የልጁ መልክ መገለጥ-tube
በዚህ ከመጨረሻውም መጨረሻ በሆነ ዘመን ወደ እግዚያብሄር መጠጋት የግድ ያስፈልጋል . ሀጥያት በበዛበት አለም ውስጥ ፃድቅ ሆኖ መቆየት ያዋጣል . እኛም አምልጠን ልሎችን ማስመለጥ ያስፈልጋል የመዳንችንም አንዱ ሚስጥር ይህ ስለሆነ . ስለዚህም በቅድስና በጥበብ በማስተዋል በትህትና... እንዱሁም እግዚያብሄር በሚያከብሩ ነገሮች ሁሉ መገለጥ ያስፈልጋል ደግሞም እናምናለን እንገለጣለን✊🔥
Show more291
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days
Posts Archive
“ #መሐረብ ወይም #ሰውነቱን የነካ ጨርቅ እንኳ ወደ ሕመምተኞች ሲወስዱ #በሽታቸው ይለቃቸው ነበር፤ ርኵሳን #መናፍስትም ይወጡ ነበር።”
— ሐዋርያት 19፥12 (አዲሱ መ.ት)
ዛሬ በኢየሱስ ስም ይህ ቃል በእኛ ለይ በእጥፉ ይስራ🙏🏻🙏🏻🙏🏻🔥🔥🔥🔥🔥🔥🔥🔥🔥
ሀሌሉያ
ሀሌሉያ
ሀሌሉያ🙏🏻
የዕለቱ ቃል🗞
“ልጄ ሆይ፤ #ትክክለኛ ፍርድንና #አስተውሎ መለየትን ጠብቅ፤ እነዚህ #ከእይታህ አይራቁ፤”
— ምሳሌ 3፥21 (አዲሱ መ.ት)
የዕለቱ ቃል🗞
,“እርሱ #ለቅኖች ድልን ያከማቻል፤ #ያለ_ነቀፋ ለሚሄዱትም ጋሻ #ይሆናቸዋል፤”
— ምሳሌ 2፥7 (አዲሱ መ.ት)
የዕለቱ ቃል🗞
““እግዚአብሔር ለአብርሃም የገባው #ቃል የሚፈጸምበት ጊዜ #ሲቃረብም፣ በግብፅ የነበረው የሕዝባችን ቍጥር እየበዛ ሄደ።”
— ሐዋርያት 7፥17 (አዲሱ መ.ት)
የዕለቱ ቃል🗞
““እግዚአብሔር ለአብርሃም የገባው #ቃል የሚፈጸምበት ጊዜ #ሲቃረብም፣ በግብፅ የነበረው የሕዝባችን ቍጥር እየበዛ ሄደ።”
— ሐዋርያት 7፥17 (አዲሱ መ.ት)
Watch "i believe in God our father🙏...[gospel clips& lyrical cover]" on YouTube
https://youtube.com/shorts/tjHsFwXXzWU?feature=share
Watch "God will make a way _Christian Songs | Best Praise and worship song" on YouTube
https://youtube.com/shorts/VYHBLzBzZcA?feature=share
የዕለቱ ቃል🗞
“ይሁን እንጂ ከጌታ ከኢየሱስ #የተቀበልሁትን ሩጫዬንና የእግዚአብሔርን የጸጋ ወንጌል የመመስከር #አገልግሎቴን ብፈጽም፣ ለእኔ #ሕይወቴ ከምንም እንደማይቈጠር እንደ ከንቱ ነገር #ናት።”
— ሐዋርያት 20፥24 (አዲሱ መ.ት)
ሀሌሉያ ለእኛም ሕይወት🔥 እንዲ ይሁንብን በኢየሱስ ስም 🙏🏻🙏🏻🙏🏻🙏🏻🙏🏻🙏🏻
እውነት አግዚያብሄር የምንወድ ከሆነ በስራችን እናክብረው ምክንያቱም አንዳንድ ጊዜ በቃል ወይም በአንደበታችን እግዚያብሄርን እናከብረዋለን ወይም እንወድሀለን እንለዋለን ግን ስራችን ሲታይ እንዳልነው አይደለም የእግዚያብሄርም ቃል በዮሀንስ መልእክት ላይ በስራ መግለጥ እንዳለብን ይናገራል ይህ ማለት ለምሳሌ አንድ ወንድማችሁን እወድሀለው ማለት ብቻ ሳይሆን በተቸገረ ሰአት ከጎኑ በመሆን መውደዳችንን በቃል መግለፅ ግን ዮሀንስን መልእክት ምእራፍ 3ትን በጌታ ፍቅር እንድታነቡት ጋበዝኩዋችሁ ተባረኩልኝ።
“ #መሐረብ ወይም #ሰውነቱን የነካ ጨርቅ እንኳ ወደ ሕመምተኞች ሲወስዱ #በሽታቸው ይለቃቸው ነበር፤ ርኵሳን #መናፍስትም ይወጡ ነበር።”
— ሐዋርያት 19፥12 (አዲሱ መ.ት)
ዛሬ በኢየሱስ ስም ይህ ቃል በእኛ ለይ በእጥፉ ይስራ🙏🏻🙏🏻🙏🏻🔥🔥🔥🔥🔥🔥🔥🔥🔥
ሀሌሉያ
ሀሌሉያ
ሀሌሉያ🙏🏻
የዕለቱ ቃል🗞
“ጴጥሮስም እንዲህ ሲል መናገር ጀመረ፤ “እግዚአብሔር ለማንም #እንደማያዳላ በርግጥ #ተረድቻለሁ፤”
— ሐዋርያት 10፥34 (አዲሱ መ.ት)
የልጁ መልክ መገለጥ-tube
በዚህ ከመጨረሻውም መጨረሻ በሆነ ዘመን ወደ እግዚያብሄር መጠጋት የግድ ያስፈልጋል
.
