Masre Tech📲💻
🔰➡️በዚህ ቻናል ላይ የምታገኙት አገልግሎት ☑️App @Masre_Tech_apps ☑️ተከታታይ ፊልም @trigumfilmoch ☑️ስለ ኮምፒውቴር💻 ☑️ስለ ሞባይል 📱📲 ☑️በቪዲዮ አስደግፈን የምንለቅበት ☑️ የቴክኖሎጂ ነክ ነገሮች ❓⚠️ጥያቄ ካላችሁ በግሩፕ ላይ መጠየቅ ትችላላችሁ @Masre_tech_group
Show more196
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days
- Subscribers
- Post coverage
- ER - engagement ratio
Data loading in progress...
Subscriber growth rate
Data loading in progress...
Watch "How to make YouTube thumbnailእንደት_የዩቱቭ_ታምብነል_በስላካችን_እሰራለን።" on YouTube
https://youtu.be/XSchYLROXWs
💢ስልካችሁ #Repack ነው አይደለም የሚለውን ለማወቅ በፎቶው ላይ ያለውን #Step ይከተሉ መልካም እድል😊
🔆አፑን: https://t.me/ethioapps1/755
🦋#Share🦋
👩💻 @ethio_techs 👨💻 @ethio_techs 👩💻
⚠️የሚሰራው Samsung ስልኮች📲 ላይ #ብቻ ነው።
🦋#Share🦋
👩💻 @ethio_techs 👨💻 @ethio_techs 👩💻
Photo unavailableShow in Telegram
የ12ኛ ክፍል ፈተና ውጤት ይፋ ሆነ
የ12ኛ ክፍል ፈተና ውጤት ይፋ መሆኑን የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አስታወቀ፡፡ በዚህም ተፈታኞች ከዛሬ ሌሊቱ 5 ሰዓት ከ30 ጀምሮ በ በዌብ ሳይት https://eaes.edu.et/ ፤ በ6284 አጭር የጽሑፍ መልዕክት መላኪያ ላይ የምዝግባ ቁጥራቸውን (Registration Number) ብቻ በመላክ ወይም በቴሌግራም https://t.me/eaesbot ማየት የሚችሉ መሆኑን ተገልጿል።
@Adis_Media
@Adis_Media
የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤትን ተማሪዎች ከዛሬ ለሊት ጀምሮ ማየት እንደሚችሉ ተገልጿል።
ተፈታኞች ከዛሬ ጥር 18 ቀን 2015 ዓ.ም #ከሌሊቱ 5፡30 ጀምሮ ፡-
• በዌብ ሳይት https://eaes.edu.et/ ወይም
• በ6284 አጭር የጽሑፍ መልዕክት መላኪያ ላይ የምዝግባ ቁጥራቸውን (Registration Number) ብቻ በመላክ ወይም
• በቴሌግራም ላይ https://t.me/eaesbot
ማየት የሚችሉ መሆኑን ተገልጿል።
ማሳሰቢያ፡-
• ማንኛውም ቅሬታ ያላቸው ተፈታኞች በአካል መምጣት ሳያስፈልግ እስከ ጥር 26/2015 ዓ.ም ድረስ በትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ዌብ ሳይት https://eaes.edu.et/ ላይ Compliant የሚለውን ማስፈንጠሪያ በመጫን ማቅረብ ይችላሉ ተብሏል።
• ተማሪዎች ፤ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አድራሻ ላይ ብቻ እንዲጠቀሙ #ከተመሳሳይ እና #የተዛባ_መረጃ ለማሰራጫት ከሚሞክሩ አካላት እራሳቸውን እንዲጠብቁ መልዕክት ተላልፏል።
ምንጭ ፦ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት
@Adis_Media
@Adis_Media