መፅሐፍ ቅዱሳችን.........ምን ይላል???
“የእግዚአብሔር ቃል ሕያው ነውና፥ የሚሠራም፥ ሁለትም አፍ ካለው ሰይፍ ሁሉ ይልቅ የተሳለ ነው፥ ነፍስንና መንፈስንም ጅማትንና ቅልጥምንም እስኪለይ ድረስ ይወጋል፥ የልብንም ስሜትና አሳብ ይመረምራል፤” — ዕብራውያን 4፥12 🌻 ወደ ቃሉ 🌻እንመለስ !!!!!! #ይቀላቀሉን# “ልጄ ሆይ፥ ሕጌን አትርሳ፥ ልብህም ትእዛዛቴን ።” — ምሳሌ 3፥1
Show moreThe country is not specifiedThe language is not specifiedThe category is not specified
208
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days
Posts Archive
#ካነበብኩት_የወደድኩት
✳️ #ሁሉም ቦታ #አትጠላም #ሁሉም ቦታም #አትወደድም። #ዮሴፍ በወገኖቹ #ይሸጣል በማያውቃቸው #ይገዛል። #ትንሽ ይባላል #እዛ ደግሞ #ትልቅ ተብሎ #ሚንስቴር ይሆናል።
✳️ ዛሬ #የሚሸጥህ ካለ ለትልቅ #ድግስ እየሞሸረህ ነው የሚገዛህ #በደጅ ይቆማል። #የሚሸጥህ ካለ #ዋጋ አውጥቶም #የሚገዛህ አለ። #ሁሉም ቦታ #አትጠላም ሁሉም ቦታ #አትወደድም።
✳️ #በተጠራህበት ቦታ #ዋና ነህ #ባልተጠራህበትና በማታስፈልግበት #ቦታ ግን #ትርፍ ነህ። ብቻ ቦታህን #እወቅ። ለሌሎች #ሙቀት ሲባል አንተ #ማገዶ አትሁን።
#ግብህ ጋር ለመድረስ ከተሳነህ የመድረሻህን #ዘዴህ እንጂ #ተስፋህ አይቀየር አስታውስ #ዛፎች #ቅጠላቸውን እንጂ #ስሮቻቸውን አይቀይሩም።
♻️ @KaluYiseral
♻️ @KaluYiseral
━━━━━━⊱ 👀 ⊰━━━━━
ምሳሌ 19 (አዲሱ መ.ት)
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
⁸ ጥበብን ገንዘቡ የሚያደርጋት ነፍሱን ይወዳል፤ ማስተዋልን የሚወዳት ይሳካለታል።
…
²⁰ ምክርን ስማ፤ ተግሣጽን ተቀበል፤ በመጨረሻም ጠቢብ ትሆናለህ።
²¹ በሰው ልብ ብዙ ሐሳብ አለ፤ የሚፈጸመው ግን የእግዚአብሔር ሐሳብ ነው።
…
²³ እግዚአብሔርን መፍራት ወደ ሕይወት ይመራል፤ እንዲህ ያለውም ሰው እፎይ ብሎ ያርፋል፤ መከራም አያገኘውም።
@KaluYiseral
“እንዲያስተምረው የጌታን ልብ ማን አውቆት ነው? እኛ ግን የክርስቶስ ልብ አለን።”
— 1ኛ ቆሮንቶስ 2፥16
“For who hath known the mind of the Lord, that he may instruct him? But we have the mind of Christ.”
