en
Feedback
ADDIS BAPTIST CHURCH

ADDIS BAPTIST CHURCH

Open in Telegram

" ...taking every thought captive in order to obey Christ." 2 Cor 10:5 Get the latest Update ⬇️⬇️ YouTube_Channel https://youtu.be/JQVSJnVmnxM

Show more
552
Subscribers
+224 hours
-27 days
+530 days
Posts Archive
10th conference 1st session.mp4137.52 MB

Dear Greek class students, I hope you are doing well. Our class on Saturday will resume as of tomorrow (2nd September). Hope to see you at usual time (8:30LT). Let your friends know. Blessings

ይሄ ቢሆንልኝ ብዪ የምመኘው ህልሜ እውን ሆኖ መች ነው የማየው ብዪ የማስበው የማልመው ነገር ተሰጥቶኛል አንተን ያገኘሁኝ ቀን ተራራ አልወጣሁ ወይ አልወረድኩኝ ግን እንዲሁ በፀጋህ ስለወደድከኝ ከምለምነው እና ከማስበው በላይ ቤት ሰርተህልኛል በሰማይ አንተ ክብሬ ነህ አንተ ጥበቤ ቅድስናዪ የሱስ ቤዛዪ ምን አለኝ የምሻው ከእንግዲህ ሁሉም ተሰጥቶኛል በስምህ ፍቅርህን እያየሁ ሁሌ አመልክሀለሁ የእግዚአብሔር ልጅ ወድሃለሁ አሁን ያንተ የሆነው ሁሉ የኔ ነው ፍለጋ አልወጣም ማዶ ማዶ እያየሁ የተቀበልከውን ሁሉ ስለሰጠኸኝ ከአንተ የተነሳ የእግዚአብሔር ልጅ ነኝ የተቀበልከውን ሁሉ ስለሰጠኸኝ ካንተ የተነሳ የንጉስ ልጅ ነኝ ነጻ ወጥቻለሁ ከሀጥያት አበሳ ባርነቴ ቀርቷል ካንተ የተነሳ አንተ መሀል ገብተህ እኔን አስመለጥከኝ ውርደቴን ስድቤን ሞቴን ወሰድክልኝ

Dear brethren, please join Addis Baptist group Bible study at 8:00pm (2:00LT) every Tuesday and Thursday. Use the link below. Blessings

Dear brethren, please bring with you conference t-shirt so that we may take some group picture. Blessings

3rd session of the day will begin in 5 or so minutes

ታማኝ ነው የተናገረውን የሚያደርግ ቃልኪዳኑን የማይረሳ ቃልኪዳኑን የማይረሳ ቸር ወዳጅ ምህረቱንም የሚያስብ የሚደግፍ የሚያነሳ የሚደግፍ የሚያነሳ (፪x) እኔም ስላየሁት በዘመኔ አቀርብለታለሁ አዲስ ቅኔ ስሙን በምሥጋና አከብራለሁ ሌላ ስለሌለኝ የምከፍለው (፪x) ፍለጋውን እያስተማረ እካሄዴን እያሳመረ መራኝ እኔን በድል ጐዳና አረማመዴንም አጸና ለስሙ ይሁን ምሥጋና (፬x) ታማኝ ነው የተናገረውን የሚያደርግ ቃልኪዳኑን የማይረሳ ቃልኪዳኑን የማይረሳ ቸር ወዳጅ ምህረቱንም የሚያስብ የሚደግፍ የሚያነሳ የሚደግፍ የሚያነሳ (፪x) እኔም ስላየሁት በዘመኔ አቀርብለታለሁ አዲስ ቅኔ ስሙን በምሥጋና አከብራለሁ ሌላ ስለሌለኝ የምከፍለው (፪x) ነፍሴ በመልካም አደረች የጌታን ቸርነት እያየች ምህረቱን አግንኖልኛል ከበጐነቱም አጥግቦኛል (፪x) ባከብረው ይህ ያንስብኛል (፬x) ታማኝ ነው የተናገረውን የሚያደርግ ቃልኪዳኑን የማይረሳ ቃልኪዳኑን የማይረሳ ቸር ወዳጅ ምህረቱንም የሚያስብ የሚደግፍ የሚያነሳ የሚደግፍ የሚያነሳ (፪x) እኔም ስላየሁት በዘመኔ አቀርብለታለሁ አዲስ ቅኔ ስሙን በምሥጋና አከብራለሁ ሌላ ስለሌለኝ የምከፍለው (፪x)

