en
Feedback
4 ኪሎ ፌሎውሺፕ

4 ኪሎ ፌሎውሺፕ

Open in Telegram

This channel is a reflection of 4kilo christian students' fellowship which aims to minister students and help them grow in the likeness of Christ Jesus, our lord and savior. Contact @RESTin7 @tsi_liver website:-https://4kfellow.wordpress.com/ Contact

Show more
329
Subscribers
+224 hours
+67 days
+3230 days

Data loading in progress...

Tags Cloud
No data
Any problems? Please refresh the page or contact our support manager.
Incoming and Outgoing Mentions
---
---
---
---
---
---
Attracting Subscribers
September '24
September '24
+23
in 0 channels
August '24
+34
in 0 channels
Get PRO
July '24
+5
in 0 channels
Get PRO
June '24
+9
in 0 channels
Get PRO
May '24
+37
in 0 channels
Get PRO
April '24
+20
in 0 channels
Get PRO
March '24
+8
in 0 channels
Get PRO
February '24
+271
in 0 channels
Date
Subscriber Growth
Mentions
Channels
28 September0
27 September0
26 September0
25 September0
24 September0
23 September0
22 September0
21 September0
20 September0
19 September+1
18 September0
17 September+2
16 September0
15 September+2
14 September+2
13 September+2
12 September0
11 September+2
10 September0
09 September+2
08 September+2
07 September0
06 September+2
05 September+1
04 September+1
03 September0
02 September+2
01 September+2
Channel Posts
1 ሳሙኤል 1:22 22 ሐና ግን አልሄደችም፤ እርሷም ባሏን፣ “ሕፃኑ ጡት ከተወ በኋላ፣ ወስጄ በእግዚአብሔር ፊት አቀርበዋለሁ፤ እስከ ሕይወቱ ፍጻሜም በዚያ ይኖራል” አለችው። •በብዙ ለቅሶ ከጌታ የተቀበልነው ነገር የምናሳይበትና ያስቆጡን ፊት እግዚአብሔር አደረገልኝ ብለን እነሱን ለማሳፍር የምናሳየው ሳይሆን በእግዚአብሔር ፊት የምናሳየውና በዛም ለዘላለም የምናደርገው ነው። ተባረኩልኝ!!!!