— 1 Corinthians 2፥16 (KJV)
@KaluYiseral @KaluYiseral
. እወድሃለው
ዮሴፍ አያሌው | New Clip
ሼር በማድረግ ወዳጆ ያካፍሉ
sʜᴀʀᴇ ◈ JOIN ◈ sʜᴀʀᴇ
🔰ኢየሱስ እንደቃሉ ይመጣል
♻️ @KaluYiseral
♻️ @KaluYiseral
✨ለበለጠ ቤተሰብ ይሁኑ✨
△Join Us△
━━━━━━⊱ 👀 ⊰━━━━━━
💐የአባቴ ብልጠት
ታሪኩ እውነተኛ ቢሆንም ሥነጽሑፋዊ በሆነ መንገድ ቀርቧል
አንድ ቀን ወደ ትምህርት ቤት እየሄድኩኝ መንገድ ላይ አስገራሚና አስተማሪ ነገር ገጠመኝ ለሊቱን ዘንቦ ስለ ነበረ(የድሬ ዝናብ) መሬቱ አሸዋማ ቢሆንም አልፎ አልፎ ከጭቃ ጋር እየታገልኩ ስሄድ ሁለት ጎልማሳ ሰዎች ከፊት ለፊቴ ይሄዱ ነበር ። አንደኛው ሁለት ትንንሽ ልጆች ይዛል ልጆቹም ከፊት እየሮጡ አስቸገሩ አባታቸው "ተው ትወድቃላችሁ እኔ ልያዛችሁ" ቢላቸውም አሻፈረኝ አሉ ከዚያ አባትየው ትንሽ አሰላስሎ ለጓደኛው "አሁን እንዴት እደምይዛቸው ተመልከት" አለው ከዚያ አባትየው እየተንገዳገደ "ልወድቅ ነው ልጆቼ ያዙኝ" ብሎ ጭኸ ልጆቹም በፍጥነት አንዱ የግራ እጁን ሌላኛው የቀኝ እጁን ያዙት እርሱም ጠበቅ አርጎ ያዛቸውና ልጆቼ እንዳልወድቅ እጄን አትልቀቁኝ አላቸው። እነርሱም እሺ አባዬ አሉት ይሄኔ አባትየው ዞር ብሎ ለጓደኛው አየህ እንዴት እንደያዝኳቸው ትወድቃላችሁ ልያዛችሁ ብላቸው አንወድቅም ብለው ይወድቃሉ። ያዙኝ ብላቸው ግን እንይዘዋለን ብለው ይያዛሉ። አለው ልያዛችሁ ብዬ ከማልይዛቸው ያዙን ብዬ ብይዛቸው ይሻልል አለው።
በጣም ገረመኝ የአባትየው ብልጠት የሰማዩ አባቴን አስታወሰኝ የልጆቹ መረዳት አባታቸውን መያዛቸው ነው እውነቱ ግን እነሱ በአባታቸው መያዛቸው ነው። አገልግሉኝ ያለን ለካ ሊያገለግለን ፈልጎ ነው! ዘምሩልኝ ያለን ለካ ሊባርከን ፈለጎ ነው! ስጡኝ ያለን ለካ ሊሰጠን ፈልጎ ነው! እንጂማ የትኛውን ጉድለቱን ልንሟላ የትኛውን ድካሙን ለናግዝ " እርሱም ሕይወትንና እስትንፋስን ሁሉንም ለሁሉ ይሰጣልና አንዳች እንደሚጎድለው በሰው እጅ አይገለገልም።"
(የሐዋርያት ሥራ 17:25) ለካ የሳምራዊቷን ሴት ውሃ አጠጪኝ ያላት እንደተጠማች አውቆ የህይወትን ውሀ ሊያጠጣት ነው ለካ "ውሀ አጠጪኝ ብሎ ውሃ የሚጠጣ የአባት ብልጠት" " ኢየሱስ መልሶ።... ውኃ አጠጪኝ የሚልሽ ማን መሆኑንስ ብታውቂ፥ አንቺ ትለምኚው ነበርሽ የሕይወትም ውኃ ይሰጥሽ ነበር አላት።"
(የዮሐንስ ወንጌል 4:10) እሷማ ምንታርግ ምድራዊ ውሃ የሚለምን ሰማያዊ ውሃ ያጠጣኛል ብላ እንዴት ትጠርጥር የአባቷ ብልጠት አልገባትም "ሊያጠጣ ሲፈልጎ አጠጡኝ እንደሚል "
እግዚአብሔር አምላክ ሕዝቡን ከባርነት ቤት ሲያወጣ ያለውን ተመልከቱ " እግዚአብሔርም ሙሴን ተናገረው። ወደ ፈርዖን ግባ እንዲህም በለው። እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። ያገለግለኝ ዘንድ ሕዝቤን ልቀቅ።"(ኦሪት ዘጸአት 8:1) የእውነት ግን እስራኤል ነው እግዚአብሔርን ያገለገለው ወይስ እግዚአብሔር ነው የእስራኤልን ያገለገለው? ማነው መና ከሰማይ ያወረደው? ማነው ደመና ጋርዶ የእሳት አምድ ዘርግቶ ያገለገለው? ማነው በምድረ በዳ ከነክፉ አመላቸው እንደ ንስር በክንፍ የተሸከማቸው? እግዚአብሔር ነው። እነሱማ አስመረሩት እንኩዋን ሊያገለግሉት። ታገለግሉኛላችሁ ብሎ አውጥቶ እራሱ አገለገላቸው ።
የአባቴ ብልጠት አገልግሉኝ እያለ ማገልገሉ፤ አክብሩኝ ያለ ማክበሩ፤ ስጡኝ እያለ መስጠቱ ነው። እኔ በአባቴ ብልጠት ተገርሚያለሁ እናንተስ?
