en
Feedback
ፍኖተ ወረብ ወመዝሙር

ፍኖተ ወረብ ወመዝሙር

Open in Telegram
438
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days
Posts Archive
ምስጋና ዘፍኖተ ብርሃን የከተራ የጥምቀት እና የቃና ዘገሊላ በዓል በሰላም አክብረን አጠናቀናል !!! ተመስገን ከሁሉ አስቀድሞ ለአምላካችን ቅዱስ እግዚአብሔር አምልኮ እና ውዳሴ ይድረስው እናታችን ድንግል ማርያም አሳዳጊያችን እና ጠባቂያችን ቅዱስ ሚካኤል እንዲሁም ጻድቁ አባታችን አቡነ ተክለ ሃይማኖት ምስጋና ይድረሳችሁ !!! የሰንበት ት/ቤታችን አባላት በሙሉ ሕፃናት (የነገ ተስፍዎች) ማዕከላውያን (ተረካቢዎቻችን) ወጣቶች (የሰ/ቤቱ ጠበቃዎች) የባለ ትዳር ጉባኤ አባላት (ጥላዎቻችን )ልዩ ልዩ የአገልግሎት ክፍላት ልብሰ ስብሐት ልዩ ልዩ አገልግሎት ላይ የተሳተፋችሁ አባላት  ለእኅት ሰ/ት/ቤታችን ለደብረ አሚን ተክለ ሃይማኖት መካዕ ደናግል ሰንበት ት/ቤት ለደብራችን አገልጋዪች በጠቅላላ ለልዪ ልዩ የጊቢያችን ማኅበራት ለምንወዳችሁ እና ለምናከብራችሁ በሦስቱም መውጫ በር ላይ ላላችሁ የአካባቢው ወጣቶች ለል/ክ/ከ ለወረዳ 07 አስተዳደር እና ለጸጥታ ክፍል ስራተኞች በሙሉ ጊዜያችሁን ጉልበታችሁን ሳትሰስቱ እና ሳትቆጥቡ ስትሰጡ ለበዓሉ ድምቀት ለሆናችሁ ምዕመናን እና ምዕመናት በሙሉ ዋጋ ከፋይ አስራት ተቀባይ የለመነቱን የማይነሳ የነገሩትን የማይረሳ ቸሩ አምላካችን ዋጋቹሁን ይክፈላችሁ!!! ከዓይን ጥቅሻ ይልቅ ፈጥና የምትደርስ እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም በሕይወታችሁ በቤታችሁ ትግባ ስሙ ሲጠራ ልባችን ወከክ እግራችን ሸብረክ የሚለው ጠባቂያችን ቅዱስ ሚካኤል ከልጅነታችን እስከ ሽምግልናችን በጥባቆቱ አይለየን ከቁጥር ሳያጎድለን አምና ብለን ለማውጋት ያብቃን!!! እንዲህ ማማራችን እና መዋባችን በእርሷ ነውና ቅድስት ቤተ ክርስቲያንን ይጠብቅል!!! ሀገራችንን በሰላም እና በፍቅር በአንድነቷ አጽንቶ ያቆይልን የዓመት ሰው ይበለን!!! ነፃ በምታወጣ በኢየሩሳሌም ከተማ ከጽዮን ልጆች ጋራ መዝሙራችን እንዲሰማ አንድ ሆነን በቀኝ እንድንቆም ከበኩራት ማኅበር ጋራ አንድ ሆንን ዛሬ እናገልገል አንድ ሆነን ዛሬ እንስራ።               ጥር 12/2016ዓ.ም    የጽ/ጽ/ሐ/ጎላ /ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ          የፍኖተ ብርሃን ሰ/ት/ቤት               ጽሕፈት ቤት ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው። https://t.me/finotebirhan12 የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12 የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1

