en
Feedback
GRACE_TUBE ™✍

GRACE_TUBE ™✍

Open in Telegram

🗣የማይረዱህ ሰዎች ስላላዩህ ላንተ ምንም የማይፈይዱልህ ስዎች አልፈውክ ስለሄዱ ግራ ልትጋባ አይገባም ከወደክበት ልትነሳ እግዚአብሔር አንተን ለማንሳት በማን አይን መታየት እንዳለብክ የሚያውቅ ጌታ ነው!! ቢመችህም ባይመችህም ቦታው ቦታህ ካልሆነ መነሳትህ አይቀርም!! በመጥፎ ሰዎች ትብታብ በተናጠች ሀገር ውስጥ በጎ ሰዎች እንዳሉ አትዘንጉ share @JESUSlovingly142

Show more
6 749
Subscribers
No data24 hours
-287 days
-7930 days
Posts Archive
ማንኛውም ጥያቄ 👉🏽@Abrillo_t

ከራስህ አዕምሮ በላይ የሚገልህ ምንም ነገር የለም ተረጋጋ ከቁጥጥር ውጪ በሆኑ ነገሮች ላይ አትጨነቅ

አንድ ቀን ታሪኬን እነግራችኋለሁ ግን እመኑኝ እንዴት ፈገግታዬ ከፊቴ እንዳልጠፋ ትጠይቁኛለቹ. @JESUSlovingly142

ስጠው አንድ ምክንያት፡     ስተህ ከበጎነት ፡ እጅህ ካ'ጥፊ ውሎ፣ ወዳጄ ነው ያልከው፣             የዘመናት ተክል፡        ዳግም ሕይወት አይሰጥ ፡ ከስሩ ተነቅሎ።         የዘመናት መልካምነት የአንድ ቀን ስህተትን ለመግዛት ለምን አቅም አጣ?!

ብቻነትህ ብቸኛ ያደርገሃል እንጂ የደረሰብህ ሁሉ አንተ ብቻ ላይ አልተከሰተም!

አንዳንዴ ለሔደ ሰው ፡ ሰው እንተካለን ፡ እንጂ ፤ የሔደውን ሰው አንተካውም!!!

እናንተስ አጫውቱን እስቲ በምድር ላይ የትኛውን ገጠመኛችሁን ትወዱታላችሁ ? 👉@Abrillo_23

እናንተስ አጫውቱን እስቲ በምድር ላይ የትኛውን ገጠመኛችሁን ትወዱታላችሁ ??????? @Abrillo_23

ጠላ እየጠጣን ከጓደኞቼ ጋ ተሰባስበን እየቀደድን ሳለ ፦ ምድር ላይ የትኛውን ገጠመኝህን በይበልጥ ትወዳዋለህ የሚል ቀደዳ ጀመርን ፍሬንድ ቀጠለ "አንድ እለት እሁድ ጠዋት እናቴ ቡና እየጠጣች ፣ እየመከረችኝ ፣ እየመረቀችኝ ፣ እየሰደበችኝ ሳለ በጣምምም ደስስ የሚልሽ ምን ብታገኝ ነው  አልኳት  አጠያየቄ ድንገት ነበር ላሊበላ ፣  አክሱም ጽዮን ፣ ውቅሮ ማርያም ካዲ ብሄድ ደስ ይለኛል አለቺኝ ፊቷ ላይ ያለው ምኞት የደስታ ዳር ይመስል ነበር።  ። በነጋታው ስጣደፍ ሄጄ ቢሮ አንድ መቶ ሺ ብር  ተበደርኩ ፍቃድ ወሰድኩ ሎተሪ ደረሰኝ ብያት  ላሊበላ ፣  አክሱም ጽዮን ፣ ውቅሮ ማርያም ካዲ ወሰድኳት   ደስስ አላት ፀለየች  ፣ ለነዲያን መፀወተች ፣ እጄን ይዛ መረቀቺኝ ።  ከዛ ከተመለስን በኋላ ሶስት ወርም አልቆየች ትንሽ አሞት ሞተችብኝ። ሳለቅስ ፣ ሳዝን ያፅናናኝ እና ያበረታኝ ህልሟን ማሳከቴ ነበር ቀጠለ ሌላ ፍሬንድ ፦ "አንድ ቀን ክላስ ቀጥቼ ዩኒፎርሜን እንደለበስኩ  ጠላ ቤት ደቅ ብዬ አባቴ ከጓደኞቹ ጋር  ከች አለ ሳየው ስካሬ ጠፋ ። ልጄ ነው ብሎ ለፍሬንዶቹ  አስዋወቀኝ ። ሃይለኛ ስለነበር እዛው ካልገደልኩ ይላል ብዬ ነበር። ምንም አላለኝም ። እንደውም የጠጣሁበትን ከነ ፍሬንዶቼ ከፈለልኝ ። ቀድሜው ወጣሁ ፦ አላመንኩትም የሚገድለኝን አገዳደል እያሰብኩ  ስፈራ ስቸር እቤት አምሽቼ ገባሁ ። እሱ ምንም አላለኝም ። በሳምንቱ "ጋሻው ዛሬ ትምህርት የለህም አይደል " "አዎ" "በቃ ዛሬ አብረን እንዋል አለኝ" እሺ ብዬው የሚሰራበት አብረን ሄድን ውሎውን አዋለኝ ። የሆነ ህንፃ ይጠብቃል ፣ ህንፃው ጋ የሚቆም መኪና ይጠብቃል ፣ መኪና ያጥባል ። የጠበቀበትን እና ያጠበበትን  ብር እንዲሰጡት ደጅ ይጠናል ፤ ትንሹም ትልቁም ይጠራዋል ፣ ያዙታል ያን ቀን አባቴ በጣም አሳዘነኝ ከፊቱ ገሸሽ ብዬ አለቀስኩ እንዴት እንደሚያሳድገኝ ያኔ ነው የገባኝ ። ምን እያለ እንደመከረኝ ፣ በእኔ ጉዳይ ለምን እንደሚናደድ ገባኝ የዛ ቀን ህይወቴ ተቀየረ ። ሌላ ፍሬንድ ቀጠለ ፦ "አንድ ቀን  እቃ ጠፍቶኝ ቤታችንን ሳምሰው የታናሽ እህቴ ዲያሪ አገኘሁት በማላውቀው ምክንያት የማስሰውን ነገር ትቼ ደቅ ብዬ ማንበብ ስጀምር ። ጥጋቤ ፣ ድፍረቴ እልሄ ተነፈሰ ። የግሩፕ ጠብ አጓጉል ውሎዬ ጣጣ  ለመጀመሪያ ጊዜ ገባኝ። ለመጀመሪያ ጊዜ መፍራት ጀመርኩ ፤ ለቤተሰባችን ምን ያህል እንደማስፈልግ ማስታወሻዋ ነገረኝ"  ለካ አንዳንድ ቀን ብቻውን ዘመን  ያህላል !! @JESUSlovingly142