ስላነባችሁ ጌታ ይባርካችሁ
please #Share & #Join
@KaluYiseral
@KaluYiseral
“በእምነት መሆናችሁን ለማወቅ ራሳችሁን መርምሩ፤ ራሳችሁን ፈትኑ። ከፈር የወጣችሁ ካልሆነ በስተቀር፣ ኢየሱስ ክርስቶስ በውስጣችሁ እንዳለ አታውቁምን?”
— 2ኛ ቆሮንቶስ 13፥5 (አዲሱ መ.ት)
@KaluYiseral
“ይህ የሕግ መጽሐፍ ከአፍህ አይለይ፤ በውስጡ የተጻፈውን ሁሉ በጥንቃቄ እንድትፈጽመውም ቀንም ሆነ ሌት ከሐሳብህ አትለየው፤ ይህን ካደረግህ ያሰብኸው ይቃናል፤ ይሳካልም፤”
— ኢያሱ 1፥8 (አዲሱ መ.ት)
@KaluYiseral @KaluYiseral
@KaluYiseral @KaluYiseral
@KaluYiseral @KaluYiseral
@KaluYiseral @KaluYiseral
@KaluYiseral @KaluYiseral
@KaluYiseral @KaluYiseral
👍
👎
“ይህ የሕግ መጽሐፍ ከአፍህ አይለይ፤ በውስጡ የተጻፈውን ሁሉ በጥንቃቄ እንድትፈጽመውም ቀንም ሆነ ሌት ከሐሳብህ አትለየው፤ ይህን ካደረግህ ያሰብኸው ይቃናል፤ ይሳካልም፤”
— ኢያሱ 1፥8 (አዲሱ መ.ት)
@KaluYiseral @KaluYiseral
@KaluYiseral @KaluYiseral
@KaluYiseral @KaluYiseral
@KaluYiseral @KaluYiseral
@KaluYiseral @KaluYiseral
@KaluYiseral @KaluYiseral
መፅሐፍ ቅዱሳችን.........ምን ይላል???
“የእግዚአብሔር ቃል ሕያው ነውና፥ የሚሠራም፥ ሁለትም አፍ ካለው ሰይፍ ሁሉ ይልቅ የተሳለ ነው፥ ነፍስንና መንፈስንም ጅማትንና ቅልጥምንም እስኪለይ ድረስ ይወጋል፥ የልብንም ስሜትና አሳብ ይመረምራል፤”
— ዕብራውያን 4፥12
🌻 ወደ ቃሉ 🌻እንመለስ !!!!!!
