Nech Sar Fellowship-AMU
🎈 ይህ የእኛ ህብረት ነው...🤝 ሀሳብ አስተያየትዎን እንዲሁም የሚያስተምሩ መልዕክቶችን መላክ ይችላሉ...We shall serve the Almighty,together!!! @NechsarfellowshipBot @NechsarfellowshipBot * Channel created...June,30,2011 E.C
Show more798
Subscribers
+224 hours
+77 days
+1730 days
- Subscribers
- Post coverage
- ER - engagement ratio
Data loading in progress...
Subscriber growth rate
Data loading in progress...
አንተ_ብቻ_ና_ዘማሪት_ህሊና_ዳዊት_Gospel_Singer_Helina_Dawit_ARC_FES_EdPJrg.m4a9.42 MB
🥰 8
ሰላም የነጭሳር ቤተሰቦች እንዴት ናቹ 👋 ፤
እንደሚታወቀው LoveSharing and treatment department ተማሪዋች የጤና እክል ሲገጥማቸው አጠገባቸው ለመሆን ሲሞክር ነበር ፤ አሁንደግሞ ይህን አገልግሎት ይበልጥ አጠናክሮ ለመቀጠል ማንኛውም ጤና እክል ሲገጥማቹ ወይም የገጠመው ሰው ምታውቁ ከሆነ በሚከተሉት ስልኮች ደውላቹ እንድትነግሩን በጌታ ፍቅር እናሳስባለን፡፡
Natnael -0979838507
Natnael -0943322588
Hiwot - 0954734073
ከlovesharing & treatment department
💓💓💓💓💓ቅዱሳት መጻሕፍት እንደሚሉት ክርስቶስ ስለ ኀጢአታችን ሞተ፤ '
'ተቀበረ፤ በቅዱሳት መጻሕፍት እንደ ተጻፈውም በሦስተኛው ቀን ተነሣ፤ '❤️❤️❤️❤️❤️
1 ቆሮንቶስ 15:3
💖💖💖happy easter for u and ur family, from nechsar main leaders💕💕💕
❤ 3👍 1
Photo unavailableShow in Telegram
#የትንሳኤው_ንጉስ PP challenge
#Day_8
#ተነስቷል
ሉቃስ 24
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
¹ ነገር ግን ከሳምንቱ በመጀመሪያው ቀን ያዘጋጁትን ሽቱ ይዘው ከእነርሱም ጋር አንዳንዶቹ ወደ መቃብሩ እጅግ ማልደው መጡ።
² ድንጋዩንም ከመቃብሩ ተንከባሎ አገኙት፥
³ ገብተውም የጌታን የኢየሱስን ሥጋ አላገኙም።
⁴ እነርሱም በዚህ ሲያመነቱ፥ እነሆ፥ ሁለት ሰዎች የሚያንጸባርቅ ልብስ ለብሰው ወደ እነርሱ ቀረቡ፤
⁵ ፈርተውም ፊታቸውን ወደ ምድር አቀርቅረው ሳሉ፥ እንዲህ አሉአቸው፦ ሕያውን ከሙታን መካከል ስለ ምን ትፈልጋላችሁ? ተነሥቶአል እንጂ በዚህ የለም።
⁶-⁷ የሰው ልጅ በኃጢአተኞች እጅ አልፎ ሊሰጥና ሊሰቀል በሦስተኛውም ቀን ሊነሣ ግድ ነው እያለ ገና በገሊላ ሳለ ለእናንተ እንደ ተናገረ አስቡ።
⁸-⁹ ቃሎቹንም አሰቡ፥ ከመቃብሩም ተመልሰው ይህን ሁሉ ለአሥራ አንዱና ለሌሎች ሁሉ ነገሩአቸው።
🎉 5👍 3
✞ፈያታዊ_ዘየማን✞_✞feyatawī_zeyemani✞_mezmur_OrthodoxMP3_320K.mp310.40 MB
❤ 6👍 1
Photo unavailableShow in Telegram
#የትንሳኤው_ንጉስ PP Challenge
#Day_6
#ተፈፀመ
ዮሐንስ 19
¯¯¯¯¯¯¯¯¯
²³ ጭፍሮችም ኢየሱስን በሰቀሉት ጊዜ ልብሶቹን ወስደው ለእያንዳንዱ ጭፍራ አንድ ክፍል ሆኖ በአራት ከፋፈሉት፤ እጀጠባቡን ደግሞ ወሰዱ። እጀ ጠባቡም ከላይ ጀምሮ ወጥ ሆኖ የተሠራ ነበረ እንጂ የተሰፋ አልነበረም።
²⁴ ስለዚህ እርስ በርሳቸው፦ ለማን እንዲሆን በእርሱ ዕጣ እንጣጣልበት እንጂ አንቅደደው ተባባሉ። ይህም፦ ልብሴን እርስ በርሳቸው ተከፋፈሉ በእጀ ጠባቤም ዕጣ ተጣጣሉበት የሚለው የመጽሐፍ ቃል ይፈጸም ዘንድ ነው።
²⁵ ጭፍሮችም እንዲህ አደረጉ፦ ነገር ግን በኢየሱስ መስቀል አጠገብ እናቱ፥ የእናቱም እኅት፥ የቀለዮጳም ሚስት ማርያም፥ መግደላዊትም ማርያም ቆመው ነበር።
²⁶ ኢየሱስም እናቱን ይወደው የነበረውንም ደቀ መዝሙር በአጠገቡ ቆሞ ባየ ጊዜ እናቱን፦ አንቺ ሴት፥ እነሆ ልጅሽ አላት።
²⁷ ከዚህ በኋላ ደቀ መዝሙሩን፦ እናትህ እነኋት አለው። ከዚህም ሰዓት ጀምሮ ደቀ መዝሙሩ ወደ ቤቱ ወሰዳት።
²⁸ ከዚህ በኋላ ኢየሱስ አሁን ሁሉ እንደተፈጸመ አውቆ የመጽሐፉ ቃል ይፈጸም ዘንድ፦ ተጠማሁ አለ።
²⁹ በዚያም ሆምጣጤ የሞላበት ዕቃ ተቀምጦ ነበር፤ እነርሱም ሆምጣጤውን በሰፍነግ ሞልተው በሁሶፕም አድርገው ወደ አፉ አቀረቡለት።
³⁰ ኢየሱስም ሆምጣጤውን ከተቀበለ በኋላ፦ ተፈጸመ አለ፥ ራሱንም አዘንብሎ ነፍሱን አሳልፎ ሰጠ።
❤ 6👍 2