የሆነ ሰው ያለምክንያት ከጠላህ ምክንያት ስጠው!

ትክክለኛውን ነገር ለተሳሳተ ሰው ማለትህን አቁም አይረዱልህም እና

ትንሽ ስታጠፋ ደህንነትህ የሚጠይቁህን አስታውስ #እነሱ ናቸው ያንተ ትክክለኛ ሰዎች

ብንወድም ባንወድም ኢየሱስ ይመጣል።

ሥጋዬና ልቤ ሊደክሙ ይችላሉ፤ እግዚአብሔር ግን የልቤ ብርታት፣ የዘላለም ዕድል ፈንታዬ ነው።”መዝሙር 73፥26

#በዝምታ_አንብቡት እግዚአብሔር ሆይ፦ከእኔ ጋር እንድትሆን እፈልግሃለሁ ብቻዬን መሆን ስለማልችል አቅም ሁነኝ መተንፈስ መኖር እየቻልኩ ያለሁበት ምክንያት አንተ ነህ ያላንተ ምንም አይደለሁም ደግሞም ያላንተ ምንም እንዳላደርግ እርዳኝ ከችግሮቼ በላይ እፈልግሀለሁ በእያንዳንዱ የህይወት ምዕራፌ ውስጥ አንተ እለፍበት ልጅህ ኢየሱስን በህይወቴ ግለጠው አንተን መፍራት አስተምረኝ ካንተ እያራቀኝ ያለ ነገር አለ ያንን አርቅልኝ አንተ ከየትኛውም በረከቶቼ ትበልጥብኛለህ ሀጥያተኛ እንደሆንኩ ልክ ባለሆነ መንገድ እየተጓዝኩ እንዳለሁ አውቃለሁ ይቅር በለኝ ከእንደገና ስቼ ተንገዳግጄ ብወድቅ በእንደገና ፍቅርህ በኢየሱስ ደም አስበኝ ፀጋህ ድካሜን አለመቻሌን በብዙ ያግዝ  ወደራስ ወደ ጉያህ መልሰጥ ከእኔ  ጋር ስላለህ አመሰግንሀለሁ ሀገሬን ኢትዮጵያን በምህረት አስባት የኔ አባትና አምላክ ስለሁሉም ነገር አመሰግናለሁ እወድሃለሁ   *አሜን🙏 ይህ ያስፈልገዋል ለምትሉት ሰው ሼር አድርጉት Be strong Share it @JESUSlovingly142

እንዳሰብከው ካልሆነ እንደሆነው ታስበዋለህ..!

መቼም የማትቆጩበትን አንድ ነገር ልንገራቹ በዚህ ጊዜ፦#ከምንጊዜውም በላይ #ለቤተሰባቹ እና #ለራሳቹ #ጊዜ_ስጡት።

መቼም የማትቆጩበትን አንድ ነገር ልንገራቹ በዚህ ጊዜ፦#ከምንጊዜውም በላይ ለቤተሰባቹ እና ለራሳቹ ጊዜ ስጡት።

መቼም የማትቆጩበትን አንድ ነገር ልንገራቹ በዚህ ጊዜ፦ከምንጊዜውም በላይ ለቤተሰባቹ እና ለራሳቹ ጊዜ ስጡት።

ጊዜያዊ ሰዎች ቋሚ ትምህርት ሰተው ያልፋሉ አንተ ግን ጉዞህን ቀጥል አንቺም እንደዛው