#ይቀላቀሉን#
“ልጄ ሆይ፥ ሕጌን አትርሳ፥ ልብህም ትእዛዛቴን ።”
— ምሳሌ 3፥1
https://t.me/KaluYiseral
ስፈራ ስቸር ማልተነፍሰው ሚስጥሬ በዝቷል
እኔ ባልናገር የልብ ወዳጄ የውስጤን ያውቃል
እርሱ እንደሚያውቀኝ ሰው አያውቀኝም እንጂ
መቆም አልችልም እንኳን በንጉሥ በራሴም ደጅ
የምህረት ዓይኑ ዛሬም ያየኛል
አልሰለቸኝም ይፈልገኛል (፪x)
ፈላጊዬ መሃሪዬ ኢየሱስ ወዳጄ
አይዞሽ የሚለኝ እኔን ሚያበረታኝ
ነው የልብ ወአጄ ነው ኢየሱስ
ኢየሱስ ኢየሱስ
እንዳትወደኝ በመልካምነቴ
ይህ አይደለም ማንነቴ
እንዳትጠላኝ ደግሞ በጥፋቴ
ፍቅር ነህ አያስችልህም አባቴ
ያለ ምክንያት ወደህ በምክንያት አትጠላም
ለምህረትህ ስፍር መለኪያ የለውም
የአንተ ፍቅር መነሺያው ከራስህ
የመውደድ ልብ የማያልቅብህ (፪x)
የእኔ ጌታ
ከወዳጅ ከፍቶ ልጅህ ድርሻዬን ብሎ እርም እንዳላለ
አልመች ቢለው የሸፈተበት አባቴን አለ
አባትነቱን የበደል ብዛት መች ይሽረዋል
ሁልን እረስቶ ደግሞ እንደገና ልጄ ይለዋል
በምህረት ዓይኑ ዛሬም ያየኛል
አልሰለቸኝም ይፈልገኛል
የምህረት ዓይኑ ዛሬም ያየኛል
አልሰለቸኝም ይፈልገኛል
ፈላጊዬ መሃሪዬ ኢየሱስ ወዳጄ
አይዞሽ የሚለኝ እኔን ሚያበረታኝ
ነው የልብ ወአጄ ነው ኢየሱስ
ኢየሱስ ኢየሱስ
#ወደ የ channellachen ተጠቃሚዎች ባላችሁበት ሰላማችሁ ይብዛ
#በክፉዎች መንገድ እንዳንሄድ እግዚአብሔር ዪጠብቀን 🔊
#በክፉዎች ምንገድ እግዚአብሔር አይገኝምና
ጌታ ኢየሱስ ይባርካችሁ !!!!
@KaluYiseral @KaluYiseral
@KaluYiseral @KaluYiseral
መዝሙር 1 (አዲሱ መ.ት)
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
¹ በክፉዎች ምክር የማይሄድ፣ በኀጢአተኞች መንገድ የማይቆም፣ በፌዘኞችም ወንበር የማይቀመጥ፣ ሰው ብፁዕ ነው።
² ነገር ግን ደስ የሚሰኘው በእግዚአብሔር ሕግ ነው፤ ሕጉንም በቀንና በሌሊት ያሰላስለዋል።
³ እርሱም በወራጅ ውሃ ዳር እንደ ተተከለች፣ ፍሬዋን በየወቅቱ እንደምትሰጥ፣ ቅጠሏም እንደማይጠወልግ ዛፍ ነው፤ የሚሠራውም ሁሉ ይከናወንለታል።
@KaluYiseral @KaluYiseral
@KaluYiseral @KaluYiseral
ጨለማ በሆነበት ፤ ብራን የሚያብራ
ስለከበረው ፀዳልህ ፤ሚያወራ
ሞት በገዛው ፤በሸለቆው
ሕይወትን የሚናገረ
ወደ ሞት ለሚነዱ ፤ ብራሃነ የሚሆን
የምስራቹን የሚያበስር
ለክብርህ የሚሆን እቃ (×3) አርገኝ ጌታ
ክብርህን የማያሳፍር
ክቡር ስምህን ሚሸከም
ሙሉ ማንነቱን ላንተ የሚሰጥ
ታማኝ ባሪያ የማያሳፍረ (×2)
የወርቅ እቃ ምትለው ፤ በሳት የነጠረ
የምትሻውን ልታረግበት ፤ ያማረ
ህያው ቅዱስ መሰዋት ፤ አርጎ ራሱን የሰጠ
ባለህበት አብሮ የሚኖር ፤ የማይርቀ
እንዳስቀመጥከው ፤ የሚቀመጥ
በአለም ከሚታደለው ፤ ከጊዜያዊ ደስታ
ሰማያዊውን ለመያዝ ልዘርጋ
አለምን ነብሴ ትጥላ ፤ በአይኖቼ ክብርን ተጣ
በርቅተ ላይዋት ላንተ ለሩጥ ፤ ፍሬን ላፍራ አንትን ላኩራ
