en
Feedback
Education News

Education News

Open in Telegram
880
Subscribers
No data24 hours
-27 days
-2630 days
Posts Archive
photo content

photo content
+2

photo content
+2

photo content

photo content
+4

photo content
+3

Repost from N/a
አለም አቀፍ የህፃናት ቀን በጨፌ ትምህርት ቤት ውስጥ ህፃናት የሚሉት አላቸው እንስማቸው በሚል መሪ ቃል ተከበሯል።

photo content

t.me/Tomarket_ai_bot/app?startapp=r-0000oqOE Farm TOMATO with me and secure your token allocation through Tomarket.ai! I've prepared a warm welcome meal just for you! 🍅 Use my link to get 2,000 TOMATO! Limited time offer.

photo content
+2

photo content
+9

photo content
+8

Repost from N/a
ጨፌ ቅ/አንደኛ አንደኛ እና መካከለኛ ደረጃ ትምህርት ቤት በዛሬ ዕለት ማለትም በቀን 04/02/2017ዓ.ም የሰንደቅ ዓላማ በዓልን አክብሯል። በፕሮግራሙ ላይም የሰንደቃላማ ቀን መከበር ከጀመረ አንስቶ እስካሁን ለምን ያህል ጊዜ እና ለስንተኛ ጊዜ እንደሚከበር, ስለ ሰንደቃላማ ክበብር, ስለ መዝሙር አዘማመር, በሰንደቃላማ ላይ ስላሉት ቀለማት አቀማመጥና ስለ ትርጉማቸው እንዲሁም ከዚህ ጋር ተያያዥነት ስላላቸው ጉዳዮች ግንዛቤ ተፈጥሯል።

ተጨማሪ መረጃ‼️ " እዚህ አዲስ አበባ የተከሰተ የመሬት መንቀጥቀጥ የለም፤ ሞገዱ በመሬት ውስጥ ተጉዞ መጥቶ ነው ፤ አዋሽ አካባቢ ነው የተከሰተው በሬክተር ስኬል 4.9 ነው " - ዶክተር ኤልያስ ሌ
+1
ተጨማሪ መረጃ‼️ " እዚህ አዲስ አበባ የተከሰተ የመሬት መንቀጥቀጥ የለም፤ ሞገዱ በመሬት ውስጥ ተጉዞ መጥቶ ነው ፤ አዋሽ አካባቢ ነው የተከሰተው በሬክተር ስኬል 4.9 ነው " - ዶክተር ኤልያስ ሌዊ‼️ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የጂኦ ፊዚክስና ስፔስ ሳይንስ ዳይሬክተር ዶክተር ኤልያስ ሌዊ ለብሔራዊ ቴሌቪዥን በሰጡት ቃል " እስካሁን ባለው መረጃ እዚህ የመሬት መንቀጥቀጡ እዚህ አዲስ አባባ የተከሰተ ሳይሆን አዋሽ አካባቢ የተከሰተ ነው። ግን በመሬት ውስጥ አልፎ እዚህ አዲስ አበባ ውስጥ ልዩ ልዩ ቦታዎች ተሰምቷል። ይሄን ግልጽ ማድረግ እንፈልጋለን እዚህ አዲስ አበባ የተከሰተ አይደለም። ግን በመሬት ውስጥ ተጉዞ መጥቶ እዚህ ያሉ ህንጻዎችን አንቀጥቅጧል። በሪክተር ስኬል 4.9 ነው ያገኘነው። ይሄም ከፈንታሌ የሚባል ተራራ አለ ወደ መተሃራ አካባቢ ነው የተከሰተው። እስካሁን ያለው መረጃ ይሄ ነው። ሰውም ይረጋጋ እዚህ አዲስ አበባ የተከሰተ የመሬት መንቀጥቀጥ ሳይሆን ከሩቅ የተከሰተ የመሬት መንቀጥቀጥ ሞገዱ በመሬት ውስጥ ተጉዞ መጥቶ በተለይ እዚህ ሰሜን እና ሰሜን ምስራቅ ያሉ የአዲስ አበባ ነዋሪዎች በጣም ተረብሸዋል። ልክ ነው ከዛም ሊሰማ ይችላል። በሬክተር ስኬል 4.9 ነው ይሄ ነው ያለው መረጃ። ተጨማሪ መረጃ እንዳገኘን በግልጽ እንነግራለን። " ብለዋል። በሌላ በኩል የመንግስት ኮሙኒኬሽን ሚንስትሩ ዶ/ር ለገሰ ቱሉ ተታዩን ብለዋል። "በአዋሽ ፣ መተሀራ ፈንታሌ ተራራ አካባቢ የመሬት መንቀጥቀጥ ደርሷል።በሬክተር ስኬል 4.9 ነው። 150 ኪሎሜትር አካባቢ ርቀት ላይ የተፈፀመ ነው። ንዝረቱ አዲስ አበባ ድረስ ተሰምቷል። በስምጥ ሸለቆች ውስጥ ንዝራቱ ከማሰማት  በሻገር የመሬት መንቀጥቀጥ ከፈንታሌ ተራሮች ውጭ የደረሰ ስለመኖሩ አልተረጋገጠም። ክስተቱ ከሰሞኑ ጀምሮ የነበረ ስሜት ነው።።>> =============🎉🎉🎉 ተጨማሪ ወቅታዊ መረጃዎችን ለማግኘት ቻናላችንን join በማድረግ በቀላሉ መረጃ ይከታተሉ👇👇 https://t.me/+Vl6V8k9V3YNEOp2s https://t.me/+Vl6V8k9V3YNEOp2s