Second session is begun

እግዚአብሔር አምላክ እኛን በመውደዱ በዘለዓለም ምክሩ በበጐ ፈቃዱ ውድ ልጁን ልኮ ከኃጥያት አዳነን ገንዘቡም ሊያደርገን ዋጋ ከፍሎ ዋጀን መድኃኒታችን ከአመፅ ተቤዠን በደሙ አንጽቶ ለእራሱ ቀደሰን የመንግሥቱም ወራሽ ወገን አደረገን የናዝሬቱ ኢየሱስ በፀጋ ተሞልቶ በእግዚአብሔር መንፈስ በኃይል ተቀብቶ ሕዝቡን እየፈታ ዞረ እየፈወሰ የዲያቢሎስንም ሥራ እያፈረሰ የአምላካችን ማዳን የታዳጊነቱ ዝናውም ሲነገር የኃያልነቱ ጠላት ተቀጣ ነደደ ቅንአቱ ሊቀ ካህናቱ የአይሁድም አለቆች ሄሮድስ ጲላጦስ የዛ ዘመን ዳኞች ቢመረምሩትም በደል አጡበት ጻድቅ ነው ጌታችን የለውም ስህተት ነውርና እድፍ ነቀፋ የሌለው መዋዕት በመሆን ስለ እኛ የሞተው ቅዱስ የእግዚአብሔር ልጅ ጌታችን ኢየሱስ ነው ጀርባውን በጅራፍ በእጅጉ ገርፈው እጆቹን እግሮቹን በምስማር ቸንክረው በመስቀል አዋሉት እንደ በደለኛ የነፍሳቸውን ዋስ ያን ታማኝ እረኛ የሚያደርጉትን ባለማወቃቸው አብ ኃጥያታቸውን እንዳይዝባቸው እርሱ ግን ማለደ ይቅር እንዲላቸው መተላለፋችን ተግሳጽ ቅጣታችን ደዌ ህመማችን ስቃይ መከራችን በምህረቱ አዋጅ ቀደደ እዳችን በኢየሱስ ቤዛነት ተሻረ ሞታችን በእርሱ ስላገኘን ሰላምና እርካታ ሃዘንን በደስታ ዋይታን በዕልልታ ስለ ለወጠልን ይክበር የእኛ ጌታ በአንተ ስላገኘን ሰላምና እርካታ ሃዘንን በደስታ ዋይታን በዕልልታ ስለ ለወጥክልን ይክበር የእኛ ጌታ *******

ክብር ምስጋና ይሁን ለእግዚአብሔር ወዶናልና ከቶ ላይተወን በዘላለም ፍቅር ክብር ምስጋና ይሁን ለእግዚአብሔር በራሱ ምሏል ከቶ ላይተወን ታላቅ ርስቱ ነን ወድቀን ሳለን ተጥለን ስንጨነቅ ሚረዳን አጥተን በደም ተለውሰን ሳለን በብዙ ስቃይ ተስፋ ቆርጠን አይቶ እጅግ ራራልን ቁስላችንን አጥቦ ፈወሰን ልጁን በወደደበት ፍቅር እኛንም እንዲሁ ወደደን አዳነን ከጨለማ ወደ ሚደነቅ ብርሀኑም ጠራን የእርሱን ፍቅር በጎነት እንድንናገር ተመረጥን ታላቅ ህዝብ አደረገን የተለየን የንጉስ ካህን ምህረትን አግኝተን ተባልን የእግዚአብሔር ወገን ወገን ወገን ወገን ወገን አደረገን ልጆች ልጆች ልጆች ልጆቹ አደረገን አምላክ ተብሎ ሊጠራብን እግዚአብሔር ስላላፈረብን ከእሱ ጋር አብረን እንድንኖር በሰማይ ስፍራ አዘጋጀልን ወደደን ደግሞም አጸደቀን ከእንግዲህ ማነው ሚኮንነን ሰጥቶናል የልጅነት መንፈስ እንድንጠራው አብ አባት ብለን አዳነን ከጨለማ ወደ ሚደነቅ ብርሀኑም ጠራን የእርሱን ፍቅር በጎነት እንድንናገር ተመረጥን ታላቅ ህዝብ አደረገን የተለየን የንጉስ ካህን ምህረትን አግኝተን ተባልን የእግዚአብሔር ወገን ወገን ወገን ወገን ወገን አደረገን ልጆች ልጆች ልጆች ልጆቹ አደረገን *******

