cookie

We use cookies to improve your browsing experience. By clicking «Accept all», you agree to the use of cookies.

avatar

የልጁ መልክ መገለጥ-tube

በዚህ ከመጨረሻውም መጨረሻ በሆነ ዘመን ወደ እግዚያብሄር መጠጋት የግድ ያስፈልጋል . ሀጥያት በበዛበት አለም ውስጥ ፃድቅ ሆኖ መቆየት ያዋጣል . እኛም አምልጠን ልሎችን ማስመለጥ ያስፈልጋል የመዳንችንም አንዱ ሚስጥር ይህ ስለሆነ . ስለዚህም በቅድስና በጥበብ በማስተዋል በትህትና... እንዱሁም እግዚያብሄር በሚያከብሩ ነገሮች ሁሉ መገለጥ ያስፈልጋል ደግሞም እናምናለን እንገለጣለን✊🔥

Show more
Advertising posts
291
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days
Posts Archive
የጥበብ መጀመሪያ እግዚያብሄርን መፍራት ነው። እያንዳንዱን ነገር እግዚያብሄር ፈርተን ስናደርግ እግዚያብሄር እስከ ህይወታችን ፍፃሜ ድረስ አቅም ብርታት መመኪያ አለኝታ ይሆነናል። ፃድቅ ሰው ተግፃፅን ይሰማል ምክርን ይቀበላል ሀጥያተኛ ግን ያፌዛል የእግዚያብሄርንም ተግፃፅ አይቀበልም ሰነፍም ነው ጎበዝ መንገዱን ያቀናል ያስተካክልማል ቤቱን ይገነባል ነፍሱንም ያጠግባል ሰነፍ ቆይ ቡሀላ ይላል ቤቱን ያፈርሳል እግዚያብሄር የሚወደውን ይገፅፃል የእግዚያብሄርን ትእዛዝ እንስማ እናድርግም
Show all...
👉አዎ እኔ ፋራ ነኝ👈 መጠጣት ማጬሱ 🍻😯 መቃም መደነሱ 💃 💃 የሰው እምነት በልተው 😈 ሰዉን መካድ ማጭበርበሩ😎 ከሆን እርድና የእዉቀት መለኪያ👦 👉አዎ እኔ ፋራ ነኝ 👈 አንድ ጌታ አለ እጅግ የወደደን💕 ደሙን ፍስስ አርጎ በደሙ ያከበረን🎅 እናንተ ደካሞች ሸክማቹ ከባድ😔 ወደኔ ኑ ያለ ድንቅ የፍቅር አባት😍 ብሎ መመስከሩ ከሆነ ፋራነት 👉አዎ እኔ ፈራ ነኝ👈 ━━━━━━✦✗✦━━━━━━ ⇲⇲⇲⇲ሼር ያድርጉ!! ⇲⇲⇲ አዘጋጅ፦ ⇨ @christ_progeny_tube@christ_progeny_tube@christ_progeny_tube ─── ❖ ── ✦ ── ❖ ───
Show all...
“በታላቅም ድምፅ እየጮሁ፦ በዙፋኑ ላይ ለተቀመጠው ለአምላካችንና ለበጉ ማዳን ነው አሉ።” ራእይ 7፥10
Show all...
የልጁ መልክ መገለጥ-tube በዚህ ከመጨረሻውም መጨረሻ በሆነ ዘመን ወደ እግዚያብሄር መጠጋት የግድ ያስፈልጋል . ሀጥያት በበዛበት አለም ውስጥ ፃድቅ ሆኖ መቆየት ያዋጣል . እኛም አምልጠን ልሎችን ማስመለጥ ያስፈልጋል የመዳንችንም አንዱ ሚስጥር ይህ ስለሆነ . ስለዚህም በቅድስና በጥበብ በማስተዋል በትህትና... እንዱሁም እግዚያብሄር በሚያከብሩ ነገሮች ሁሉ መገለጥ ያስፈልጋል ደግሞም እናምናለን እንገለጣለን✊🔥 https://t.me/withholyghost
Show all...
because he will save his people from their sins."” — Mat 1:21
Show all...
