۞Hikem tube۞
Open in Telegram
آمَنَ الرَّسُولُ بِمَا أُنزِلَ إِلَيْهِ مِن رَّبِّهِ وَالْمُؤْمِنُونَ ۚ كُلٌّ آمَنَ بِاللَّهِ وَمَلَائِكَتِهِ وَكُتُبِهِ أ وَذَكِّرْ فَإِنَّ الذِّكْرَىٰ تَنفَعُ الْمُؤْمِنِينَ ገሥጽም፤ ግሣጼ ምእመናንን ትጠቅማለችና፡፡ ሀሳብና አስታያየት በዚህ አስቀምጡልኝ @Fezekir_A
Show more1 817
Subscribers
No data24 hours
-127 days
-5430 days
Posts Archive
1 817
ذهب نصف رمضان وبقي النصف فاللهم بارك لنا فيما تبقى وتقبل منا ما مضى وأغفر لنا وقنا عذاب النار
@et_hio_islam
1 817
አምና አብረውን የፆሙ ዘንድሮ ግን ይህንን እድል ሳያገኙ ቀርተው ከመሬት በታች ያሉ
አሉ አስተውሉ በቀጣይ አመት እኛም ይህን
እድል በድጋሚ ላናገኘው እንችላለን
ከምግብ ተርቦ መዋል ብቻው የፆመኛ
ምንዳ አያስገኝም
ሆድ ተርቦ 👉አይን ካበላሸ
ሆድ ተርቦ 👉 ምላስ ካበላሸ
ሆድ ተርቦ 👉 ኒያ ከተባለሸ
ተርፉ መራብ እና መጠማት + ኪሳራ ነው
አላህ ይጠብቀን አላህ ሙሉ ፆመው
ከሚጠቀሙበት ያድርገን
1 817
በማጣት ውስጥ ነው ማግኘት ያለው 🙌በማመስገን ውስጥ ነው በረከት የሚበዛው ሁሌም አመስጋኝ እንሁን 🤲
አሏህ ከነሳን ይልቅ የሰጠን ይበልጣል🫀
አልሀምዱሊላህ❤️🩹
1 817
የናፍቆቱ ወር ጥቂት ቀናት ቀሩት
"ጥቂት የማይባሉ ቀናትና ተከታታይ ሌሊቶች ነጉደው 'ረመዳን መጣ' ለመባል የቅጽበት ያህል ቀርቶናል። ጌታዬ ሆይ! በራህመትህ ረመዳንን አድርሰን፤ በችሮታህም የደጋግ ቀደምቶች መንገድ እንድንከተል አግዘን።"
1 817
ነገ ሀሙስ ነው !
የቻላችሁ ጹሙ
➡️ጾም ከብዙ መጥፎ ነገር ይገድባል።
➡️ ስሜትን ያስራል ።
➡️ እይታን ከሀራም ያርቃል ።
➡️ ከጀነት አንዱን በር ይዟል ።
በእርሱ ለመግባት እነሽቀዳደም።
➡️ የማይችል share በማድረግ ያመላክት
1 817
✍ዝምታ
ዝምታበሚገባው ቦታ ዝም ማለት ትልቅ ድምፅ አለው።
በማይመለከተን ነገር አንግባ እንቆጠብ
قَالَ: قَالَ رَسُولُ اللَّهِ ﷺ: مِنْ حُسْنِ إِسْلَامِ الْمَرْءِ تَرْكُهُ مَا لَا يَعْنِيهِ.
የማይመለከተውን ነገር መተው የአንድ ሰው እስልምናው ከማማሩ ውስጥ ነው።ብለዋል
1 817
ሰዎች ወንጀል ላይ ወድቀው ስታዮ ካሉበት ወንጀል አሏህ እንዲያወጣቸው ዱኣ🤲 አድርጉላቸው፣ከነሱ ስላላደረጋችሁም አመስግኑት 🙏፣በነሱ ላይ ከመፍረድም ተቆጠቡ 🤐 ብዙዎቻችን የጠፋነው ምላሳችን ባመጣብን ጣጣ ነው🤫
ያረብ በሰው ላይ አይተን የጠላነውን ነውር(ወንጀል) በኛ ላይ አታሳየን አትፈትነንም🤲🤲
1 817
Today's hadith
ዋግምት!
ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦
﴿أَخبَرني جبريلُ أنَّ الحَجمَ أنفعُ ما تداوى به الناسُ﴾
“ጅብሪል ነገሮኛል ዋግምት ሰዎች ከሚታከሙበት ሕክምናዎች ውስጥ እጅጉን ጠቃሚው ነው።”
📚 ሶሂህ አልጃሚ: 218
1 817
>أَتَدْرُونَ مَا الْمُفْلِسُ<
ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦
﴿أَتَدْرُونَ مَا الْمُفْلِسُ ؟ ˝ قَالُوا : الْمُفْلِسُ فِينَا مَنْ لَا دِرْهَمَ لَهُ وَلَا مَتَاعَ. فَقَالَ : ˝ إِنَّ الْمُفْلِسَ مِنْ أُمَّتِي يَأْتِي يَوْمَ الْقِيَامَةِ بِصَلَاةٍ وَصِيَامٍ وَزَكَاةٍ، وَيَأْتِي قَدْ شَتَمَ هَذَا، وَقَذَفَ هَذَا، وَأَكَلَ مَالَ هَذَا، وَسَفَكَ دَمَ هَذَا، وَضَرَبَ هَذَا ؛ فَيُعْطَى هَذَا مِنْ حَسَنَاتِهِ، وَهَذَا مِنْ حَسَنَاتِهِ، فَإِنْ فَنِيَتْ حَسَنَاتُهُ قَبْلَ أَنْ يُقْضَى مَا عَلَيْهِ ؛ أُخِذَ مِنْ خَطَايَاهُمْ فَطُرِحَتْ عَلَيْهِ، ثُمَّ طُرِحَ فِي النَّارِ﴾
“ድሃ ማን እንደሆነ ታውቃላችሁን?! ሶሐቦችም እንዲህ ሲሉ መለሱ፦ ‘እኛ ውስጥ ድሃ ማለት ድርሃም (ገንዘብ) እና መጠቃቀሚያ የሌለው ነው።’ የዚህን ጊዜ ነቢዩ እንዲህ አሉ፦ ከኔ ህዝቦች ድሃ ማለት፦ በሶላት፣ በጾምና በምጽዋት (በዘካ) በተሰሩ መልካም ስራዎች የቂያም ቀን የሚመጣ ነው። በርግጥ አንዱን ሰድቧል፣ አንዱን አነውሯል፣ የአንዱን ገንዘብ በልቷል፣ የአንዱን ደም አፍሷል፣ አንዱን መቷል (ደብድቧል)። ለእዚያም ከመልካም ሥራው ይሰጠዋል፣ ለእዚያም ከመልካም ሥራው ይሰጠዋል። ያለበትን እዳ ሳይከፍል በፊት መልካም ሥራው ካለቀ፤ ከነርሱ ወንጀል ይያዝና እርሱ ጀርባ ላይ ይወረወራል። ከዚያም ወደ እሳት ይወረወራል።”
📚 ሙስሊም ዘግበውታል፡ 2581
@et_hio_islam