@KaluYiseral
@KaluYiseral
የሕይወታችሁ ዋና ተግባር
እግዚአብሔርን ማምለክ ነው።
የተፈጠራችሁትም ሕይወታችሁን
የምስጋና መዝሙር አድርጋችሁ
ለማቅረብ ነው።
••••••••••••
ሲንክሌር ፈርጉሰን
•••••••••••
@KaluYiseral
@KaluYiseral
@KaluYiseral
ለአምስት ዓመት ሕፃን
ወንጌልን ማስረዳት ካልቻልክ
ወንጌል አልገባህም ማለት ነው።
•••••••••
ደስቲን ቤንጅ
•••••••••
https://t.me/KaluYiseral 👈
የሚያስፈልግህ ጥበብና ኃይል
እንዳለህ ለራስህ በመናገር ውስጥ
ተስፋ አታገኝም፤ ነገር ግን
የሚያስፈልግህን ጸጋ እግዚአብሔር
እንደሰጠህ በማሰብ ውስጥ ይገኛል።
••••••••••
ፖል ትሪፕ
•••••••••
@KaluYiseral
@KaluYiseral
ኀጢአተኞችን ለማጽደቅ የተሠራ
ብቸኛው ሥራ የኢየሱስ ክርስቶስ
ሥራ ነው።
•••••••••••••••
ሮበርት ስፕሮል
•••••••••••••••
@KaluYiseral
@KaluYiseral
“ጕልማሳ መንገዱን በምን ያነጻል? ቃልህን በመጠበቅ ነው።”
— መዝሙር 119፥9
#Join #Share
@KaluYiseral
@KaluYiseral
. በኢየሱስ ሰላም
BINIYAM| New Song
🕑-5:29Min◦💾-3.2MB
sʜᴀʀᴇ◈sʜᴀʀᴇ◈sʜᴀʀᴇ
▷ @ @KaluYiseral ▷
▷ @KaluYiseral ▷
△Join Us△
“እንዲህም ከሆነ፥ እምነት ተስፋ ፍቅር እነዚህ ሦስቱ ጸንተው ይኖራሉ፤ ከእነዚህም የሚበልጠው ፍቅር ነው።”
— 1ኛ ቆሮንቶስ 13፥13
ጌታ ይባርካችሁ !!!!
@KaluYiseral @KaluYiseral
@KaluYiseral @KaluYiseral
መፅሐፍ ቅዱሳችን.........ምን ይላል???
“የእግዚአብሔር ቃል ሕያው ነውና፥ የሚሠራም፥ ሁለትም አፍ ካለው ሰይፍ ሁሉ ይልቅ የተሳለ ነው፥ ነፍስንና መንፈስንም ጅማትንና ቅልጥምንም እስኪለይ ድረስ ይወጋል፥ የልብንም ስሜትና አሳብ ይመረምራል፤”
— ዕብራውያን 4፥12
🌻 ወደ ቃሉ 🌻እንመለስ !!!!!!
#ይቀላቀሉን#
“ልጄ ሆይ፥ ሕጌን አትርሳ፥ ልብህም ትእዛዛቴን ።”
— ምሳሌ 3፥1
https://t.me/KaluYiseral
ሮሜ 12
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
¹ እንግዲህ፥ ወንድሞች ሆይ፥ ሰውነታችሁን እግዚአብሔርን ደስ የሚያሰኝና ሕያው ቅዱስም መሥዋዕት አድርጋችሁ ታቀርቡ ዘንድ በእግዚአብሔር ርኅራኄ እለምናችኋለሁ፥ እርሱም ለአእምሮ የሚመች አገልግሎታችሁ ነው።
² የእግዚአብሔር ፈቃድ እርሱም በጎና ደስ የሚያሰኝ ፍጹምም የሆነው ነገር ምን እንደ ሆነ ፈትናችሁ ታውቁ ዘንድ በልባችሁ መታደስ ተለወጡ እንጂ ይህን ዓለም አትምሰሉ።
³ እግዚአብሔር ለእያንዳንዱ የእምነትን መጠን እንዳካፈለው፥ እንደ ባለ አእምሮ እንዲያስብ እንጂ ማሰብ ከሚገባው አልፎ በትዕቢት እንዳያስብ በመካከላችሁ ላለው ለእያንዳንዱ በተሰጠኝ ጸጋ እናገራለሁ።