ለሰንበት ት/ቤታችን የጥምቀት ዘማርያን በሙሉ የጥምቀት በዓል ላይ ከጥምቀት ዘማርያን ምን ይጠበቃል? ቅድመ በዓል 👉ጽ/ቤቱ ባስተላለፈው መሠረት ጸጉር መስተካከል፤ ጥፍር መቆረጥ ፤ የእጅና የጆሮ ጌጥ አለማድረግ፤ የዓይን እና ሌሎች ማስዋቢዎችን አለመጠቀም  የግል ንጽህናን መጠበቅ(ሰውነትን መታጠብ)፤ ከውኃ ውጭ አለመጠጣት! 👉ሥርዓተ ቤተክርስቲያንን የጠበቀ አለባበስ መልበስ 👉የክብር ልብሱ ካጠረን ከረዘመው ጋር መቀያየር 👉የእኛን ልብሰ ስብሐት ለሌላ ሰው ሰጥተን ማዘመር አይቻልም። መዘመር ካልቻልን ለሚመለከተው  ክፍል መመለስ ። ጊዜ በዓል 👉በሥርዓት ሆኖ መዘመር 👉ያለ አስተባባሪው ፈቃድ በዝማሬ የጀመሩበትን ቦታ አለመቀየር አቋርጦ አለመውጣት ድኅረ በዓል 👉መንገድ ላይ ፣እየተራመዱ ልብሰ ስብሐት ማውለቅ ፈጽሞ የተከለከለ ነው። 👉ጸበል ጸዲቅ ከተዘጋጀበት ቦታ ምግብ ከበላን በኋላ ንግግራችን መጠን አድርገን፣ ያለመንጓተት እና ያለመላፋት በረከታችንን ወደ ቤታችን ይዘን መሄድ 👉ከዝማሬ በኋላ ልብሰ ስብሐት ይዞ መጠጥ መጠጣት፣ መደባደብ፣ ያልተገባ ንግግር መናገር ፈጽሞ የተከለከለ ነው። 👉ስንቀመጥም፣ ስንነሳም፣ ስንሄድም፣ ስናስቀምጥም ልብሰ ስብሐቱን በተቻለን አቅም እናክብረው። "ታናሹን ጅማሪያን አንተ ታላቅም አድርግልኝ ነበረች ከመባል ፈተና አንተው በፍቅር አድነኝ ያስጀመርከኝ አምላክ ሆይ እንግዲህ መንገዴን አደራ በፊትህ ለመቆም አብቃኝ ከቅዱሳን ጋራ "  ያሳደገን መልአክ ቅዱስ ሚካኤል በረድኤት እና በበረከት ጥባቆቱ  አይለየን።                የሰ /ት/ቤቱ ጽ/ቤት ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው። https://t.me/finotebirhan12 የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12 የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1

በስመአብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን!!                           ቀን 08/05/16ዓም      ከዚህ በታች ስማችሁን የተጠቀሰውን አባላት የቃና ዘገሊላ ዕለት:- ማለትም ጥር 12 ዘማሪያን መሆናችሁን ለማሳወቅ እንወዳለን!!! 1 ፍቅርተ ገዛህኝ 2 ዳግማዊት ላመስግን 3  ብርቱኳን ሽፈራው 4 ሜሮን ቢቂላ 5  መቅደላዊት ደምሴ 6  ክብሮም ብርሃኑ 7 ፍቅርተ አብርሃም 8 ረድኤት ታደለ 9  ፀሀይ ተክሌ 10 ገነት ጋሻው 11  ዳግም መሰረት 12 ሳራ አብድልቀኒ 13 ቤተልሔም መሰረት 14  ሀይላት የማነ 15 ዝናሽ ቶላ 16   ሚኪያስ ካሱ 17 ዳንኤል መኮንን 18 አሌክሳንደር ወ/ገብርኤ 19 ሄኖክ ኃይሉ 21 ናትናኤል አለማየሁ 22 ጥላሁን ተስፋዬ 23  ዮሴፍ ምስጋናው            NB:-                 ከዚህ በላይ ስማችሁ የተጠቀሰውን አባላት የክብር ልብስ የሚሰጠው ጥር 11 ከበዓል በኋላ መሆኑን አውቃችሁ በሰዓቱ ተገኝታችሁ እንድትወስዱ እናሳስባለን!!!      እግዚአብሔር በዓሉን የሰላም፣ የጤና፣ የፍስሐ ያድርግልን!!                 የአባላት ጉዳይ ክፍል!!!

