Falcon Grade 8 2017 E.C
Open in Telegram
Falcon grade 6 channel is dedicated to grade 6 students and parents to exchange worksheets and other informations.
Show more647
Subscribers
No data24 hours
-27 days
+1130 days
Posts Archive
ፋልከን አካዳሚ
ከ1ኛ - 8ኛ ክፍል ስራ ሂደት
በዛሬው እለት የ8ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ለሚኒስትሪ ፈተና ተፈታኝ ተማሪዎቻችን በቅድመ ፈተና እንዲሁም በሚኒስትሪ ፈተና ወቅት ተግባራዊ ሊያደርጓቸው እንዲሁም ሊገነዘቧቸው በሚገቡ ጉዳዮች ላይ የትምህርት ቤታችንን የውስጥ ኦረንቴሽን በተሳካ ሁኔታ ሰጥተናል።
ፋልከን አካዳሚ
ወላጆች በቅድሚያ የከበረ ሰላምታ እያቀረብን ለ 8ኛ ክፍል ሚኒስትሪ ፈተና ተፈታኝ ተማሪዎች የአዲስ አበባ ትምህርት ቢሮ ያዘጋጀው የመጨረሻው ሞዴል ፈተና ማክሰኞ ግንቦት 19 እና ረቡዕ ግንቦት 20 /2017ዓ.ም የሚሰጥ በመሆኑ ተማሪዎች ቅዳሜ ፣ እሁድ እና ሰኞ እለት ከሚያዘናጉ ነገሮች ርቀው የተጠናከረ ቅድመ ዝግጅት እንዲያደርጉ እናሳስባለን።
** ለዝግጅት ይረዳ ዘንድ የፈተናውን ፕሮግራም እንደሚከተለው አቅርበናል
በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ከሚገኙ ታዋቂና ስመጥር ከሆኑ ትምህርት ቤቶች ጋር ተወዳድራ በ6ኛ ክፍል ትምህርታዊ ጥያቄና መልስ ውድድር 2ኛ የወጣችው ተማሪያችን ሎዛ ወንድወሰን
በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ከሚገኙ ታዋቂና ስመጥር ከሆኑ ትምህርት ቤቶች ጋር ተወዳድራ በ8ኛ ክፍል ትምህርታዊ ጥያቄና መልስ ውድድር 1ኛ የወጣችው ተማሪያችን ዮርዳኖስ ገብረታቲዮስ