ዓይኖቼ አይተውህ እጅጉን ፈዘዙ የፍቅርን እንባ አወጡ ከቶ ሳይታዘዙ ነፍሴም አልቻለችም መድኃኒቷን ስታይ ከጐኑ ስትሆን ከዚያ ዙፋኑ ላይ ዙፋኑ ላይ ዙፋኑ ላይ ከዚያ ዙፋኑ ላይ (፪x) በደሌ እንደሙታን አደንዝዞኝ ሳለሁ በኢየሱሴ በኩል ወደ አብ ዘንድ ገባሁ በሥጋዬ ምኞት እየኖርኩኝ ሳለሁ ከፍቅሩ የተነሳ ፀጋውን አገኘሁ ዓይኖቼ አይተውህ እጅጉን ፈዘዙ የፍቅርን እንባ አወጡ ከቶ ሳይታዘዙ ነፍሴም አልቻለችም መድኃኒቷን ስታይ ከጐኑ ስትሆን ከዚያ ዙፋኑ ላይ ዙፋኑ ላይ ዙፋኑ ላይ ከዚያ ዙፋኑ ላይ (፪x) ቸርነቱን ሊያሳይ ከእርሱ ጋር አስነሳኝ በላይኛው ስፍራ በቀኙ አስቀመጠኝ እንግዲህ አልመካም ከስራዬ አይደለም በእምነት የተገኘ ሥጦታ ነው ይህም ዓይኖቼ አይተውህ እጅጉን ፈዘዙ የፍቅርን እንባ አወጡ ከቶ ሳይታዘዙ ነፍሴም አልቻለችም መድኃኒቷን ስታይ ከጐኑ ስትሆን ከዚያ ዙፋኑ ላይ ዙፋኑ ላይ ዙፋኑ ላይ ከዚያ ዙፋኑ ላይ (፪x) ጌታዬ ኢየሱስ አደንቅሃለሁ በአንተ ውብ ፍቅር ተነድፌያለሁኝ ጌታዬ ኢየሱስ አደንቅሃለሁ በአንተ ውብ ፍቅር ተነድፌያለሁኝ ዓይኖቼ አይተውህ እጅጉን ፈዘዙ የፍቅርን እንባ አወጡ ከቶ ሳይታዘዙ ነፍሴም አልቻለችም መድኃኒቷን ስታይ ከጐኑ ስትሆን ከዚያ ዙፋኑ ላይ ዙፋኑ ላይ ዙፋኑ ላይ ከዚያ ዙፋኑ ላይ (፪x) *******

Dear all, please join our conference on justification by the following link. Blessings

photo content

CBE - 1000181236338 Telebirr - 0908782544 Elbetel Workineh Alemayehu Send T-shirt fee using either of the above accounts as per your choice. Send screenshot of the transaction after sending the money.

Reminder: Prayer meeting today starting from 5:45 PM (11:45 LT).

Dear brethren, please join Addis Baptist group Bible study at 8:00pm (2:00LT) every Tuesday and Thursday. Use the link below. Blessings