ሀጥያት በበዛበት አለም ውስጥ ፃድቅ ሆኖ መቆየት ያዋጣል
.
እኛም አምልጠን ልሎችን ማስመለጥ ያስፈልጋል የመዳንችንም አንዱ ሚስጥር ይህ ስለሆነ
.
ስለዚህም በቅድስና በጥበብ በማስተዋል በትህትና... እንዱሁም እግዚያብሄር በሚያከብሩ ነገሮች ሁሉ መገለጥ ያስፈልጋል ደግሞም እናምናለን እንገለጣለን✊🔥
https://t.me/withholyghost
ሰላም ይብዛላችሁ
➡️ ቅዱሳን: ልክ እንደ :ቲቶ ራችንን :በነገር ሁሉ: የሕይወት : ምሳሌ አድርገን :እናሳይ :ደግሞ: የጌታችን: ፀጋ: ይረዳናል
እግዚአብሔር ይርዳን አሜን
“የሚቃወም ሰው ስለ እኛ የሚናገረውን መጥፎ ነገር ሲያጣ እንዲያፍር፥ በነገር ሁሉ መልካምን በማድረግህ ምሳሌ የሚሆን ራስህን አሳይ፤ በትምህርትህም ደኅንነትን፥ ጭምትነትን፥ ጤናማና የማይነቀፍ ንግግርን ግለጥ።”
— ቲቶ 2፥7-8
ሰላም ወንድም እህቶቼ እንዴት ናችው ዛሬ አንድ ነገር በጣም አጥብቄ ላስታውሳችሁ አፈልጋለው ጌታ ዛሬም ይወደናል አይወደኝም ዝም ብሎኛል አያናግረኝም እንደድሮ የሚወደኝ አይመስለኝም ልትሉ ትችላላቹ ግን አንድ ነገር ልንገራቹ እግዚያብሄር ወረተኛ አይደለም እግዚያብሄር እንደሰው አይደለም እግዚያብሄርን በዚ በምድር ከማን ጋር ልንመስለው እንችላለን ከማንም እሱ እግዚያብሄር ነው ከማለት ወጪ ከማንም ጋር አነሠነፃፅረውም ጌታ ሁሌም ይወደናል እያንዳንዱን ነገራችንን ይመለከታል ያያል ሁሌም ይጠብቀናል ምን አልባት ዝም ያላቹ በመስላቹ ግን ሁሌም እናንተን እንደራቃቹ አታስቡ ጌታ ያለምክንያት ይሄንን አላደረገምና ጌታ በህይወታቹ አላማ አለው እናንተ ራቀኝ በቃ አበቃልኝ ስትሉ እሱ በማይመስል ሁኔታ አሰደንቆዋችሁ ታያላቹ ስለዚህ ጌታ ለናንተ ያለው ፍቅር አይቀንስም ልላቹ አወዳለው።
ተባረኩልኝ
የዕለቱ ቃል🗞
“ወዲያውም ከሳውል ዐይን ላይ #ቅርፊት የመሰለ ነገር #ወደቀ፤ እንደ ገና #ማየት ቻለ፤ ተነሥቶም ተጠመቀ፤”
— ሐዋርያት 9፥18 (አዲሱ መ.ት)