1 819Subscribers
No data24 hours
-77 days
-4230 days
- Subscribers
- Post coverage
- ER - engagement ratio
Data loading in progress...
Subscriber growth rate
Data loading in progress...
የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ የ23ኛ ሳምንት የሦስተኛ ቀን የረፋድ ጨዋታዎች ውጤት
ምድብ ሀ - አሰላ
ሀላባ ከተማ 0-0 አዲስ ከተማ ክ/ከተማ
ምድብ ሐ - ባቱ
ደሴ ከተማ 0-0 የካ ክ/ከተማ
Show all...
የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ 20ኛ ሳምንት የዛሬ 10:00 ጨዋታዎች ውጤት !
ምድብ ሀ - አሰላ
ቤንች ማጂ ቡና 2-0 ቡታጅራ ከተማ
45' ኤፍሬም ታምሩ
59' ዘላለም በየነ
ምድብ ለ - ሀዋሳ
አምቦ ከተማ 3-1 ጉለሌ ክ/ከተማ
15' ሚልኪ ዘለቀ | 75' ጁንዴክስ አወቀ
31' ነቢል አብዱልሰላም
90+1' ነቢል አብዱልሰላም
ምድብ ሐ - ባቱ
ነገሌ አርሲ 0-1 ደሴ ከተማ
15' ማናዬ ፋንቱ
“ክርስቶስ ተንሥአ እሙታን በዐቢይ ኃይል ወሥልጣን አሰሮ ለሰይጣን አግዐዞ ለአዳም ሰላም እምይዕዜሰ ኮነ ፍሥሐ ወሠላም፤
ክርስቶስ በታላቅ ኃይልና ሥልጣን ከሙታን ተለይቶ ተነሣ፡፡ ዲያብሎስን አሰረው፤ አዳምን ነጻ አወጣው፡፡ ሰላም! ከዛሬ ጀምሮ ሰላም ኾነ፡፡”
✝️ እንኳን ለ ብርሃነ ትንሣኤው በሰላም አደረሰን አደረሳችሁ ✝️ ♥️
ዕለተ ዓርብ፣ ዕለተ ስቅለት፣ መልካሙ ዓርብ
በዚህች ዕለት ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በዕፀ መስቀል የተሰቀለባት ዕለት ናትና “ዕለተ ስቅለት”፣ የእግዚአብሔር መልካምነት ለሰው ልጅ ድኅነት በፈቃዱ ራሱን አሳልፎ ለሞት በመስጠቱ የተገለጠባት ናትና “መልካሙ ዓርብ” ይባላል።
ዓርብ ነግህ (ሲነጋ)
በዚህች ዕለት በነጋ ጊዜ የአይሁድ ሊቃነ ካህናት ኢየሱስን ወደ ፍርድ አደባባይ ሊያወጡት፣ ለጲላጦስ አሳልፈው ይሰጡት ዘንድ እንዲሁም በፍርድ አደባባይ ይሰቅሉት ዘንድ የተማከሩበት ዕለት ነው። “ሲነጋም ጊዜ የካህናት አለቆችና የሕዝቡ ሽማግሎች ሁሉ ጌታችን ኢየሱስን ሊገድሉት ተማከሩ፤ አስረውም ወሰዱት፥ ለገዢው ለጰንጤናዊው ጲላጦስም አሳልፈው ሰጡት” እንዲል። (ማቴ.፳፯፥፩-፪)
🇪🇹 #የኢትዮጵያ_ከፍተኛ_ሊግ_ምድብ_ሐ
ሙሉ ሰሀት⏰🔥
✅ #ደሴ_ከነማ 0_1 #ስልጤ_ወራቤ
🏟 ባቱ ሼር ስታድየም
የደሴ ከተማ ከደቂቃዎች ቡሀላ ከስልጤ ወራቤ ጋር ጨዋታ አለው መረጃ ባገኝን ቁጥር ለማቅረብ እሙክራለሁ!
ድል ለጦሳ ፈርጦቹ ይሁን!!