድማችን አቶ ስሜነህ ታማራት May 6,2026 ከዚህ አለም በሞት መለየቱን
ዜና እረፍት 🥲 በስዊድን ስቶክሆልም በኢትዮጵያውያን ማህበረሰብ ዘንድ ታላቅ አስተዋጽዖ የነበረው ተወዳጁ አባታችን እና ወንድማችን አቶ ስሜነህ ታማራት May 6,2026 ከዚህ አለም በሞት መለየቱን በታላቅ ሀዘን የምንገልጽ ሲሆን ለወዳጅ ዘመዶቹ መጽናናትን እንመኛለን:: የሀዘን ጥየቃ በስዊድን ስቶክሆልም ተዘጋጅቷል:: ቀን እሁድ May 10, 2026 አድራሻ : Hallunda, Klövervägen 18 ሰአት: ከ 14:00 - 21:00

ድምጻችን ለህዝባችን በመላው ዲያስፖራ ተጠናክሮ እንዲቀጥል ጥሪ ቀርቧል:: በስዊድን ይህ ድምጽ ተሰምቷል 💪🏾💚💛❤️

ተቃውሞ ሰልፍ በስዊደን

​ጩኸታችን ለፍትሕ - የአማራ ሕዝብ የህልውና ጥሪ ‼️ ቀን፦ May 1, 2026 ኑ በኢትዮጵያ የብልጽግናን አገዛዝ ግፍ እናጋልጥ ለአለም ህዝብ እናጋልጥ ‼️ ለህዝባችን ድምጽ እናሰማ ‼️ ​መነሻ ቦታ፦ Humlegården (Karlavägen 32) ​ረሻ ቦታ፦ Norra Bantorget ​ሰዓት፦ ከቀኑ 13:00 - 16:00 የሰልጥፉ ጠሪ : በስዊድን የአማራ ማህበራት በጋራ በመሆን ​#StopAmharaGenocide

እንኳን ለብርሃነ ትንሳኤው አደረሳችሁ:: መልካም በአል .....*****...... በኢኦተቤክ/ን መንበረ ጸባኦት ቅድሥት ሥላሴ ቤተ ክርስቲያን .....*****..... 📷 በስዊድን ስቶኮልም #ashrukamedia