2
ተለቋል https://youtu.be/Wx2aJd5zU3A?si=Ro-bc2MVJGE6E0bl
267
3
ክርስቲያን ሆይ፥ የጌታን ድምጽ መስማታችን፥ እርሱንም መውደድ እና መከተላችን ከእኛ የሆነ አይደለም፥ በእርሱ የተሰራ ስራ ነው፥ የራሱ ስላደረገን ነው፥ ከሁሉ የሚበልጥ አባቱ ለእርሱ እኛን ስለሰጠ ነው። እርሱም የዘላለምንም ሕይወት ሰጥቶናል። እየተከተልነውም ለዘላለም እንድንኖር፥ ለዘላለምም እንዳትንጠፋ፥ ከእጁም ማንም ላይነጥቀን አጥብቆ ይዞናል። ከእርሱ ጋር መሆንን መምረጣችን፥ "ከአንተ ወዴትም፣ ወደማንም አንሄድም" ማለታችን እጆቹ ስለያዙን ነው። እስከመጨረሻውም ይይዙናል። ተስፋችን ይህ ብቻም አይደለም፥ ከሁሉ በሚበልጥ በአባቱ ብርቱ እጆች ተይዘናል። ማንም ሊነጥቀን እንዳይችል ሆነናል። ስለዚህም ከቤቱ ወደየትም አንሄድም። ቅድስናን እና እግዚአብሔርን መምሰልን መፈለጋችን፥ ሃጢአቶቻችንን እየጠላን ማደጋችን፥ ስንወድቅም ወደንስሃ መመራታችን ከዚህ የተነሳ ነው —እጆቹ አጥብቀው ስለያዙን። ዛሬ ክርስቲያን የሆንን፥ ነገም ክርስቲያን በመሆን የመቀጠላችን ዋስትና፥ ክርስቶስን በመካድ ያለመጨረሳችን እርግጠኝነት፥ ጉስቁል እና ሃጢአተኛ እጆቻችን ጌታን አጥብቀው ስለያዙት አይደለም፥ እርሱ አጥብቆ ስለያዘን እንጂ። በእጆቻችን የመያዝ ብርታት ልክ ቢሆንማ ኖሮ ከካድነው እና ከተውነው ዘመናት በተቆጠሩ ነበር። ዮሐንስ 10 ²⁷ በጎቼ ድምፄን ይሰማሉ እኔም አውቃቸዋለሁ ይከተሉኝማል፤ ²⁸ እኔም የዘላለም ሕይወትን እሰጣቸዋለሁ፥ ለዘላለምም አይጠፉም፥ ከእጄም ማንም አይነጥቃቸውም። ²⁹ የሰጠኝ አባቴ ከሁሉ ይበልጣል፥ ከአባቴም እጅ ሊነጥቃቸው ማንም አይችልም። ይህ የተስፋ ቃል የታመነ ነውና ዛሬም እጆቹ ስር አለን። ለዘላለምም እንሆናለን።
247
4
https://youtu.be/bfGtzVeqxGw?si=ILoojnZLF2_B6MZk
211
5
የተወደዳችው የዚህ አመት ተመራቂዎች በልቤ ልዩ ቦታ አላችው፤በጣም እወዳችዋለው!!! እንኳን ጌታ ረዳችው፤የሚቀጥለው የስራ፣የትዳር እንዲሁም በብዙ ነገር ውስጥ የምታልፉበት ዘመን ብሩክ፣የማትባክኑበት፣እግዚአብሔር የሚያስደንቃችውና በእርሱ surprise የምትደረጉበት ይሁንላችው!!!!! እግዚአብሔር እግራችውን እንደ ሞዓባዊቷ ሩት እግር ያድርግላችው!!!! ሩት 1:22 22 ...ቤተ ልሔም የደረሱትም የገብስ አዝመራ በሚሰበሰብበት ወቅት መጀመሪያ ላይ ነበር። እወዳችዋለው🫶 ወንድማችው ባርክ
324
6
የተወደዳችው የዚህ አመት ተመራቂዎች በልቤ ልዩ ቦታ አላችው፤በጣም እወዳችዋለው!!! እንኳን ጌታ ረዳችው፤የሚቀጥለው የስራ፣የትዳር እንዲሁም በብዙ ነገር ውስጥ የምታልፉበት ዘመን ብሩክ፣የማትባክኑበት፣
የተወደዳችው የዚህ አመት ተመራቂዎች በልቤ ልዩ ቦታ አላችው፤በጣም እወዳችዋለው!!! እንኳን ጌታ ረዳችው፤የሚቀጥለው የስራ፣የትዳር እንዲሁም በብዙ ነገር ውስጥ የምታልፉበት ዘመን ብሩክ፣የማትባክኑበት፣እግዚአብሔር የሚያስደንቃችውና በእርሱ surprise የምትደረጉበት ይሁንላችው!!!!! እወዳችዋለው🫶 ወንድማችው ባርክ
7
7
ምሳሌ 3 ¯¯¯¯¯¯ ⁵ በፍጹም ልብህ በእግዚአብሔር ታመን፥ በራስህም ማስተዋል አትደገፍ፤ ⁶ በመንገድህ ሁሉ እርሱን እወቅ፥ እርሱም ጎዳናህን ያቀናልሃል። ⁷ በራስህ አስተያየት ጠቢብ አትሁን፤ እግዚአብሔርን ፍራ፥ ከክፋትም ራቅ፤ ⁸ ይህም ለሥጋህ ፈውስ ይሆንልሃል፥ ለአጥንትህም ጠገን።
306
8