⁴ በአንድ አካል ብዙ ብልቶች እንዳሉን፥ የብልቶቹም ሁሉ ሥራ አንድ እንዳይደለ፥
⁵ እንዲሁ ብዙዎች ስንሆን በክርስቶስ አንድ አካል ነን፥ እርስ በርሳችንም እያንዳንዳችን የሌላው ብልቶች ነን።
2ኛ ዮሐንስ 1 (አዲሱ መ.ት)
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
⁷ ኢየሱስ ክርስቶስ በሥጋ እንደ መጣ የማያምኑ ብዙ አሳቾች ወደ ዓለም ወጥተዋል። እንዲህ ያለ ማንኛውም ሰው አታላይና የክርስቶስ ተቃዋሚ ነው።
⁸ እናንተም የደከማች ሁበትን ዋጋ እንዳታጡ፣ ነገር ግን ሙሉ ሽልማት እንድትቀበሉ ለራሳችሁ ተጠንቀቁ።
⁹ በክርስቶስ ትምህርት የማይኖርና ከትምህርቱ የሚወጣ ሁሉ አምላክ የለውም፤ በክርስቶስ ትምህርት የሚኖር ግን አብም ወልድም አለው።
¹⁰ ማንም ወደ እናንተ ቢመጣ፣ ይህንንም ትምህርት ባያመጣ በቤታችሁ አትቀበሉት፤ ሰላምም አትበሉት፤
¹¹ የሚቀበለው ሰው፣ የክፉ ሥራው ተባባሪ ይሆናልና።
God bless u
@KaluYiseral @KaluYiseral
@KaluYiseral @KaluYiseral
@KaluYiseral @KaluYiseral
💯 @KaluYiseral 💯
👉 https://t.me/KaluYiseral👈
👉" ክርስቶስም ካልተነሣ እንግዲያስ ስብከታችን ከንቱ ነው እምነታችሁም ደግሞ ከንቱ ናት፤"
(1ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 15:14)
🔥🔥 @KaluYiseral 🔥🔥
የጌታችን ትንሳኤ ለሚያምንበት ሁሉ ከታሪክ የዘለለ ትርጉም ያለው የክርስትና ማዕከላዊ አጀንዳ ነው።
👉# ከሙታን በመነሳቱ አብረነው ተነስተናል።
👉#በሰማያዊ ስፍራ ከርሱ ጋር ተቀምጠናል።
👉 #በማይሻር ኪዳን በማይጠፋ ህይወት ዳግም ተወልደናል።
👉ተወዳጆች ስብከታችን ታሪክ ትረካ ሳይሆን ሞት አቅም ያጣበት የትንሳኤ እውነት ነውና መንፈስ ቅዱስ ይህን በልባችን አድምቆ ይሳል።
ፀጋ ይብዛላችሁ።
#jion #Share
🔥🔥 @KaluYiseral 🔥🔥
Bruk salam lant yihun chanalu #join and #share adrgaew
https://telegram.me/JpEtho
#ምሳሌ1፥9
“ለራስህ የሞገስ #ዘውድ ለአንገትህም
@KaluYiseral
ድሪ ይሆንልሃልና።”
@KaluYiseral @KaluYiseral
@KaluYiseral @KaluYiseral
ምሳሌ 1፥8
“ልጄ ሆይ፥ የአባትህን ምክር #ስማ፥ የእናንትህንም ሕግ አትተው፤”
@KaluYiseral @KaluYiseral
@KaluYiseral @KaluYiseral
ምሳሌ 1፥7
“#የጥበብ መጀመሪያ #እግዚአብሔርን መፍራት ነ#ው፤ #ሰነፎች ግን ጥበብንና ተግሣጽን #ይንቃሉ።”
@KaluYiseral @KaluYiseral
@KaluYiseral @KaluYiseral
https://t.me/KaluYiseral
✝ምሳሌ 1፥5✝
“ጠቢብ እነዚህን ከመስማት ጥበብን ይጨምራል፥ አስተዋይም መልካም ምክርን ገንዘቡ ያደርጋል።
#የእግዚአብሔር ታማኝነት # እኛን የሚጠራበት ድምፅ ነዉ!!!
