ADDIS BAPTIST CHURCH
Open in Telegram
" ...taking every thought captive in order to obey Christ." 2 Cor 10:5 Get the latest Update ⬇️⬇️ YouTube_Channel https://youtu.be/JQVSJnVmnxM
Show more552
Subscribers
+224 hours
-27 days
+530 days
Posts Archive
Dear Greek class students, I hope you are doing well. Our class on Saturday will resume as of tomorrow (2nd September). Hope to see you at usual time (8:30LT). Let your friends know. Blessings
ይሄ ቢሆንልኝ ብዪ የምመኘው ህልሜ እውን ሆኖ መች ነው የማየው ብዪ የማስበው የማልመው ነገር ተሰጥቶኛል አንተን ያገኘሁኝ
ቀን ተራራ አልወጣሁ ወይ አልወረድኩኝ ግን እንዲሁ በፀጋህ ስለወደድከኝ ከምለምነው እና ከማስበው በላይ ቤት ሰርተህልኛል በሰማይ
አንተ ክብሬ ነህ አንተ ጥበቤ
ቅድስናዪ የሱስ ቤዛዪ
ምን አለኝ የምሻው ከእንግዲህ
ሁሉም ተሰጥቶኛል በስምህ
ፍቅርህን እያየሁ ሁሌ አመልክሀለሁ የእግዚአብሔር ልጅ ወድሃለሁ
አሁን ያንተ የሆነው ሁሉ የኔ ነው
ፍለጋ አልወጣም ማዶ ማዶ እያየሁ የተቀበልከውን ሁሉ ስለሰጠኸኝ
ከአንተ የተነሳ የእግዚአብሔር ልጅ ነኝ የተቀበልከውን ሁሉ ስለሰጠኸኝ
ካንተ የተነሳ የንጉስ ልጅ ነኝ
ነጻ ወጥቻለሁ ከሀጥያት አበሳ ባርነቴ ቀርቷል ካንተ የተነሳ አንተ መሀል ገብተህ እኔን አስመለጥከኝ ውርደቴን ስድቤን ሞቴን ወሰድክልኝ
Repost from ADDIS BAPTIST CHURCH
Dear brethren, please join Addis Baptist group Bible study at 8:00pm (2:00LT) every Tuesday and Thursday. Use the link below. Blessings
Dear brethren, please bring with you conference t-shirt so that we may take some group picture. Blessings
ታማኝ ነው የተናገረውን የሚያደርግ
ቃልኪዳኑን የማይረሳ ቃልኪዳኑን የማይረሳ
ቸር ወዳጅ ምህረቱንም የሚያስብ
የሚደግፍ የሚያነሳ የሚደግፍ የሚያነሳ (፪x)
እኔም ስላየሁት በዘመኔ
አቀርብለታለሁ አዲስ ቅኔ
ስሙን በምሥጋና አከብራለሁ
ሌላ ስለሌለኝ የምከፍለው (፪x)
ፍለጋውን እያስተማረ እካሄዴን እያሳመረ
መራኝ እኔን በድል ጐዳና
አረማመዴንም አጸና
ለስሙ ይሁን ምሥጋና (፬x)
ታማኝ ነው የተናገረውን የሚያደርግ
ቃልኪዳኑን የማይረሳ ቃልኪዳኑን የማይረሳ
ቸር ወዳጅ ምህረቱንም የሚያስብ