ሩት 1:14 14 እነርሱም ድምፃቸውን ከፍ አድርገው እንደ ገና አለቀሱ፤ ከዚያም ዖርፋ ዐማቷን ስማ ተሰናበተቻት፤ ሩት ግን ልትለያት ስላልፈለገች ተጠመጠመችባት። 👉ድምፃቸውን ከፍ አድርገው ያለቀሱ ሁሉ ከእኛ ጋር የሚቀጥሉ አይደሉም!!!! 👉ጌታ አልቅሰውም ሆነ ስቀው ከእኛ መለየት ያለባቸውን እየለየ፣ አልለይም ብለው በሚጠመጠሙብን ጥሩ ወዳቾች ይባርከን!!! መልካም ቀን!!!
357
9
ሩት 1:14 14 እነርሱም ድምፃቸውን ከፍ አድርገው እንደ ገና አለቀሱ፤ ከዚያም ዖርፋ ዐማቷን ስማ ተሰናበተቻት፤ ሩት ግን ልትለያት ስላልፈለገች ተጠመጠመችባት። ድምፃቸውን ከፍ አድርገው ያለቀሱ ሁሉ ከእኛ ጋር የሚቀጥሉ አይደሉም!!!! ጌታ አልቅሰውም ሆነ ስቀው ከእኛ መለየት ያለባቸውን እየለየ፣ አልለይም ብለው በሚጠመጠሙብን ጥሩ ወዳቾች ይባርከን!!! መልካም ቀን!!!
1
10
ዘፍጥረት 15:12 12 ፀሓይ ልትገባ ስትል አብራም እንቅልፍ ወሰደው፤ የሚያስፈራም ድቅድቅ ጨለማ መጣበት። አንዳንድ ጊዜ እግዚአብሔር እንቅልፍ ጥሎብን፣ድቅድቅ ጨለማ በመጣብን ሰዓት ምን ልሆን ነው ብልን ግራ በምንጋባባቸው ጊዜያት፣ጌታ ግን ያንን ቦታ የወደፊቱን የምናገረንና የሚያሳየን፣ከክርክር እርሱን ብቻ ወደ መስማት የሚያሻግረን ቦታ ያደርግልናል!!! መልካም ቀን !!!! እወዳችዋለው!!!!
462
11
Some of blessings moments we spent together 2013 bach *Credit Akalu @Acsgsh
446
12
No text...
438
13
#GC_GOOD_BYE ወዳጆች እንደምን አላችሁ፥ ጌታ ቢፈቅድ የፊታችን እሁድ ተመራቂ ወንድም እህቶችን የምንሸኝበት ፕሮግራም ይኖረናል። አብረውን ረጅም ጊዜ በዚህ ህብረት ቢቆዩም፥ በተለያየ መንገድ ቢ
#GC_GOOD_BYE ወዳጆች እንደምን አላችሁ፥ ጌታ ቢፈቅድ የፊታችን እሁድ ተመራቂ ወንድም እህቶችን የምንሸኝበት ፕሮግራም ይኖረናል። አብረውን ረጅም ጊዜ በዚህ ህብረት ቢቆዩም፥ በተለያየ መንገድ ቢያገለግሉንም፥ ቢመክሩንም፥ ለሁሉም ደግሞ ጊዜ አለውና ወደሌላ ምዕራፍ ይሸጋገሩ ዘንድ ተቃርበዋል። እኛም በቀጣይ አመት እንደወትሮው በየሳምንቱ በዚህ ህብረት እንደማይገኙ ከወዲሁ እያሰብን 'GOOD BYE' እንላቸዋለን፤ መልካም ምኞታችንንም እንገልጽላቸዋለን። ሁላችንም በዚህ ፕሮግራም በመገኘት ፍቅራችንን እንድትገልጽላቸው ይሁን። ማናችሁም እንዳትቀሩ። በዕለቱም የጌታን ቃል በማዳመጥ፥ እንዲሁም በዝማሬ እግዚአብሔርን የምናመልክ ይሆናል፤ ስለነበረንም ቆይታ እናመሰግነዋለን። 🕔እሁድ 11፡00 ⛪️ ሕብረት ዓምባ ቃለ ሕይወት ቤተ ክርስቲያን
732
14
https://avbc.me/wqaTsISj
https://avbc.me/wqaTsISj
1
15
https://avbc.me/wLhuO6tf
https://avbc.me/wLhuO6tf
2
16
#መልካም_ፈተና ሰላም 👋 ቤተሰቦቻችን እንዴት ናችሁ? በFinal ፈተናችሁ እግዚአብሔር አምላክ ይርዳችሁ፣ ያጠናችሁትን ይባርክላችሁ፣ በማስተዋል መስራት እንድትችሉ ጌታ ይርዳችሁ፣ ከክፉ ሁሉ ጌታ ይ
#መልካም_ፈተና ሰላም 👋  ቤተሰቦቻችን እንዴት ናችሁ? በFinal ፈተናችሁ እግዚአብሔር አምላክ ይርዳችሁ፣ ያጠናችሁትን ይባርክላችሁ፣ በማስተዋል መስራት እንድትችሉ ጌታ ይርዳችሁ፣ ከክፉ ሁሉ ጌታ ይሰውራችሁ።
492
17
ሰላም እንዴት ቆያችሁ 👋🏾 የ General Fellowship ፕሮግራም ዛሬ ይኖረናል። የዛሬው ፕሮግራም የዚህ ዓመት የመጨረሻው የመደበኛ አምልኮ መርሃ ግብር ነው። በዚህ ዓመት ስለነበሩን ቆይታዎች ጌታን አመስግነን እናመሰግናለን። የምትችሉ ሁላችሁም እንድትገኙ ይሁን። በጊዜ። 🕰 11:30 LT 💒 ህብረት አምባ ቃለ ህይወት ቤ/ያን መልካም ቀን!
547
18
Voice message
558
19
Voice message
1
20
No text...
770