“ከኃጢአት በቀር በነገር ሁሉ እንደ እኛ የተፈተነ ነው እንጂ፥ በድካማችን ሊራራልን የማይችል ሊቀ ካህናት የለንም።” — ዕብራውያን 4፥15
Show all...
አንድ ቀን ተጨምሮልሀል! የጀመርከውን እንድትጨርስ፤ ያበላሸኸውን እንድታስተካክል፣ የልብህን መሻት እንድታሳካ አንድ ቀን ተጨምሮልሀል። ይሄን ቀን ለማግኘት ያልታደሉ ብዙ አሉና አመስግነህ ተጠቀምበት! ...በትላንት የሐጢያት ክስና በድካምህ እየተፀፀታቹ አትቀመጡ አሁን መንቀሳቀስ እና እራስቹን መቀየር ጀምሩ ጊዜ ቆሞ አይጠብቃቹም #ንቁ #ንቁ 😍🔥 “ቀን ሳለ የላከኝን ሥራ ላደርግ ይገባኛል፤ ማንም ሊሠራ የማይችልባት ሌሊት ትመጣለች።” — ዮሐንስ 9፥4 #Inspire Ethiopia #Sisay Azusa 👇👇👇👇 @SisayAzusaRevivall @SisayAzusaRevivall
Show all...
ትላንት በፋሲካ ዋዜማ በቤተክርስቲያናችን የእግዚአብሔር መንፈስ የተገኘ በት ✍የፀሎት የዝማሬ እና የአምልኮ ፕሮግራም ✍ምእመናት በጋራ የጌታ እራት መካፈል ✍በአሉን ምክንያት በማድረግ የልጆች የጥቅስ እና የመነባንብ ፕሮግራም በጌታ ፊት ፈፅመናል፡፡ በመካከላችን ለነበራቹ ምእመን ሁለ የእግዚአብሄር አብሮነት አይለያችሁ፡፡
Show all...
ቀድሞ በሀጥያት ወድቀን ሳለ ምህረት የማይገባን ነበርን የሰው ልጅ በአብ መልክ የተሰራ "ሰውን በመልካችን እንደ አምሳላችን እንፍጠር" ተብለን በጌታ መልክ አምሳል የተሰራን የክርስቶስ ምሳሌ የሆንን ፍጥረቶች ነን። ሞት እንጂ የዘላለም ህይወት፤ ኩነኔ እንጂ ጽድቅ የማይገባን ሆነን ሳለ ክርስቶስ እራሱ የማይገባንን ይገባችኋል ሲል የሚገባንን ለእራሱ ወሰደ የአለም ሀጥያት አንዱ ላይ አረፈ። ዛሬ የእኔ ቀን ነው የትንሳኤው ሀይል የተገለጠበት የትላንት ማንነቴ የተሻረበት ዛሬን እንድኖር የተሰጠኝ እድል ታላቅ ነውና አምላኬን እባርከዋለሁ። መልካም የትንሳኤ በአል ይሁንላችሁ። በአሉን የተደረገልንን እያሰብን እንድናከብር በይቅርታ እንድናሳልፍ ጌታ ይርዳን🙏🙏🙏
Show all...
የዕለቱ ቃል🗞 “ልባችሁን ወደ መንገዷ #አታዘንብሉ፤ ወደ ስሕተት ጐዳናዋም #አትግቡ።” — ምሳሌ 7፥25 (አዲሱ መ.ት)
Show all...
እንደእየሱስ በምድር ላይ . ዕድሜዬን በሙሉ ብሰጠው አይቆጨኝም በመስቀል ደሙን ላፈሰሰልኝ ሰው ሁሉ ንፁ ሆኖ እኔ ግን ብቆሽሽ በምድር ላይ እኔ ብቻ በኀጥያት ብበላሽ መሞት የሚገባኝ እኔ ብቻ ብሆን እየሱስ ለብቻዬ ይመጣልኝ ነበር አዝ: እንደእየሱስ በምድር ላይ ፈልጌ አጣው እሱን መሳይ ኦ ስለዚህ እኔ አመልካለው ቀሪ ዘመኔ የእየሱስ ነው ክፉ አመሌን አይቶ ከቶ ያልሰለቸው አስቸጋሪ ባህሪዬን ልቡን ያላራቀው በፍቅሩ አሸነፈኝ የራሱ አደረገኝ የማይገባኝን ክብር አለበሰኝ እዝ: እንደእየሱስ በምድር ላይ ፈልጌ አጣው እሱን መሳይ ኦ ስለዚህ እኔ አመልካለው ቀሪ ዘመኔም አየሱስ ነው እድሜዬን በሙሉ ብሰጠው አይቆጨኝም በመስቀል ላይ ሞቶ ራሱን ለሰጠኝ አወርዳለሁ ሁለንተናዬን ለእርሱ ዳግም ወዶኛልና እየሱስ ንጉሱ የፍቅር ትርጉም የገባው እረ ማነው የሚገልፀው የአፍቃሩ ትርጉም ማነው እሱ እየሱስ ያልራራ ለነፍሱ
