Ashruka Media
Open in Telegram
2 755
Subscribers
-224 hours
-127 days
-5530 days
Posts Archive
2 755
አዲስ አመት በስዊድን ስቶኮልም በታላቅ ድምቀት መስከረም 2,2019 ዓ.ም (September 12,2026 ) ይከበራል:: አይቀርም !
💚💛❤️ እንቁጣጣሽ 🌼🌼🌼
2 755
ታላቅ የአሸንድዬ ፌስቲቫል በስዊድን ስቶኮልም ! ሁላችሁም ተጋብዛችኋል !
በአማራ ህዝብ ለዘመናት ሲከበር የቆየው አሸንድዬ ፤ ሶለል ፤ ሻደይ እና እንግጫ ነቀላ ባህሉን በጠበቀ ስርአት ዘንድሮም በስዊድን ስቶኮልም በደማቁ ይከበራል።
ቀን፦ August 29/2026
ሰዓት፦ ከ14:00 ጀምሮ
አድራሻ፦ Borgvägen 1,Hallunda folkets hus
መግቢያ ፡ 300 SEK (ምግብ እና ለስላሳ መጠጥን ጨምሮ)
ገቢው በሰው ሰራሽና ሰብአዊ ቀውስ ለተጎዱ ለሰብአዊ ድጋፍ የሚውል ይሆናል።
አዘጋጅ፡ የአማራ ማህበራት ህብረት በስዊድን
ባህላችን ኩራታችን !
2 755
ታላቅ የአሸንድዬ ፌስቲቫል በስዊድን ስቶኮልም ! ሁላችሁም ተጋብዛችኋል !
በአማራ ህዝብ ለዘመናት ሲከበር የቆየው አሸንድዬ ፤ ሶለል ፤ ሻደይ እና እንግጫ ነቀላ ባሁሉን በጠበቀ ስርአት ዘንድሮም በስዊድን ስቶኮልም በደማቁ ይከበራል።
ቀን፦ August 29/2026
ሰዓት፦ ከ14:00 ጀምሮ
አድራሻ፦ Borgvägen 1,Hallunda folkets hus
መግቢያ ፡ 300 SEK (ምግብ እና ለስላሳ መጠጥን ጨምሮ)
ገቢው በሰው ሰራሽና ሰብአዊ ቀውስ ለተጎዱ ለሰብአዊ ድጋፍ የሚውል ይሆናል።
አዘጋጅ፡ የአማራ ማህበራት ህብረት በስዊድን
ባህላችን ኩራታችን !
2 755
የስደተኞች ሊቀ ጳጳስ ብጹዕ አቡነ ኤልያስ 45 ተኛ የጵጵስና ዘመንዎ እንኳን አደረስዎ
📌📌ብጹዕ አቡነ ኤልያስ የቅዱስ ሲኖዶስ አባል እና የኖርዲክ እና ግሪክ ሐገር ስብከት ሊቀ ጳጳስ ዛሬ ሐምሌ 12,2018 ዓ.ም 45 ተኛ በዓለ ሲመታቸውን ያከብራሉ::
📌ብጹዕነታቸው ከፖትርያርክ ብጹዕ አቡነ ተ/ሀይማኖት በ1973 ዓ.ም ማዕረገ ጵጵስናን ተቀብለዋል::
📌ከሀገር ውስጥ የጀመረው ትምህርት እና ሐዋርያዊ አገልግሎታቸው በስደት ላሉ ኢትዮጵያውያን እና ኤርትራውያን ሌሎች ሀገር ዜጎች ጭምር ብርሃን ሆኗል::
📌አባታችን 22 አብያተ ክርትያናት አቋቁመዋል::
📌ብጹዕ አባታችን ከ 100 በላይ ዲያቆናት ከ 14 በላይ ቀሳውስት ክህነት ተቀብለው ቤተ ክርስቲያንን እያገለገሉ ይገኛሉ::
📌አገልግሎታቸው በአፍሪካ
👉በኬንያ
👉በጅቡቲ እና
👉በኡጋንዳ ቤተክርስቲያን አስርተው አገልግሎት አስጀምረዋል
📌አገልግሎታቸው በአውሮፓ