የሚደግፍ የሚያነሳ የሚደግፍ የሚያነሳ (፪x)
እኔም ስላየሁት በዘመኔ
አቀርብለታለሁ አዲስ ቅኔ
ስሙን በምሥጋና አከብራለሁ
ሌላ ስለሌለኝ የምከፍለው (፪x)
ነፍሴ በመልካም አደረች
የጌታን ቸርነት እያየች
ምህረቱን አግንኖልኛል
ከበጐነቱም አጥግቦኛል (፪x)
ባከብረው ይህ ያንስብኛል (፬x)
ታማኝ ነው የተናገረውን የሚያደርግ
ቃልኪዳኑን የማይረሳ ቃልኪዳኑን የማይረሳ
ቸር ወዳጅ ምህረቱንም የሚያስብ
የሚደግፍ የሚያነሳ የሚደግፍ የሚያነሳ (፪x)
እኔም ስላየሁት በዘመኔ
አቀርብለታለሁ አዲስ ቅኔ
ስሙን በምሥጋና አከብራለሁ
ሌላ ስለሌለኝ የምከፍለው (፪x)
እግዚአብሔር አምላክ እኛን በመውደዱ
በዘለዓለም ምክሩ በበጐ ፈቃዱ
ውድ ልጁን ልኮ ከኃጥያት አዳነን
ገንዘቡም ሊያደርገን ዋጋ ከፍሎ ዋጀን
መድኃኒታችን ከአመፅ ተቤዠን
በደሙ አንጽቶ ለእራሱ ቀደሰን
የመንግሥቱም ወራሽ ወገን አደረገን
የናዝሬቱ ኢየሱስ በፀጋ ተሞልቶ
በእግዚአብሔር መንፈስ በኃይል ተቀብቶ
ሕዝቡን እየፈታ ዞረ እየፈወሰ
የዲያቢሎስንም ሥራ እያፈረሰ
የአምላካችን ማዳን የታዳጊነቱ
ዝናውም ሲነገር የኃያልነቱ
ጠላት ተቀጣ ነደደ ቅንአቱ
ሊቀ ካህናቱ የአይሁድም አለቆች
ሄሮድስ ጲላጦስ የዛ ዘመን ዳኞች
ቢመረምሩትም በደል አጡበት
ጻድቅ ነው ጌታችን የለውም ስህተት
ነውርና እድፍ ነቀፋ የሌለው
መዋዕት በመሆን ስለ እኛ የሞተው
ቅዱስ የእግዚአብሔር ልጅ
ጌታችን ኢየሱስ ነው
ጀርባውን በጅራፍ በእጅጉ ገርፈው
እጆቹን እግሮቹን በምስማር ቸንክረው
በመስቀል አዋሉት እንደ በደለኛ
የነፍሳቸውን ዋስ ያን ታማኝ እረኛ
የሚያደርጉትን ባለማወቃቸው
አብ ኃጥያታቸውን እንዳይዝባቸው
እርሱ ግን ማለደ ይቅር እንዲላቸው
መተላለፋችን ተግሳጽ ቅጣታችን
ደዌ ህመማችን ስቃይ መከራችን
በምህረቱ አዋጅ ቀደደ እዳችን
በኢየሱስ ቤዛነት ተሻረ ሞታችን
በእርሱ ስላገኘን ሰላምና እርካታ
ሃዘንን በደስታ ዋይታን በዕልልታ
ስለ ለወጠልን ይክበር የእኛ ጌታ
በአንተ ስላገኘን ሰላምና እርካታ
ሃዘንን በደስታ ዋይታን በዕልልታ
ስለ ለወጥክልን ይክበር የእኛ ጌታ
*******
ክብር ምስጋና ይሁን ለእግዚአብሔር
ወዶናልና ከቶ ላይተወን በዘላለም ፍቅር
ክብር ምስጋና ይሁን ለእግዚአብሔር
በራሱ ምሏል ከቶ ላይተወን ታላቅ ርስቱ ነን
ወድቀን ሳለን ተጥለን
ስንጨነቅ ሚረዳን አጥተን
በደም ተለውሰን ሳለን
በብዙ ስቃይ ተስፋ ቆርጠን
አይቶ እጅግ ራራልን
ቁስላችንን አጥቦ ፈወሰን
ልጁን በወደደበት ፍቅር
እኛንም እንዲሁ ወደደን
አዳነን ከጨለማ ወደ ሚደነቅ ብርሀኑም ጠራን
የእርሱን ፍቅር በጎነት እንድንናገር ተመረጥን
ታላቅ ህዝብ አደረገን
የተለየን የንጉስ ካህን
ምህረትን አግኝተን
ተባልን የእግዚአብሔር ወገን
ወገን ወገን ወገን ወገን አደረገን
