💎የሱንና ብርሃን💎 ⚘ⓢⓤⓝⓝⓐⓗ ⓛⓘⓖⓗⓣ🌷
Open in Telegram
قال شيخ الاسلام ابن تيمية رحمه الله : كل من عبد شيئا غير الله فإنما يعبد الشيطان . 【مجموع الفتاوى【٥٩٣/١٠】 ሸይኹል ኢስላም ኢብኑ ተይሚያህ አሏህ ይዘንለት እንድህ ይላል፦ 《ማንኛውም ከአሏህ ውጪ ያለን የሚያመልክ አካል የሚያመልከው ሸይጧንን ነው።》 መጅሙኡል ፈታዋ (10/593)
Show more1 113
Subscribers
No data24 hours
-67 days
-2730 days
Posts Archive
حقوق_المرأة_في_الإسلام_عبدالعليم_بن_أحمد_العديني_17_رجب_1443هـ.mp312.97 MB
Repost from 🎧 قـناة الصوتيات السلفية بتعز 🎧
*🌴بسم ﷲ الرحمن الرحيم*🌴
*الحمدلله والصلاة والسلام على نبينا محمد وعلى أله وصحبه وسلم أما بـــعــد*
*يسرنا في مجموعة الصوتيات السلفية في تعز أن نقدم لكم هذه المادة*:
*💦خطبة💦*
للأخ الفاضل/
_*أبي عبدالله عبدالعليم بن أحمد العديني*_
حفظه ﷲ تعالى
بعنوانـ
_*💢 حقوق المرأة في الإسلام💢*_
_المدة 30.48_
*سجلت في مسجد معاوية رضي الله عنه - بتعـز*
*17 رجب 1443هـ*
ــــــــــــــــــــــــــ
🌐 للانضمام للقناة اضغط الرابط👇
https://t.me/salafisoundsintaiz.
〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️
*شروط الاشتراك عدم وضع صور ذوات أرواح*
——————————
*المجموعة رقم 3*
https://chat.whatsapp.com/GWU8cFkUvhp2FSPPGsNFbO
——————————
*المجموعة رقم 4*
https://chat.whatsapp.com/Chc5UnVkYZbI5ZLdddDU62
——————————
*المجموعة رقم 5*
https://chat.whatsapp.com/LnPEgMehbOK8hw4adwBVHX
〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️
ملاحظة
*يكفي الاشتراك بمجموعة واحدة لأن الرسائل موحدة للمجموعات كلها واترك المجال لغيرك*
Repost from N/a
🎀 4 ቱ ዒዳ አቆጣጠር አይነቶች 🎀
➥❁ሸይኽ ፈውዛን((አላህ ይጠብቃቸው))
➧◌እንዲህ አሉ:-
↳❁ጠቅለል ባለ ሁኒታ የዒዳ አቆጣጠር አራት አይነት ናቸው!!
➀// እርጉዝ(ነፍሰጡር)የሆነች ሴት ከባሏ ስትፈታ የዒዳ አቆጣጠር:-
↳❁ባሏ የሞተባትም ትሁን፤ባሏ በሂወትም ይኑር እንዲሁም በ 3 የተፈታችም ትሁን ወይን ረጃዕቱ የተባለችም ትሁን እህች ሴት ዒዳዋ የሚቆጠረው ልጁን በመውለዷ ነው!!
➧◌ማስረጃውም ከፍ ያለው ጌታችን ንግግር ነው:-
🌸((وَأُولَاتُ ٱلأحْمٕال أجَلُهُنَّ أن يَضَعْنَ حَمْلَهُنَّ))🌸
↳❁ እነዚያ የእርግዝና ባልቸቤት የሆኑ ሴቶች ዒዳቸው(የዒዳ አቆጣጠር ጊዜ ገደባቸውን) የሚጨርሱት ልጃቸውን ሲወልዱ ነው!!
➁//ሐይዲ የምታይ ሁና የተፈታች ሴት እርሷ 3 ደም(ሐይዲ)እስከምታይ ዲረስ ዒዳዋን ትጠብቃለች !!