ሰላም እንዴት አመሻችሁ?? የነገው ወረብ ጥናት እንዳይረሳ ከጥናት በኋላ:: ከዚህ በታች ስማችሁ የተገለጸው ጥንግ ድርብ የምትወስዱ መሆናችሁን እናሳውቃለን ዮናታን ሙሉቀን ብርሃኑ አቤል ሚካኤል ዮሐንስ ወርቅነህ ደረጄ ናትናኤል ያዕቆብ ብንያም ቡሩክ ተ/ሃይማኖት እስጢፋኖስ ሰሎሞን ልድያ ይጥና ልድያ አሰፋ ገነት መኮንን ቤተልሔም ጸጋዬ ታሪኳ ቤተልሔም ዳዊት ሔርሜላ ዮርዳኖስ ሩት ሕይወት ሜሮን አሰገደች ሰላማዊት ይልማ ቤተልሔም በኃይሉ ቤተልሔም ይልፋሸዋ ሔዋን እመቤት ማስታወሻ :- ነገ የመጨረሻ ጥናት ስለሆነ ሁላችንም እንገኝ እንዲሁም ስማችሁ እዚህ ላይ የሌለ አባላት በነጭ ዩኒፎርም የምንወርብ ይሆናል።

ሰላም እንዴት አመሻችሁ? ነገ ማለትም ሰኞ 12 ሰዓት ላይ ወረብ ጥናት ስላለ ሁለችንም እንድንገኝ ይሁን በተጨማሪም መቅረት የማይቻል መሆኑንና በማይገኝ አባል ልብሰ ስብሐት እጥረት በመኖሩ በዕለቱ ለሚገኙ አባላት የምንሰጥ በመሆኑ በአጽንዖት እናሳስባለን

Selam endet ameshachihu?? Nege be 5/5/2016 yetimket wereb tinat silemketl hulachnm 10 seat lay beseat endngegn yhun... Betechmarim kzh behuala bemnorut tinatoch mekretm endhum mnm aynet fikad yemaychal mehonun ena bemkerut abalat lela yemnteka mhonun enasasbalen.... Melkam adar

እንዴት አመሻችሁ ውድ የፍኖተ ብርሃን ሰ/ት/ቤት አባላት በቅድሚያ የከበረ ሰላምታችንን እያቀረብን ነገ ማለትም ቅዳሜ ጥር 4/2016 ዓ.ም አጠቃላይ ሦስቱንም ክፍል ያካተተ የጥምቀት በዓል የመዝሙር ጥናት ስለሚኖረን እና ያልተከለሱ መዝሙሮችን እንዲሁም ከምክኀ ደናግል ሰ/ት/ቤት ጋር ስንቀላቀል ከሰልፋችን እንዴት ወደ ሌላ ሰልፍ እንደምንገባ አጠቃላይ የመዝሙርና የሰልፍ ጥናት/ሥልጠና/ ስለሚኖረን ሁላችሁም ጥናቱ ላይ እንድንገኝ ስንል በአምላከ ቅዱስ ሚካኤል ስም ጥሪያችንን እናስተላልፋለን። የመዝሙር አገልግሎት እና የዜማ ትምህርቶች ሥልጠና ክፍል እግዚአብሔር አምላክ አገራችንን ይጠብቅልን ማኅበራችንን ይባርክልን።                 መልካም ምሽት!!!