👉በ1975 ዓ.ም በጀርመን ኮሎን የመጀመርያውን የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን በአውሮፓ አቋቁመዋል::
👉በሙንሽን በበርሊን በፍራንክፈርት
👉በስዊዘርላንድ
👉በግሪክ የመጀመርያውን የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን አቋቁመዋል::
👉በስዊድን የመጀመርያውን የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን አቋቁመዋል:: አስፋፍተዋል::
📌📌ብጹዕ አቡነ ኤልያስ አሁን ላይ የኖርዲክ እና ግሪክ ሐገር ስብከት እያገለገሉ ይገኛሉ::
📌ሀገረ ስብከቱ
👉ስዊድንን
👉ኖርዌይን
👉ፊንላንድን
👉ዴንማርክን እና ግሪክን ያካተተ ነው::
አባታችን በእድሜ በጤና ይጠብቅልን መልካም ምኞታችሁን ግለጹላቸው 🙏🏽
2 755
ግፍና በደልን እናውግዝ ለህዝባችን ድምጽ እንሁን:: በዚህች ሰንበት እንደ ቅጠል እየረገፉ ያሉ ወገኖቻችን እናስብ:: ሰቆቃቸው እንዲቆም አምርረን የገዳዮችን ስርአት እንታገል::
አርሲ ትጣራለች ተቃውሞ ሰልፍ በስዊድን ስቶኮልም::
#ashrukamedia
2 755
በአርሲ የተፈጸመውን ኦርቶዶክስ ተኮር ግፍ ያወገዘ የተቃውሞ ሰልፍ በስዊድን ስቶኮልም ከተማ ዛሬ አርብ ሰኔ 12, 2018ዓ.ም (June 19,2026) ተካሄደ::
#ashrukamedia
2 755
አርሲ ትጣራለች ❗️❗️ዛሬም ግፍ ቀጥሎ ካህ ን ተገድለውብናል 🚑
ኦርቶዶክስ ተኮር ጥቃትን እንቃወማለን ❗️
አትግደሉን በማለታቸው የታሰሩት ይፈቱ ❗️
ተቃውሞ ሰልፍ በስዊድን ስቶኮልም ከተማ
ቀን : Friday June 19,2026 (አርብ ሰኔ 12,2018 ዓ.ም)
ሰአት: ከ13:00 -15:00
ቦታ: Mynnttorget
📌በእለቱ ጥቁር ልብስ እንዲለብሱ እንጠይቃለን
💚💛❤️💪🏾
2 755
ተቃውሞ ሰልፉ ቀን ተቀይረ ❗️
አርሲ ትጣራለች ❗️❗️
ኦርቶዶክስ ተኮር ጥቃትን እንቃወማለን ❗️
አትግደሉን በማለታቸው የታሰሩት ይፈቱ ❗️
በስዊድን ስቶኮልም ከተማ
ቀን : Friday June 19,2026 (አርብ ሰኔ 12,2018 ዓ.ም)
ሰአት: ከ13:00 -15:00
ቦታ: Mynnttorget
📌በእለቱ ጥቁር ልብስ እንዲለብሱ እንጠይቃለን
💚💛❤️💪🏾
2 755
+4
በአርሲ የተፈፀመው እና እየተፈፀመ ያለው ኦርቶዶክስ ተኮር ጥቃት እጅግ የሚያሳምም ማንኛውም የሰው ልጅ ሊቃወመው የሚገባ ተግባር ነው::
2 755
ለአርሲ ኦርቶዶክሳውያን የተቃውሞ ሰልፍ በስዊድን ❗️
ታላቅ ተቃውሞ ሰልፍ ጥሪ በስዊድን ስቶኮልም ከተማ
በአከባቢው ላላችሁ ሰብአዊ ክብር ለሚያስጨንቃችሁ ኢትዮጵያውያን እና አጋሮች በሙሉ ❗️
ቀን: ቅዳሜ ሰኔ 6, 2018 ዓ.ም (June 13,2026 )
