Engr/Ustaz Bedru Hussein
Open in Telegram
7 872
Subscribers
+224 hours
+147 days
+5630 days
Posts Archive
አዲሱ 1445ኛው አመተ-ሂጅራ ከሰአታት በኋላ ይቆጠራል።
ሂጅራ የነፃነት አየር ፍለጋ የተደረገ ስደት ነው፤ ያ ነፃነት የአላህን መንገድ የመከተል እውነተኛ ነፃነት ነው።
ሂጅራን ስናስብ ነፃነትን እናስባለን፤ ነፃነትን ስናስብ ከመሬት ስበት ከፍ ብሎ ለአንድ አምላክ አላህ(ሱ.ወ.) ታዛዥ መሆንን እናስባለን።
“ሙእሚን ማለት ሰዎች በንብረታቸው የሚያምኑት ሰው ነው፤ ስደተኛ(ሙሃጅር) ማለት ወንጀሎችንና ኃጢአቶችን የሚርቅ ሰው ነው።” ነቢዩ ሙሐመድ (ሰ.ዓ.ወ.)
ባለፉት አመታት የሰራናቸውን መልካም ተግባራት ይበልጥ የምናጠናክርበት፣ አስበን ያላሳካናቸውን እቅዶቻችንን የምንከልስበትና የምንተገብርበት፥ በአጠቃላይ ከፈጣሪና ከፍጡራን ጋር እርቅ ፈጥረን በምድር ላይ መልካም አሻራችንን የምናሳርፍበት ዓመት ይሆንልን ዘንድ እመኛለሁ።
Repost from Hijra Bank
የሂጅራ ባንክ ሐረመይን አካውንትን በመክፈት የሐጅ ጉዞ ህልምዎን እውን ያድርጉ፡፡
'Akkaawuntii Haramaayin Baankii Hijraatti Banatuun Dheebuu Hajjii deemuuf qabdan dhugoomsaa
ለበለጠ መረጃ ይህንን ሊንክ ይጫኑ
Odeeffanoo dabalataatiif liinkii kan cuqaasuun hordofaa.
https://youtu.be/3G5Zjt1Otgc
መልካም የዒድ አል-ፈጥር በዓል!
በዓሉ የሰላም ፣ የፍቅር፣ የመተዛዘን ይሁንልን!
በረመዳን ጊዜ እናዘወትር ከነበርናቸው አምልኮዎች (ቁርአን በየቀኑ መቅራት፣ ሶላትን በጀመዓ መስገድ፣ የሌሊት ተሃጁድ ስግደት፣ ምፅዋት፣ ወዘተ) ቢያንስ ሶስቱን ለይተን ዓመቱን ሙሉ ለማስቀጠል እንወስን ዘንድ አደራ እላለሁ።
تقبل الله منا ومنكم صالح الأعمال
በድሩ ሁሴን