ውድ የፍኖተ ብርሃን ሰ/ት/ቤት አባላት በቅድሚያ የከበረ ሰላምታችንን እያቀረብን ነገ ማለትም ቅዳሜ ጥር 4/2016 ዓ.ም አጠቃላይ ሦስቱንም ክፍል ያካተተ የጥምቀት በዓል የመዝሙር ጥናት ስለሚኖረን እና ያልተከለሱ መዝሙሮችን እንዲሁም ከምክኀ ደናግል ሰ/ት/ቤት ጋር ስንቀላቀል ከሰልፋችን እንዴት ወደ ሌላ ሰልፍ እንደምንገባ አጠቃላይ የመዝሙርና የሰልፍ ጥናት/ስልጠና/ ስለሚኖረን ሁላችሁም ተገኝተን እግዚአብሔር አምላክ አገራችንን ይጠብቅልን ማኅበራችንን ይባርክልን።                 መልካም ምሽት!!!

ሰላም እንዴት ዋላችሁ?? የዛሬው ወረብ ጥናት እንዳይረሳ 12 ሰዓት ላይ:: ዮናታን ሙሉቀን ሀብታሙ ብርሃኑ አብርሃም አቤል ኢዮብ ሚካኤል ዮሐንስ ወርቅነህ ልድያ ይጥና ልድያ አሰፋ ገነት መኮንን ቤተልሔም ጸጋዬ ታሪኳ ቤተልሔም ዳዊት ሔርሜላ ዮርዳኖስ ሩት ሕይወት ሜሮን አሰገደች ሰላም ይልማ ብሩክ ተክለሃይማኖት ዳግም እስጢፋኖስ ሰለሞን መብራቱ ያዕቆብ ብንያም ደረጄ ናትናኤል እንቁ ቤተልሔም መሠረት ቤተልሔም ይልፋሸዋ እመቤት ትዕግሥት ቤተልሔም በኃይሉ ሔዋን ፍቅርተ

የዚህ መዝሙር ዜማ ሳር ቅጠሉ ሰርዶ የሚለውነ መዝሙር ዜማ የሚጠቀም ሲሆን የምሥራች ደስ ይበለን{፪} እንበል ሃሌ ሉያ  አምላክ ተወለደ ሊሆነን አርአያ አምላክ ተጠመቀ ሊሆነን አርአያ 👆👆👆እስከዚህ ድረስ ያለው እልል በዪ ቤተልሔም የሚለውን የሳር ቅጠሉ መዝሙር ላይ ያለውን ዜማ ሲጠቀም        አምላክ መጠመቁ ከዚያ ሁሉ ክብሩ ስለ እኛ ነውና እንዘምር ዘምሩ   👆👆ይህ የስንኝ ዜማ ደግሞ እዛው መዝሙር ላይ ያ ትሁት እረኛን ዜማ ይጠቀማል ዜማውን ከዛ በመውሰድ ለበዓሉ በደንብ እንዘምረው ዘንድ ቤታችሁ ስራ በታችሁ ስትሆኑ ግጥሙን ለመያዝ ሞክሩ።🙏

የምሥራች ደስ ይበለን የምሥራች ደስ ይበለን{፪} እንበል ሃሌ ሉያ አምላክ ተወለደ ሊሆነን አርአያ አምላክ ተጠመቀ ሊሆነን አርአያ ---------- + ---------- አምላክ መጠመቁ ከዚያ ሁሉ ክብሩ ስለእኛ ነውና እንዘምር ዘምሩ ---------- + ---------- ከድንግል ተወልዶ ወልድ ሲጠመቅ ተራሮች ዘለሉ ዮሐንስ ሲያጠምቅ ---------- + ---------- ዮርዳኖስም ሸሸ አልቆመም ከፊቱ የወልድ አምላክነት በግልጽ መታየቱ ---------- + ---------- ከገሊላ ወንዝ ወደ ዮርዳኖስ ሊጠመቅ ወረደ በእደ ዮሐንስ ---------- + ---------- እንዴት ይቻለኛል አንተን ለማጥመቅ ብሎ መለሰለት ዮሐንስ መጥምቅ

