en
Feedback
Addis Ababa City Manager Office

Addis Ababa City Manager Office

Open in Telegram
1 474
Subscribers
No data24 hours
-37 days
-2130 days
Posts Archive
የታከሙ ወንዞቿና አዲስ አበባ:- ለተጨማሪ የመረጃ አማራጮች https://linktr.ee/aacitymanager

የጥገና ሥራ ለማከናወን የሚቋረጥ የኃይል አቅርቦት ዛሬ ታህሳስ 22 ቀን 2018 ዓ.ም የጥገና ስራ ለማከናወን በአዲስ አበባ እና ሸገር ከተማ አንዳንድ አካባቢዎች ላይ ኃይል የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች :- 👉ከጠዋቱ 2:30 እስከ 9:30 በመኮድ ፣ በአይቤክስ ሆቴል፣ በቴሌ ማሰልጠኛ፣ በወሎ ሰፈር፣ በተባበር በርታ፣ በሩዋንዳ፣ በጃፓን ኤምባሲ፣ በመስማት የተሳናቸው፣ በዓለም ሲኒማ፣ በፍሬንድሺፕ፣ በለንደን ካፌ፣ በሚሊኒየም አዳራሽ፣ በጀሞ -2 የጋራ መኖሪያ ቤት፣ በየስ ውሃ፣ በዓለምገና ማርስ ብስኩት፣ በሱሉልታ አትሌት መንደር፣ በሚዛን ሽፍኔ በከፊል፣ በአርኪ ውጀሃ፣ በሱሉልታ መሐል ከተማ፣ በለገዲማ፣ በጫንጮ አቢሲኒያ ሲሚንቶ፣ ለመልሶ ግንባታ፣ በለጣፎ ከተማ፣ በለገዳዲ፣ በ44 ማዞሪያ፣ በሲዲሲ፣ በኮሰሮ ሸገር ዳቦ 👉ከጠዋቱ 3:00 እስከ 9:00 በኮተቤ 02፣ በኮሌጅ አካባቢ፣ በወንድይራድ ት/ቤት፣ በመሳለሚያ፣ በኮተቤ ገብርኤል አካባቢ ለቅድመ-ጥገና እና መልሶ ግንበታ የኤሌክትሪክ ኃይል አቅርቦት እንደሚቋረጥ Ethiopian Electric Utility -የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት አስታውቋል፡፡ ስለሆነም አገልግሎቱ በተጠቀሱት አካባቢዎች የምትገኙ ክቡራን ደንበኞቻችን የጥገና ሥራው ተጠናቆ የኃይል አቅርቦቱ እስኪመለስ ድረስ በትዕግስት እንድትጠብቁን በትህትና እንጠይቃለን ብሏል። ለተጨማሪ የመረጃ አማራጮች https://linktr.ee/aacitymanager

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ስራ አስኪያጅ ጽ/ቤት በቦሌ ክፍለ ከተማ የሱፐርቪዥን ምልከታ አካሄደ። የሱፐርቪዥኑ ቡድንም የተቋሙን ተጠሪ ተቋማት የማዘጋጃ ቤታዊ አገልግሎት አሠጣጥ በ2018 በጀት ዓመት የ6 ወር ስራ አፈፃፀም የመስክ ምልከታ በፅዳት አስተዳደር ፣በሲቪል ምዝገባና የነዋሪዎች አገልግሎት ፣የእሳት አደጋ መከላከልና የአደጋ ቅነሣ የተከናወኑ ተግባራትን እና የመብራት አገልግሎትን ስራዎች ያሉበትን ደረጃ የመስክ ምልከታ አድርጓል። የቦሌ ክፍለ ከተማ ሥራ አስኪያጅ ጽ/ቤት Bole Subcity General Manager Office ታህሳስ 21/2018 ዓ.ም ለተጨማሪ የመረጃ አማራጮች https://linktr.ee/aacitymanager