በቃል ወንበራቸዉ ላይ ብዙዎች ቢኖሩም፣ በመታመን ከፍታ ላይ ግን አንዳቸዉም አልተገኙም!፤ አብ በእነሱ ስንፍናን አይቷልና!፣ የፍፁምነት ምልክት የሆነዉን ክርስቶስ በመታመን ከፍታ፣ ወደ እኛ መጣ!!!።
ሐዋርያዉ ጳዉሎስ፣ በ1ኛ ቆሮንቶስ 1፥9 ላይ እንዲህ ይላል፦
“ወደ ልጁ ወደ ጌታችን ወደ ኢየሱስ ክርስቶስ ኅብረት የጠራችሁ እግዚአብሔር የታመነ ነው።”
— 1ኛ ቆሮንቶስ 1፥9
የእግዚአብሔር ታማኝነት የመጠራታችን ጥንካሬ፣ የጽድቃችንም መዳረሻ እንዲሆን!፤ ሕብረታችንን ከአብ፣ ከልጁም ከክርስቶስ ጋር ይሆን ዘንድ፤ እነሆ! ተፈፀመ!።
#ሰማያዊ ጥበብ
#ጌታ እየመጣ ነዉ!
#Share እንዲሁም #Join በማድረግ፣ ሌሎችም ይባረኩበት ዘንድ ተባብረን፣ የእግዚአብሔርን መንግስት እናገልግል!!!
@wisdom3in1
@wisdom3in1
ተባረኩ!
➡️“እግዚአብሔርን ተስፋ አድርግ፤
👉#በርታ፥
👉#ልብህም ይጽና፤
👉#እግዚአብሔርን ተስፋ አድርግ።”
🔷🔺 #መዝሙር.27፥14🔻🔷
➡️“ራእዩ ገና እስከ ተወሰነው ጊዜ ነው፥ ወደ ፍጻሜውም #ይቸኵላል፥ እርሱም #አይዋሽም፤ ቢዘገይም #በእርግጥ #ይመጣልና ታገሠው፤ እርሱ አይዘገይም።”
🔷🔺 #ዕንባቆም.2፥3🔻🔷
➡️“እኔ #እግዚአብሔር ነኝ፤ እናገራለሁ የምናገረውም #ቃል #ይፈጸማል፥ ደግሞም #አይዘገይም፤ እናንተ ዓመፀኛ ቤት ሆይ፥ #በዘመናችሁ ቃሌን እናገራለሁ እፈጽመውማለሁ፥ ይላል #ጌታ #እግዚአብሔር።”
🔷🔺 ሕዝቅኤል.12፥25 🔻🔷
☑️አሜን እግዚአብሔር በዘመናችን ቃሉን ይናገረን🔊🔊
#ኢየሱስ #ጌታ #ነው ‼️
✅ @KaluYiseral
✅ @KaluYiseral
✅ @KaluYiseral
✅ @KaluYiseral
△ይ🀄️ላ🀄️ሉን△
👍 1
Open Comments
👇👇👇👇👇👇
✝ https://t.me/KaluYiseral ✝
“በእናንተ መልካምን ሥራ የጀመረው እስከ ኢየሱስ ክርስቶስ ቀን ድረስ እንዲፈጽመው ይህን ተረድቼአለሁና፤”
— ፊልጵስዩስ 1፥6
@KaluYiseral
“እርሱም ደግሞ በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስ ቀን ያለ ነቀፋ እንድትሆኑ እስከ ፍጻሜ ድረስ ያጸናችኋል።”
— 1ኛ ቆሮንቶስ 1፥8
@KaluYiseral
“እግዚአብሔር ብድራትን ይመልስልኛል አቤቱ፥ ምሕረትህ ለዘላለም ነው፤ አቤቱ፥ የእጅህን ሥራ ቸል አትበል።”
— መዝሙር 138፥8
@KaluYiseral
#ኢየሱስ ይባርካችሁ ተባረኩ
#Join & #Share
👇👇👇
△ይ🀄️ላ🀄️ሉን△
#ሐዋርያት 2፥36
“እንግዲህ ይህን እናንተ የሰቀላችሁትን ኢየሱስን እግዚአብሔር #ጌታም #ክርስቶስም እንዳደረገው የእስራኤል ወገን ሁሉ በእርግጥ #ይወቅ።”
@KaluYiseral
👉ጴጥሮስ በኢዮኤልና ከዳዊት ትንቢት የጠቀሰው