ሰላም እንዴት አመሻችሁ? ነገ ረቡዕ አጠቃላይ ወረብ ጥናት ስላለ 12 ሰዓት ላይ እንድንገኝ ይሁን:: ቅሬታ ያላችሁ አባላት ነገ 12 ሰዓት ላይ ብቻ እንድትገኙ እንዲሁም 5 ቀን ያላችሁ አባላት ተገኝታችሁ እስከ 12፡30 ብቻ ፈተናውን እንድትፈተኑ ፈተናውን በተመለከተ ነገ የመጨረሻ ቀን ስለሆነ ከነገ በኋላ የማናስተናግድ መሆኑንና ከዚህ በኋላ ባሉት የጥናት ቀናት መቅረት ከበዓሉ የሚያስቀንስ መሆኑንንም እናሳስባለን.. 5ቀን ያላችሁ አባላት ዳግም በላይ እስጢፋኖስ ኪሮስ ቡሩክ ተ /ሃይማኖት ቡሩክ ብርሃኑ እንቁ ታደሰ ቤተልሔም ታደለ ቤተልሔም ይልፈሸዋ እመቤት ባይሳ ያዕቆብ ተስፋዬ ብንያም ተስፋዬ

ሰላም እንዴት አመሻችሁ? የወራቢያን አቴንዳንስ እንደሚከተለው መሆኑን እናሳውቃለን። ተስፋዬ በዙ ሀብታሙ ኤቢሣ ዮሐንስ ትዳሩ ወርቅነህ ባህሩ እዮብ ታደለ ዮናታን ብርሃኑ አቤል ተስፋዬ ብርሃኑ ንጉሴ አብርሃም አስራት ሙሉቀን አሰፋ ሚካኤል ዘብሬ አሰገደች ታደሰ ቤተልሔም ፀጋዬ ገነት መኮንን ሜሮን ብርሃኑ ታሪኳ ትዕዛዙ ልድያ አሰፋ ሩት ገብረሥላሴ ሰላማዊት ይልማ ሔርሜላ አወጣኸኝ ህይወት ተስፋዬ ዮርዳኖስ አለማየሁ ቤተልሔም ዳዊት ልድያ ይጥና ማስታወሻ :- 1, አቴንዳንስ የተያዘው ከ9 ቀን 6 ቀን እና ከዛ በላይ የመጣ። ቤታቸው ከሩቅ ለሚመጡት ደግሞ 5 ቀን ። 2, ስማችሁ የተገለፀው አባላት ነገ ማግሰኞ ከጥናት በኋላ ፈተና ይኖረናል። 3, ማንኛውም ቅሬታ ያለው አባል ረቡዕ 12 ሰዓት ላይ ብቻ ማቅረብ ይችላል። 4, ከማዕከላዊያን የመጣችሁ አባላት በዓል በወጣችሁበት ስለሆነ አገልግሎቱ በማዕከላዊያን ፕሮግራም የምናስተናግዳችሁ መሆኑን እንገልፃለን።