ሰአት : ከ 13:00 እስከ 15:00
የሰልፉ ቦታ ፡ Sergels Torg , Stockholm
በሰልፉ በምስራቅ አርሲ ኦርቶዶክስ ተኮር ጥቃት የተሰውትን እናስባለን:: በድሮን ታግዞ በብልፅግና አገዛዝ ጭምር በአማራ ክልል እንዲሁም በመላው ኢትዮጽያ እየተፈፀመ ያለውን ኢ-ሰብአዊ እምነት ተኮር ጥቃት እናወግዛለን::
አዘጋጅ : የኢትዮጵያ ስደተኞች ማህበር በስዊድን
2 755
ጥቆማ 📍📗💵
በስራ ፈጠራ እና በንግድ ዙርያ መነጋገር ምርጫችሁ ለሆነ ይህ ፕሮግራም ጠቃሚ ነው:: ቀጣይ ቅዳሜ May 16,2026 በ Hallunda Folkets hus ይታደሙ::
📍📍📍📍📍
መግብያ ትኬት በዚህ ሊንክ ያገኛሉ::
https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLSc9Ymi_ACUPFoV3dw4uYTmwn__LKfwtIAVEwBwBLv2WjufCSA/viewform?utm_source=ig&utm_medium=social&utm_content=link_in_bio
📍📍📍📍📍
በስዊድን ላለን እንዲህ አይነት ፕሮግራሞች ያስፈልገናል:: በርቱ::
2 755
ልዩ ፕሮግራም በስዊድን ስቶኮልም
ቅዳሜ, 16 Maj 2026
ሰአት ከ 16 ጀምሮ እስከ 24 ሰአት
ቦታ : Bodholmsgången 15,Skärholmen
አዘጋጅ : በስዊድን የሚገኙ የአማራ ማህበራት በጋራ በመሆን
💚💛❤️💪🏾
2 755
ዜና እረፍት 🥲
በስዊድን ስቶክሆልም በኢትዮጵያውያን ማህበረሰብ ዘንድ ታላቅ አስተዋጽዖ የነበረው ተወዳጁ አባታችን እና ወንድማችን አቶ ስሜነህ ታማራት May 6,2026 ከዚህ አለም በሞት መለየቱን በታላቅ ሀዘን የምንገልጽ ሲሆን ለወዳጅ ዘመዶቹ መጽናናትን እንመኛለን::
የሀዘን ጥየቃ በስዊድን ስቶክሆልም ተዘጋጅቷል::
ቀን እሁድ May 10, 2026
አድራሻ : Hallunda,
Klövervägen 18
ሰአት: ከ 14:00 - 21:00
2 755
ጩኸታችን ለፍትሕ - የአማራ ሕዝብ የህልውና ጥሪ ‼️
ቀን፦ May 1, 2026
ኑ በኢትዮጵያ የብልጽግናን አገዛዝ ግፍ እናጋልጥ ለአለም ህዝብ እናጋልጥ ‼️
ለህዝባችን ድምጽ እናሰማ ‼️
መነሻ ቦታ፦ Humlegården (Karlavägen 32)
መዳረሻ ቦታ፦ Norra Bantorget
ሰዓት፦ ከቀኑ 13:00 - 16:00
የሰልጥፉ ጠሪ : በስዊድን የአማራ ማህበራት በጋራ በመሆን
#StopAmharaGenocide
2 755
እንኳን ለብርሃነ ትንሳኤው አደረሳችሁ::
መልካም በአል
.....*****......
በኢኦተቤክ/ን መንበረ ጸባኦት ቅድሥት ሥላሴ ቤተ ክርስቲያን
.....*****.....
📷 በስዊድን ስቶኮልም
#ashrukamedia