Show all...
እንደእየሱስ በምድር ላይ . ዕድሜዬን በሙሉ ብሰጠው አይቆጨኝም በመስቀል ደሙን ላፈሰሰልኝ ሰው ሁሉ ንፁ ሆኖ እኔ ግን ብቆሽሽ በምድር ላይ እኔ ብቻ በኀጥያት ብበላሽ መሞት የሚገባኝ እኔ ብቻ ብሆን እየሱስ ለብቻዬ ይመጣልኝ ነበር አዝ: እንደእየሱስ በምድር ላይ ፈልጌ አጣው እሱን መሳይ ኦ ስለዚህ እኔ አመልካለው ቀሪ ዘመኔ የእየሱስ ነው ክፉ አመሌን አይቶ ከቶ ያልሰለቸው አስቸጋሪ ባህሪዬን ልቡን ያላራቀው በፍቅሩ አሸነፈኝ የራሱ አደረገኝ የማይገባኝን ክብር አለበሰኝ እዝ: እንደእየሱስ በምድር ላይ ፈልጌ አጣው እሱን መሳይ ኦ ስለዚህ እኔ አመልካለው ቀሪ ዘመኔም አየሱስ ነው እድሜዬን በሙሉ ብሰጠው አይቆጨኝም በመስቀል ላይ ሞቶ ራሱን ለሰጠኝ አወርዳለሁ ሁለንተናዬን ለእርሱ ዳግም ወዶኛልና እየሱስ ንጉሱ የፍቅር ትርጉም የገባው እረ ማነው የሚገልፀው የአፍቃሩ ትርጉም ማነው እሱ እየሱስ ያልራራ ለነፍሱ(2×) በረከት ተስፋዬ
Show all...
ዘላለም የምትኖር የኔ አባት እግዚያብሄር ክብር ምስጋና ላንተ ይሁን ሰዎችን ለምታድን።
Show all...
በህይወት የመቆየቴ ምክንያት አንተውነህ በህይወት የመኖሬ ምክንያት አንተው ነህ እንኮን ልላው ተጨምሮብኝ ምህረትህ ብቻ ገርሞኛል ለኔ የከፈልከው ዋጋ ዛሬ ነፃ አውጥቶኛል
Show all...
#Advice መታዘዝ መታዘዝ አንዱ እግዚያብሄርን ማክበሪያ መንገድ ነው እግዚያብሄር ለሚናገረን የእግዚያብሄርን ቃል የሚለንን የእግዚያብሄር ሰዎች የሚሉንን ብቻ በብዙ መንገድ እግዚያብሄር በብዙ ስለሚናገር ማለት ነው እግዚያብሄርን ልንታዘዝ ይገባል እግዚያብሄር አብርሀምን ልጅህን ሰዎልኝ ሲለው አብርሀም አላንገራገረም አንድያ ልጁን ለመሰወት ለዚያውም በእርጅና ያገኘውን ለእግዚያብሄር ግን ታዛዥነቱን ስላሳየ እግዚያብሄር በእውነት እንደሚወደኝ አየሁ ብሎ ተናገረ ስለዚህ እግዚያብሄርን መታዘዝ አንዱ እግዚያብሄርን መውደዳችንን እና ማክበራችንን የምንገልፅበት ነው ። ሌላው የእግዚያብሄር ቃል ላይ ሲናገር ስለ ሳኦል እግዚያብሄር ሳኦልን እንዳነገሰው በነሙሴ ዘመን እግዚያብሄር ለእስራኤላውያን ቃል የገባላቸውን በሳኦል ሊፈፅም ለሳኦል ከንጉስ እስከ ከብት እንዲያጠፋለት አዘዘ ነገር ግን ሳኦል ከከብቶቹ አስቀረ እግዚያብሄርም አስቆጣ እግዚያብሄርን ላለማሳዘን እና ላለማስቆጣት መታዘዘን አንርሳ።
Show all...
የልጁ መልክ መገለጥ-tube በዚህ ከመጨረሻውም መጨረሻ በሆነ ዘመን ወደ እግዚያብሄር መጠጋት የግድ ያስፈልጋል . ሀጥያት በበዛበት አለም ውስጥ ፃድቅ ሆኖ መቆየት ያዋጣል . እኛም አምልጠን ልሎችን ማስመለጥ ያስፈልጋል የመዳንችንም አንዱ ሚስጥር ይህ ስለሆነ . ስለዚህም በቅድስና በጥበብ በማስተዋል በትህትና... እንዱሁም እግዚያብሄር በሚያከብሩ ነገሮች ሁሉ መገለጥ ያስፈልጋል ደግሞም እናምናለን እንገለጣለን✊🔥 https://t.me/withholyghost
Show all...