እንኳን ለብርሃነ ልደቱ በሰላም አደረሳችሁ። ውድ የፍኖተ ብርሃን ሰ/ት/ቤት አባላት በቅድሚያ የከበረ ሰላምታችንን እያቀረብን የፊታችን እሑድ የጌታችንና የመድኀኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስን በዓለ ልደት
እንኳን ለብርሃነ ልደቱ በሰላም አደረሳችሁ። ውድ የፍኖተ ብርሃን ሰ/ት/ቤት አባላት በቅድሚያ የከበረ ሰላምታችንን እያቀረብን የፊታችን እሑድ የጌታችንና የመድኀኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስን በዓለ ልደት ምክንያት በማድረግ ከዚህ ቀደም በየዓመቱ እንደምናደርገው እንዲሁም በዚህም ዓመት በበዓሉ ቀን ተገኝተን በዓሉን በዝማሬ አገልግሎት እናከብር ዘንድ ጥሪያችንን ከወዲሁ እናስተላልፋለን። በዓል ስለሆነና አብዛኛው አባላችን ከሩቅ አካባቢዎች ስለሚመጡ የትራንስፖርት መቸገር እንዳያጋጥም በማሰብ ቀደም ብለን 10:00 ጀምረን በጊዜ የምንጨርስ ይሆናል። ማስታወሻየዝማሬ አገልግሎቱ ከሕፃናት ክፍል እስከ ባለትዳር ክፍል የሚያጠቃልል በመሆኑ ሁሉም ሰምቶ ከበረከቱ ተካፋይ ይሆን ዘንድ ላልሰሙ ታሰሙ ዘንድ በአክብሮት እንጠይቃለን። እግዚአብሔር አምላክ አገራችንን ይጠብቅልን ማኅበራችንን ይባርክልንመልካም በዓል!!!

መልአከ ኃይል መልአከ ኃይል ቅዱስ ገብርኤል መልአከ ፍስሐ በእሳት ስዑል{፪×} ትርጉሞ:- የኃይል መልአክ ቅዱስ ገብርኤል የፍስሐ መልአክ በእሳት ስዑል{፪×}

በስመአብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን!!! ቀን:- 21/4/2016 ዓም ለፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት ጽ/ቤት ጉዳዩ:- የጥምቀት ዘማሪያንንን ስለማሳወቅ በቅድሚያ መንፈሳዊ ሰላምታችንን እያቀረብን ከዚህ በታች ስማቸውን የተዘረዘሩት አባላት የ2016 ዓ/ም የጥምቀት አገልግሎት የመጨረሻ ዘማሪያን መሆናቸውን በአክብሮት እንገልጻለን!!! 1 መምህር ተስፋዬ ተሾመ 2 አቶ ካሳሁን እሸቱ 3 ወ/ሮ ቤተልሔም ገነነው 4 ዲ/ን ደረጄ ኤቢሳ 5 መ/ር ወንደሰን መኮንን 6 ኢ/ር ዳዊት አበበ 7 ኢ/ር አሸናፊ ጥበቡ 8 አቶ እንግዳወርቅ አረፋይኔ 9 አቶ አፈወርቅ በላቸው 10 መ/ር ስለሺ ይርጋ 11 ወ/ሮ ሰላማዊት ይልማ 12 አቶ አሸናፊ ኅ/ጊዮርጊስ 13 አበራ መላኩ 14 ኢሳያስ ባደግ 15 ምእራፍ እንዳሉ 16 ሰለምን ክብረት 17 ጌቱ ጉዲሳ 18 ሰለሞን ዘሚካኤል 19 ሰላማዊት በላይ 20 አዲስ ሃይሉ 21 ቤተልሔም ታደለ 22 ቤተልሔም ይልፋሸዋ 23 ሮቤል አሰፋ 24 ከተማ ደገፉ 25 እንቁ ታደሰ 26 ዲ/ን ቡሩክ ሲሳይ 27 ቤተልሔም በኃይሉ 28 ቤተልሔም ፀጋዬ 29 ሳምራዊት አለሙ 30 ዲ/ን ዘላለም ታከለ 31 ዳንኤል ጌታቸው 32 አቤል ገ/ሥላሴ 33 ትግስት አማረ 34 ዲ/ን ቡሩክ ይብራ 35 ዮሴፍ ከበደ 36 ሚኬኤሌ ዘብሬ 37 ዳንኤል ታደሰ 38 ምትኩ አሰፋ 39 ገነት መስቀሉ 40 ቤተልሔም ዳዊት 41 ቤተልሔም ተክሌ 42 ሳራ ፍቅሩ 43 አሰገደች ታደሰ 44 አብርሐም ተመስገን 45 ብሩክ ተ/ሃይማኖት 46 የዚች አለም ሲሳይ 47 ፍቅርተ ካሳሁን 48 አብርሐም አስራት 49 ቢኒያም ሰይፉ 50 ሰላማዊት ሸዋንግዛው 51 እንዳለ መኳንንት 52 ናትናኤል ሩዳን 53 አቤል ተስፋዬ 54 ይርጋለም አሰፋ 55 ዳዊት ብርሐኔ 56 ኤደን ጥበቡ 57 ማሜ በቀለ 58 ሚኪያስ ፍ/ማርያም 59 አየለች ደጉ 60 በቀለች ማሞ 61 ብርሐኑ ንጉሴ 62 ሜሮን ብርሐኑ 63 ውቢት ተሾመ 64 ማቴዎስ ወ/ገብርኤል 65 አለም ንጉሴ 66 ፊሊሞን አብርሐም 67 ቤተልሔም መስቀሉ 68 ራህዋ ሙላው 69 አበባ አሸናፊ 70 ፋንታዬ አለሙ 71 ሩት ገ/ሥላሴ 72 ዮርዳኖስ አለማየሁ 73 ሚኪያስ ተስፋዬ 74 ቤተልሔም ንጉሴ 75 ብርሐኑ ዘሪሁን 76 ዮሐንስ ደመቀ 77 አቤኔዘር አየለ 78 ሶሃኒ ይድነቃቸው 79 ሔርሜላ አወጣኸኝ 80 ትግስት ደረጄ 81 አለምጸሐይ ለገሰ 82 ሰናይት ዜናዊ 83 ማርታ ናስር 84 ኀ/ሚካኤል ገ/አሳይ 85 ሔለን ምስጋናው 86 ቤተልሔም ሐና 87 ረድኤት ከድር 88 አቤል ዘውዱ 89 ማህሌት ጉታ 90 ጽጌረዳ ነጋ 91 ወርቅነህ ባህሩ 92 ዳዊት ፍቅሬ 93 ዳግም በላይ 94 ጽዮን ሐብቴ 95 ቆንጂት ወ/ሰንበት 96 መልአክ ውለታው 97 ሰላማዊት ገ/ሚካኤል 98 ዮሴፍ አምሐ 99 ገነት ጉተማ 100 እዮብ ታደለ 101 እጸገነት ፍቅሬ 102 ገነት መኮንን 103 ሰላም ወርቁ 104 ትንሳኤ ደመቀ 105 ማስረሻ ፈንታው 106 እቴነሽ መኮንን 107 ቢኒያም ተስፋዬ 108 ያዕቆብ ተስፋዬ 109 ሊዲያ አሰፋ 110 ሩት ሞገስ 111 ተመስገን ታምራት 112 ዮሐንስ ትዳሩ 113 ሐብታሙ ኤቢሳ 114 ሰለሞን መብራቱ 115 ለተዕግዚእ አረፋይኔ 116 መቅደስ ቀፀላ 117 ቤዛ ታደሰ 118 ሐረገወይን ወንደሰን 119 ነአምን ኤሊያስ 120 ሔለን ማሙሽ 121 መስከረም ኃይሌ 121 አበበች በቀለ 122 ልዑል በጋሻው 123 መሰረት አሰፋ 124 አይናለም ደጀኔ 125 ህይወት ወሀቤፀጋ 126 ሰላማዊት ተፈራ 127 መሰረት አለሙ 128 ሔዋን አብርሐም 129 ፀሐይ አምላኩ 130 ውቢት ሽታነህ 131 ካሰች ግደይ 132 ዲ/ን በኃይሉ ተፈራ 133 ሙሉነሽ ፀጋዬ 134 አዲስ ኃይሉ 135 ዮርዳኖስ ከተማ 136 ሜሮን ተክላይ 137 ሊዲያ ይጥና 138 ህይወት ተስፋዬ 139 ዮናታን ብርሐኑ 140 ዲ/ን እስጢፋኖስ ኪሮስ 141 መአዛ ንጉሴ 142 መ/ር ፈቃዱ ኪሮስ 143 መስታወት እያዩ 144 ስምረት ኃብተየስ 145 ዳዊት ይመስል 146 ሚኪያስ ፍቅሩ 147 ኤርሚያስ በድሉ 148 ሸዋንግዛው ሀብቴ 149 ቡሩክ ብርሐኑ 150 ተስፋዬ በዙ 151 ናትናኤል ካሳሁን 152 ራሔል ሕሸ 153 አስናቁ አበበ 154 አቤል ወ/ጻድቅ 155 ቤዛ አሰግድ 156 እመቤት ባይሳ 157 ተመስገን ወሀቤ ጸጋ 158 ምህረት ለማ 159 አቤኔዘር ልደቴ 160 ዮሴፍ አባተ 161 ግሩም ዋሜ 162 በረከት ፍቅሩ 163 ብርቱኳን አበበ 164 እምነት አግዛው 165 ሲዶና መኮንን 166 ብርቱኳን ኩምሳ 167 ጌታቸው ከበደ እግዚአብሔር አገልግሎታችን ይባርክ!!! ጌታቸው ከበደ የአባላት ጉዳይ ክፍል ምክትል ሰብሰቢ!!!

