cookie

We use cookies to improve your browsing experience. By clicking «Accept all», you agree to the use of cookies.

avatar

እውነት የሆነ የሕይወት ቃል / A true word of life

“በመጀመሪያው ቃል ነበረ፥ ቃልም በእግዚአብሔር ዘንድ ነበረ፥ ቃልም እግዚአብሔር ነበረ።” — ዮሐንስ 1፥1 በመጀመሪያ የነበረውን እውነት የሆነውን የሕይወትን ቃል እንሰብካለን።

Show more
The country is not specifiedThe language is not specifiedThe category is not specified
Advertising posts
130
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days

Data loading in progress...

Subscriber growth rate

Data loading in progress...

https://www.youtube.com/watch?v=bFB9N4swRMs 🔥🙏SUBSCRIBE AND SHARE !!!🙏🔥
Show all...
ድንቅ ትምህርት "IMPARTATION እጅ ማስጫን ሳይሆን እጅ ማስታጠብ ነው። " Amazing Gospel teaching by Apostle Kaleab Tadess!

አዳሲስ ቪዲዮዎችንና ተከታታይ መልዕክቶች ወዲያው እንዲደርስዎ ከታች ያለዉን ሊንክ በመጫን ሰብስክራይብ ያድርጉ Facebook- [

https://www.facebook.com/mightiestemple

] [

https://www...

ክርስቲያኖችን ሰለ እሳት ከማስረዳት ይልቅ በእሳት ትንሽ ማቃጠል ስለ እሳት ሀይልና አቅም ማሳውቅ ይቻላል፡፡ሰለ መንፈስ ቅዱስ በchapter ከፋፍለህ ብትማር ከዘፍጥረትና ከዘፀአት ከማርቆስና ከቆሮንቶስ ብታጠናው ሰለ እርሱ ታውቃለህ እንጂ እርሱን ማውቅ አትችልም፡፡መንፈስ ቅዱስን ማውቅ የሚቻለው በእርሱ በመነካት ብቻ ነው፡፡ ዮሐንስ 14 ¹⁵-¹⁶ ብትወዱኝ ትእዛዜን ጠብቁ። እኔም አብን እለምናለሁ ለዘላለምም ከእናንተ ጋር እንዲኖር ሌላ አጽናኝ ይሰጣችኋል፤ ¹⁷ እርሱም ዓለም የማያየውና የማያውቀው ስለ ሆነ ሊቀበለው የማይቻለው የእውነት መንፈስ ነው፤ ነገር ግን ከእናንተ ዘንድ ስለሚኖር በውሥጣችሁም ስለሚሆን እናንተ ታውቃላችሁ። የእግዚአብሔር ሰው ቃልአብ ታደሰ.
Show all...
1ኛ ቆሮንቶስ 13 (አዲሱ መ.ት) ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ¹ በሰዎችና በመላእክት ልሳን ብናገር፣ ፍቅር ግን ከሌለኝ እንደሚ ጮኽ ናስ ወይም እንደሚንሿሿ ጸናጽል ነኝ። ² የትንቢት ስጦታ ቢኖረኝ፣ ምስጢርን ሁሉና ዕውቀትን ሁሉ ባውቅ፣ ተራራንም ከቦታው የሚነቅል እምነት ቢኖረኝ፣ ፍቅር ግን ከሌለኝ ከንቱ ነኝ። ³ ያለኝን ሁሉ ለድኾች ብሰጥ፣ ሰውነቴንም እንዲቃጠል ለእሳት ብዳርግ፣ ፍቅር ግን ከሌለኝ ምንም አይጠቅመኝም። ⁴ ፍቅር ታጋሽ ነው፤ ደግሞም ቸር ነው። ፍቅር አይመቀኝም፤ አይመካም፤ አይታ በይም፤ ⁵ ተገቢ ያልሆነ ነገር አያደርግም፤ ራስ ወዳድ አይደለም፤ አይበሳጭም፣ በደልን አይቈጥርም። ⁶ ፍቅር ከእውነት ጋር እንጂ በዐመፅ ደስ አይሰኝም። ⁷ ፍቅር ሁል ጊዜ ይታገሣል፤ ሁል ጊዜ ያምናል፤ ሁል ጊዜ ተስፋ ያደርጋል፤ ሁል ጊዜ ጸንቶ ይቆማል።
Show all...
እርሱ ለእኛ መዳን ወዶ እና ፈቅዶ ነፍሱን ሰጠ፡፡ ሞትንም ድል አድርጎ ተነሳ፡፡ ክብርና ምስጋና ውዳሴም ለታረደው በግ ለዘለዓለም ይሁንለት
Show all...
የሞተልን እርሱ ተነስቷል!!!
Show all...
አንዳንድ ጊዜ የእግዚአብሔር ሀሳብና ፈቃድ ሚስጢር ነው። በሕይወታችን ውስጥ እርሱ የከብርበት ዘንድ ለእኛ የማይገቡን እና የማንጠብቃቸው ነገሮች ይገጥሙናል። ያኔ ሁሉን ቻይ የሆነውን የእግዚአብሔርን እጅ እናያለን! ========================= “ኢየሱስ ይህን በሰማ ጊዜ፣ “ይህ ሕመም የእግዚአብሔር ልጅ በእርሱ ይከብር ዘንድ ለእግዚአብሔር ክብር ነው እንጂ ለሞት የሚያደርስ አይደለም” አለ።” — ዮሐንስ 11፥4 (አዲሱ መ.ት)
Show all...
ኢየሱስ ክርስቶስ ለዘለዓለም ጌታ ነው!!! የሚያምን ብቻ አሜን ይበል
Show all...
እግዚአብሔር ትልቅ ነው።እርሱን አውቀነው አንጨርሰውም ሰዎችና ሁኔታዎች ገድበው በሚስሉልን ምስል ሳይሆን ቃሉ በሚተርክልን ልክ እንመነው... እግዚአብሔርን ማንም ጥግ ድረስ ሊያብራራው አይችልም... እርሱ ከምንምና ከማንም በላይ ነው። በሰዎችም ዕውቀት አይለካም። እግዚአብሔርን መመልከቻ መነፅራችን በሰዎች ልክ ሳይሆኑ ቃሉ በሚገልፅልን ልክ ይሁን። ያኔ ሁሌ በእርሱ እንገረማለን ውስጣችን ሀሴት ያደርጋል ምን ያህል ሀያል እንደሆነም እንገነዘባለን። ክብርና ምስጋና ሀያል ለሆነው አባታችን ይሁን!!!
Show all...
# በምንሰማውና በምናየው ነገር ከምንረበሽ ይልቅ ሁሉን ነገር መለወጥና በምንም ነገር ውስጥ መንገድን በሚያበጀው እግዚአብሔር ፊት በንስሃ እንውደቅ። # እግዚአብሔር በምንም ሁኔታ አይለወጥም! መለወጥ የእርሱ ባህሪው አይደለም ይልቅ እንዳንጠፋ ነገሮችን ወደ መልካም ነገር መለወጥ ይችልበታል። # በእኛ ማንነት ውስጥ ክርስቶስ ይታይ። እኛ ውስጥ ያለው ብርሃን በጨለማ ላይ ይብራ... ሰዎች መልካም ስራዎቻችንን በማየት የሰማይ አባታችንን ያክብሩት። ቤተሰብ ይሁኑ 👇👇👇👇👇 @jesuswasword @jesuswasword @jesuswasword
Show all...