ኢየሱስ መሲሕ ብቻ ሳይሆን ጌታ ማለትም ፣እግዚአብሔር መሆኑንም ለማረጋገጥ ጭምር
ነበር።
@KaluYiseral
👉አይሁዶች <<#ጌታ>> የሚለውን ስም የሚሰጡት ለእግዚአብሔር ብቻ ነው ።
@KaluYiseral
👉አሁን ደግሞ በዚህ ቁጥር ላይ ጴጥሮስ <<#ጌታ>> የሚለውን ስም ለኢየሱስ ሰጥቶታል።
@KaluYiseral
👉ከሁሉ በላይ ግን እርሱ ጌታ እና ክርስቶስ ለመሆኑ የመጨረሻ ማረጋገጫ የሆነው #የኢየሱስ #ትንሣኤ ነው።
@KaluYiseral
#ሮሜ 1:4
“ይህም ወንጌል በሥጋ ከዳዊት ዘር ስለ ተወለደ እንደ ቅድስና መንፈስ ግን #ከሙታን #መነሣት #የተነሣ በኃይል የእግዚአብሔር ልጅ ሆኖ ስለ ተገለጠ ስለ ልጁ ነው፤ እርሱም #ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ነው።”
@KaluYiseral
👉ኢየሱስ ክርስቶስ ታላቅ መምህር ብቻ አይደለም ፣ታላቅ ነቢይ ብቻም አይደለም።
👉እርሱ ራሱ እግዚአብሔር ነው ።
@KaluYiseral #ኢየሱስ ጌታ ነው።@KaluYiseral
#ሮሜ 10፥9
“ኢየሱስ ጌታ እንደ ሆነ በአፍህ ብትመሰክር እግዚአብሔርም ከሙታን እንዳስነሣው በልብህ ብታምን ትድናለህና፤”
ዮሐ.3፥14-15 ማቴ.10፥32
@KaluYiseral
#ፊል 2:11
“መላስም ሁሉ ለእግዚአብሔር #አብ #ክብር #ኢየሱስ #ክርስቶስ #ጌታ እንደ ሆነ #ይመሰክር ዘንድ ነው።”
#ኢየሱስ ጌታ ነው
God Bless u
#Share & #Join
🌻 share🌻share🌻share🌻
🌻መልካም አዲስ አመት🌻
🌼 @KaluYiseral 🌼
🌼 @KaluYiseral🌼
△ይ🀄️ላ🀄️ሉን△
👍 2
Share & Join
👇👇👇👇
@KaluYiseral @KaluYiseral
@KaluYiseral @KaluYiseral
@KaluYiseral @KaluYiseral
@KaluYiseral @KaluYiseral
👍 4
“ልጄ ሆይ፥ ሕጌን አትርሳ፥ ልብህም ትእዛዛቴን ይጠብቅ።”
— ምሳሌ 3፥1
@KaluYiseral
@KaluYiseral
@KaluYiseral
“ልጄ ሆይ፥ የአባትህን ምክር ስማ፥ የእናንትህንም ሕግ አትተው፤”
— ምሳሌ 1፥8
@KaluYiseral
@KaluYiseral
@KaluYiseral
"¹ ልጄ ሆይ፥ ቃሌን ብትቀበል፥ ትእዛዜንም በአንተ ዘንድ ሸሽገህ ብትይዛት፥
² ጆሮህ ጥበብን እንዲያደምጥ ታደርጋለህ፥ ልብህንም ወደ ማስተዋል ታዘነብላለህ።"
---- ምሳ.2:1-2
@KaluYiseral @KaluYiseral
@KaluYiseral @KaluYiseral
@KaluYiseral @KaluYiseral
@KaluYiseral @KaluYiseral
“እግዚአብሔር እረኛዬ ነው፥ የሚያሳጣኝም የለም።”
— መዝሙር 23፥1
Yes – 8
No – 2