Selam endet ameshachihu?? Nege maltm be 24/04/16 wereb tinat silale 12 seat lay hulachnm endngegn yhun... Selam ederu

በስመአብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን!!! ቀን 23/4/16 ዓ/ም ከዚህ በታች ስማችሁ የተጠቀሰው አባላት ጥር 5/2016 ዓ ም የሰርግ ዘማሪያን መሆናችሁን በአክብሮት መግለጽ እንወዳለን 1 ሰለሞን ዘሚካኤል 2 እንቁ ታደሰ 3 ቤተልሔም ይልፋሸዋ 4 ቤተልሔም ታደለ 5 ዳንኤል ታደሰ 6 ቤተልሔም ዳዊት 7 አሰገደች ታደሰ 8 አብርሐም ተመስገን 9 ቤተልሔም መስቀሉ 10 ዮርዳኖስ አለማየሁ 11 ሚኪያስ ተስፋዬ 12 ሔለን ምስጋናው 13 ረድኤት ከድር 14 ወርቅነህ ባህሩ 15 ሊዲያ አሰፋ 16 ሰለሞን መብራቱ 17 ለተእግዚእ አረፋይኔ 18 አበበች በቀለ 19 ፀሐይ አምላኩ 20 ካሰች ግደይ 21 ዮርዳኖስ ከተማ 22 ሜሮን ተክላይ 23 ህይወት ተስፋዬ 24 መስታወት እያዩ 25 ተስፋዬ በዙ 26 እመቤት ባይሳ 27 ዮሴፍ አባተ 28 ዲ/ን እስጢፋኖስ ኪሮስ 29 ቡሩክ ብርሐኑ 30 ሰላማዊቶ ተፈራ የአገልግሎት ቦታ ጎላ የአገልግሎት ሰአት 2:00-10:00 NB:- በእለቱ ለአገልግሎቱ የተመደብን አባል ተገኝቶ የማገልገል ግዴታ አለብን!! የማንችል ከሆነ የሰው ሰርግ በኛ ምክንያት መስተጓጎል ስለማይኖርበት ለአባላት ጉዳይ ክፍል ማሳወቅ ይኖርብናል ያለበለዚያ በጥምቀት በሚኖረን አገልግሎት ላይ ስማችን እንዲቀነስ ይደረጋል! እግዚአብሔር አገልግሎታችን ይባርክ!!! የአባላትን ጉዳይ ክፍል!!!

Selam endemn ameshachihu?? Nege maltm be 21 ehud yewereb tinat 10 seat silmjemr beseatachn engegn yebota chger silale 10 seat yemnjemrbet seat silhone endingegn..