መልካም ምክር
2ኛወደጢሞቴዎስሰዎች3፥16-17 የእግዚአብሔርሰው ፍጽምናለበጎስራ የተዘጋጀይሆንዘንድ፥የእግ/ርመንፈስን ያለበትመጽሐፍሁሉ ለትምህርትናለተግሣጽ ልብንምለማቅናት ለጽድቅም ላለውምክር ደግሞ ይጠቅማል
Show more207Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days
- Subscribers
- Post coverage
- ER - engagement ratio
Data loading in progress...
Subscriber growth rate
Data loading in progress...
ዘፍጥረት 22:9
እግዚአብሔርም ወደአለው ቦታ ደረሱ ።
ወደ ወገናቼ ከዘመናት በፊት ወደተናገራችሁ ተሰፋ ቃል መድረስ ይሁንላችሁ !
God i have seen you move mountains and i believe i will see you do it again🤍
For any comments: @SamriiGetu
Share: @lebamnegn
ሙሴ፡- መናገር አልችልም።
ኢዮብ፡ ሰላም የለኝም።
ዳዊት፡ እኔ ትል ነኝ።
ኢሳያስ፡ እኔ ከንፈሬ የረከብኝ ሰው ነኝ።
ኤልያስ፡- ይበቃኛል ጌታ።
ጳውሎስ፡ እኔ የኃጢአተኞች ዋና ነኝ።
በእኛ አለመቻል ውስጥ እግዚአብሔር ሁል ጊዜ ችሎታውን ይገልጣል !!
👍 1
የጌታንም ድምፅ፦ ማንን እልካለሁ? ማንስ ይሄድልናል? ሲል ሰማሁ። እኔም፦ እነሆኝ፥ እኔን ላከኝ አልሁ።
—ኢሳይያስ 6: 8
@Melkammikr
👍 1