ሀለዎት
" ከመንፈስህ ወዴት እሄዳለሁ? ከፊትህስ ወዴት እሸሻለሁ?" መዝ 139:7
Show moreThe country is not specifiedThe language is not specifiedThe category is not specified
587Subscribers
No data24 hours
-27 days
+530 days
- Subscribers
- Post coverage
- ER - engagement ratio
Data loading in progress...
Subscriber growth rate
Data loading in progress...
🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼
" ሕያውን ከሙታን መካከል ስለ ምን ትፈልጋላችሁ? ተነሥቶአል እንጂ በዚህ የለም።”
— ሉቃስ 24፥5
💐💐💐💐💐💐💐💐💐💐💐💐
እንኳን ለጌታችንና ለመድኃኒታችን ለኢየሱስ ክርስቶስ የትንሳኤ መታሰቢያ በዓል በሰላም አደረሳችሁ ፡፡
ኢየሱስን ከሙታን አስነስቶ ህያው ያደረገው የእግዚአብሔር መንፈስ በህይወታቹ በትምህርትና በአገልግሎታቹ ሁሉ የትንሳኤው ኃይል ይገለጥላቹ፡፡
መልካም የትንሳኤ በዓል
፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨
🙏 ተባረኩ🙏
35 ዓመት በትጋት ጌታን ያገለገለችው "ውጊያው የማነው? ቅዱስ የእግዚአብሔር ልጅ ያንተው ነው!" በሚለው ተወዳጅ ዝማሬዋ የምትታወቀው ዘማሪት ሰናይት እንግዳ ታማለች፤
ደጋጎች ሆይ ለህክምናዋ ብዙ ወጪ ስለሚጠይቅ በፀሎት ደግሞም በገንዘብ ከጎኗ እንድንቆም ፍቅራችንንም እንድንገልፅላት በእግዚአብሔር ፍቅር እንጠይቃችኋለን።
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
1000352209744
(ሰናይት እንግዳ)
ብርሃን ባንክ
1141520011478
(ሰናይት እንግዳ)
(ሼር ማድረግም በጎነት ነው!)
@halewot
Repost from ABIA_CHOIR
የተወደደ ሙዚቀኛ እና ዘማሪ #Bereket_Tesfaye መምህሩ የተሰኘ ቁ 3 የመዝሙር Album ይዞ እየመጣ መሆኑን በ Facebook ገፁ አስታውቋል ።