ልጆች ልጆች ልጆች ልጆቹ አደረገን
አምላክ ተብሎ ሊጠራብን
እግዚአብሔር ስላላፈረብን
ከእሱ ጋር አብረን እንድንኖር
በሰማይ ስፍራ አዘጋጀልን
ወደደን ደግሞም አጸደቀን
ከእንግዲህ ማነው ሚኮንነን
ሰጥቶናል የልጅነት መንፈስ
እንድንጠራው አብ አባት ብለን
አዳነን ከጨለማ ወደ ሚደነቅ ብርሀኑም ጠራን
የእርሱን ፍቅር በጎነት እንድንናገር ተመረጥን
ታላቅ ህዝብ አደረገን
የተለየን የንጉስ ካህን
ምህረትን አግኝተን
ተባልን የእግዚአብሔር ወገን
ወገን ወገን ወገን ወገን አደረገን
ልጆች ልጆች ልጆች ልጆቹ አደረገን
*******
ዓይኖቼ አይተውህ እጅጉን ፈዘዙ
የፍቅርን እንባ አወጡ ከቶ ሳይታዘዙ
ነፍሴም አልቻለችም መድኃኒቷን ስታይ
ከጐኑ ስትሆን ከዚያ ዙፋኑ ላይ
ዙፋኑ ላይ ዙፋኑ ላይ ከዚያ ዙፋኑ ላይ (፪x)
በደሌ እንደሙታን አደንዝዞኝ ሳለሁ
በኢየሱሴ በኩል ወደ አብ ዘንድ ገባሁ
በሥጋዬ ምኞት እየኖርኩኝ ሳለሁ
ከፍቅሩ የተነሳ ፀጋውን አገኘሁ
ዓይኖቼ አይተውህ እጅጉን ፈዘዙ
የፍቅርን እንባ አወጡ ከቶ ሳይታዘዙ
ነፍሴም አልቻለችም መድኃኒቷን ስታይ
ከጐኑ ስትሆን ከዚያ ዙፋኑ ላይ
ዙፋኑ ላይ ዙፋኑ ላይ ከዚያ ዙፋኑ ላይ (፪x)
ቸርነቱን ሊያሳይ ከእርሱ ጋር አስነሳኝ
በላይኛው ስፍራ በቀኙ አስቀመጠኝ
እንግዲህ አልመካም ከስራዬ አይደለም
በእምነት የተገኘ ሥጦታ ነው ይህም
ዓይኖቼ አይተውህ እጅጉን ፈዘዙ
የፍቅርን እንባ አወጡ ከቶ ሳይታዘዙ
ነፍሴም አልቻለችም መድኃኒቷን ስታይ
ከጐኑ ስትሆን ከዚያ ዙፋኑ ላይ
ዙፋኑ ላይ ዙፋኑ ላይ ከዚያ ዙፋኑ ላይ (፪x)
ጌታዬ ኢየሱስ አደንቅሃለሁ
በአንተ ውብ ፍቅር ተነድፌያለሁኝ
ጌታዬ ኢየሱስ አደንቅሃለሁ
በአንተ ውብ ፍቅር ተነድፌያለሁኝ
ዓይኖቼ አይተውህ እጅጉን ፈዘዙ
የፍቅርን እንባ አወጡ ከቶ ሳይታዘዙ
ነፍሴም አልቻለችም መድኃኒቷን ስታይ
ከጐኑ ስትሆን ከዚያ ዙፋኑ ላይ
ዙፋኑ ላይ ዙፋኑ ላይ ከዚያ ዙፋኑ ላይ (፪x)
*******
Dear all, please join our conference on justification by the following link. Blessings
CBE - 1000181236338
Telebirr - 0908782544
Elbetel Workineh Alemayehu
Send T-shirt fee using either of the above accounts as per your choice.
Send screenshot of the transaction after sending the money.
Repost from ADDIS BAPTIST CHURCH
Dear brethren, please join Addis Baptist group Bible study at 8:00pm (2:00LT) every Tuesday and Thursday. Use the link below. Blessings