➧◌ለዚህም ማስረጃው ከፍ ያለው ጌታችን እንዳህ እንዳለው:-
🌸((وَٱلْمُطَلَّقَاتُ يَتَرٕبَّصْنَ بِأَنغُسِهِنَّ ثَلَاثَةَ قُرُوءٍ))🌸
↳❁የተፈቱ ሴቶች ነፍሶቻቸውን ወይንም ሌላ ከማግበታቸው ሶስት ክፍለ ጊዜን መጠባበቅ አለባች !!
➧◌ስስት ክፍለጊዜን ነፍሶቻቸውን መጠበቅ አለባቸው የሚለው ሶስት ጊዜ ሐይዲን ማየት አለባቸው ለማለት ነው!!
➂// ያች ሐይዲ የማታይ የሆነች ሴት ዒዳ አቆጣጠር እርሷ በ 2 አይነት ይከፈላሉ:-
❶// ህፆን ሁና ሐይዲ የማታይ እና
❷// ትልቅ ሁና ሐይዲ ከማየት ተስፋ የቆረጡ ሴቶች!!
➧◌እነዚህን ሁለት አይነት ሴቶች ጥራት የተገባው ጌታችን በንግግሩ እንዲህ በማለት ገልጿቸዋል:-
🌸((وَٱلَّٰٓـِٔى يَئِسْنَ مِنَ ٱلْمَحِيضِ مِن نِّسَآئِكُمْ إِنِ ٱرْتَبْتُمْ فَعِدَّتُهُنَّ ثَلَٰثَةُ أَشْهُرٍۢ وَٱلَّٰٓـِٔى لَمْ يَحِضْنَ ))🌸
↳❁እነዚያ ሐይዲ ከማየት ተስፋ የቆረጡ ሴቶቻችሁ ዒዳቸው መቼ ነው በማለት የምትጠራጠሩ ወይንም የምታስቡ ከሆነ ዒዳቸው 3 ወር ነው እነዚያም ሐይዲ የማያዪ ህፃን የሆኑትም የዒዳ አቆጣጠራቸው በዚሁ (እንደዚሁ)ነው!!
➃//የመጨረሻይቱ ባሏ የሞተባት ዒዳ አቆጣጠር:-
➧◌እህችን ሴት አሏህ በተከበረ ቃሉ እንዲህ ሲል ገልጿታል:-
🌸((وَٱلَّذِينَ يُتَوَفَّوْنَ مِنكُمْ وَيَذَرُونَ أَزْوَٰجًا يَتَرَبَّصْنَ بِأَنفُسِهِنَّ أَرْبَعَةَ أَشْهُرٍۢ وَعَشْرًا ))🌸
↳❁እነዚያ ከእናንተ ሚስቶቻቸውን ጥለው ባሎቻቸው የሞቱባቸው ሴቶች ነፍሶቻቸውን (ሌላ ከማግባት) 4 ወር ከ 10 ቀን ይጠብቁ(ይቁጠሩ)!!
↳❁ይህ የቁረአን አንቀፅ ህፆኖችን ወይንም ለሐይዲ ያልደረሱ ሆነ ከሐይዲ ተስፋ የቆረጡት ትልቆችንም ሴቶች አካቶ ይይዛል !!
↳❁ነገር ግን እርጉዝ የሆነች ሴት ከእዚህ ወስጥ አትካተትም ምክኒያቱም እርሷን አላህ በተከበረ ቃሉ ለይቶ አውጥቷታልና !!
🌸((وَأُو۟لَٰتُ ٱلْأَحْمَالِ أَجَلُهُنَّ أَن يَضَعْنَ حَمْلَهُنَّ ))🌸
↳❁እነዚያ የእርግዝና ባለቤት የሆኑ ሴቶች ዒዳቸውን የሚቆጥሩት ልጁ እስከተወለደ ዲረስ ነው !!
🎙ንግግራቸው አበቃ:-
((الهدي النبوي لا بن القيم _٥ /٥٩٤-٥٩٥/الطبعة الحققة))
📚ምንጭ ((تنبيهات على أحكام تختص بالمؤمنات))
📚عمدة الأحكام
🖊للإمام عبدالغني بن عبدالواحد المقدسي
📜كتاب الصيام
📚የኡምዳ ደርስ ቁ134
🎙በኡስታዝ አቡ ሹአይብ ሚፍታህ ቢን በድር حفظه الله تعالى
https://t.me/abushuaibmiftahbedr/2023?single
🕌በወላይታ መድረ
📌
