6 276
Subscribers
No data24 hours
-157 days
-6630 days
Posts Archive
6 276
አንድሮሜዳ
የ2016 ዓ.ም ክረምት የአንድሮሜዳ ሥልጠና ምዝገባ በ1 ሳምንት ተራዝሟል
የጥበብን ድግስ ዕውቀትን ለተጠማ አእምሮ በዚህ ክረምት አዘጋጅቷል፡፡
ሥልጠናው ከ7 ዓመት በላይ ለሆኑ ሁሉ የዕደሜ ገደብ ሳይኖረው ይሰጣል፡፡
የሚሰጠው ትምህርት
ሥነ ምግባር (Ethics)
ሥነ ፈለክ (Astronomy)
ሀገራዊ ጥበቦች (Indigenous wisdom)
ግእዝ (Geez)
ትምህርተ ዕፀዋት (Botany)
የሥልጠናው ቦታ፡ ቦሌ ዓለም ሲኒማ
የሥልጠና ቀናት፡ ከሠኔ 28/2016 - ሐምሌ 30/2016
ሰዓት፡ ከጧቱ 2፡30-6፡30 (ከሰኞ-ዓርብ)
ምዝገባና ክፍያን በተመለከተ፡ 0900020202 / 0900030303 ይደውሉ፡፡
ወይም ከመገናኛ ወደ ሲግናል በሚወስደው መንገድ ሱመያ መስኪድ እንዳለፈ መልካይ ሕንፃ 3ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 302
Email: etandromeda12@gmail.com
6 276
አንድሮሜዳ
የ2016 ዓ.ም ክረምት የአንድሮሜዳ ሥልጠና
የጥበብን ድግስ ዕውቀትን ለተጠማ አእምሮ በዚህ ክረምት አዘጋጅቷል፡፡
ሥልጠናው ከ7 ዓመት በላይ ለሆኑ ሁሉ የዕደሜ ገደብ ሳይኖረው ይሰጣል፡፡
የሚሰጠው ትምህርት
ሥነ ምግባር (Ethics)
ሥነ ፈለክ (Astronomy)
ሀገራዊ ጥበቦች (Indigenous wisdom)
ግእዝ (Geez)
ትምህርተ ዕፀዋት (Botany)
የሥልጠናው ቦታ፡ ቦሌ ዓለም ሲኒማ
የሥልጠና ቀናት፡ ከሠኔ 28/2016 - ሐምሌ 30/2016
ሰዓት፡ ከጧቱ 2፡30-6፡30 (ከሰኞ-ዓርብ)
ምዝገባና ክፍያን በተመለከተ፡ 0900020202 / 0900030303 ይደውሉ፡፡
ወይም ከመገናኛ ወደ ሲግናል በሚወስደው መንገድ ሱመያ መስኪድ እንዳለፈ መልካይ ሕንፃ 3ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 302
Email: etandromeda12@gmail.com
6 276
አንድሮሜዳ
የ2016 ዓ.ም ክረምት የአንድሮሜዳ ሥልጠና
👉 የጥበብን ድግስ ዕውቀትን ለተጠማ አእምሮ በዚህ ክረምት አዘጋጅቷል፡፡
👉 ሥልጠናው ከ7 ዓመት በላይ ለሆኑ ሁሉ የዕደሜ ገደብ ሳይኖረው ይሰጣል፡፡
የሚሰጠው ትምህርት
👉 ሥነ ምግባር (Ethics)
👉 ሥነ ፈለክ (Astronomy)
👉 ሀገራዊ ጥበቦች (Indigenous wisdom)
👉 ግእዝ (Geez)
👉 ትምህርተ ዕፅዋት (Botany)
የሥልጠናው ቦታ፡ ቦሌ ዓለም ሲኒማ
የሥልጠና ቀናት፡ ከሰኔ 28/2016 - ሐምሌ 28/2016
ሰዓት፡ ከጧቱ 2፡30-6፡30 (ከሰኞ-ዓርብ)
ምዝገባና ክፍያን በተመለከተ፡ 0900020202 / 0900030303 ይደውሉ፡፡
ወይም ከመገናኛ ወደ ሲግናል በሚወስደው መንገድ ሱመያ መስኪድ እንዳለፈ መልካይ ሕንፃ 3ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 302
Email: etandromeda12@gmail.com
6 276
"ከገበያ የጠፉ የበፊት 27 መጻሕፍቶቼን ፈልጋችሁ እንዳጣችሁ ደጋግማችሁ ለምትጽፉልኝ ወዳጆቼ እንደሚታወቀው ከ120 ሚለየን ሕዝብ አንባቢ 10 ሺ የማይሞላ በመሆኑ 5 ሺውም ከጊዜ በኋላ የሚያልቅ በመሆኑ ድጋሚ የመታተም ዕድላቸው አነስተኛ በመሆናቸው መጻሕፍቱ የሚገኙበት ላይብራሪ ብታነቡ ምክሬን እሰጣለሁ።
37 አልፋ 73 መጽሐፉም ካለቀ በኋላ መጽሐፉ በድጋሚ ላይታተም ስለሚችል በእጃችሁ ብታስገቡት ምክሬን እሰጣለሁ።
(መጋቤ ሐዲስ ዶክተር ሮዳስ ታደሰ)
6 276
በውጪ ሀገር ለምትኖሩ አማዞን ላይ መጽሐፉ ፈጥኖ በማለቁ ማግኘት አልቻላችሁም ነበር። አሁን ግን አማዞን በድጋሚ ጭኖታልና ኦርደር በማድረግ ቤታችሁ ድረስ ይመጣል