Repost from N/a
ትምህርት ፅ/ቤት የ2017 ዓ.ም የትምህርት ጉባዔ አደረገ የለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ ወረዳ 03 ትምህርት ፅ/ቤት የ2016 ዓ.ም እቅድ አፈፃፀም እና የ2017 መሪ እቅድ ከባለድርሻ አካላት ጋር በትምህርት ጉባዔው ላይ የጋራ በማድረግ የእውቅና መርሀግብር መድረክ አካሄደ። የወረዳው ትምህርት ፅ/ቤት ኃላፊ አቶ ታደለ ዱሬሳ የእንኳን ደህና መጣችሁ መልዕክታቸው በማስተላለፍ "ትምህርት የአንድ ሀገር የእድገት መሰረት ነው" በማለት በባለፈው ዓመት የነበሩ ችግሮችን በመቅረፍ በቀጣዩ የትምህርት ዘመን የወረዳችንን ማህበረሰብ በቅንነት በማገልገል ሀገራዊ ግዴታችንን ልንወጣ ይገባል ብለዋል። በዕለቱም በፅ/ቤቱ ባለሙያዎች አማካኝነት በ2016 የተሰሩ የትምህርት ንቅናቄ ፣ የተማሪዎች ውጤት ትንተና በአማርኛና በአፋን አሮሞ ፣ የተማሪዎች ምገባና ተጓዳኝ ስራዎች ቀርበው ውይይት ተደርገውበታል። የስራ አፈፃፀም ግምገማ እና የእቅድ ውይይቱ የወላጅ ተማሪ ተወካዮች ፣ መምህራንና ርዕሰ መምህራን ፣ ተማሪዎች ፣ ባለሙያዎች እና ባለድርሻ አካላት በተገኙበት ተካሂዷል። ከተሳታፊዎች ለተነሱ ሀሳቦች የፅ/ቤቱ ኃላፊ አቶ ታደለ ዱሬሳ በሰጡት የማጠቃለያ ሀሳብ ሁሉንም ባለድርሻ አካላት በማቀናጀት እና ለትምህርት ጥራት ልዪ ትኩረት በመስጠት ተወዳዳሪ ፣ በስነ ምግባር የታነፀ ፣ ሀገሩን ወደ ተሻለ ደረጃ የሚያደርስ ብቁና ውጤታማ ትውልድ ለማፍራት በትኩረት መስራት ይኖርብናል ሲሉ መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል። በመጨረሻም የተሻለ ውጤት ላመጡ ተማሪዎችና ትምህርት ተቋማት እንዲሁም በበጎ ፈቃድ ተግባር ላይ አስተዋፅኦ ላበረከቱ ት/ቤቶች የእውቅና እና የምስጋና ሽልማት በመስጠት መድረኩ ተጠናቋል። ለሚ ኩራ ወረዳ 03 ኮሙኒኬሽን መስከረም 23/2017 ዓ/ም

1000513605629 Cheffie Primary School P.S.T.A

photo content
+2

photo content
+9

photo content
+9

photo content
+9