4 ኪሎ ፌሎውሺፕ
This channel is a reflection of 4kilo christian students' fellowship which aims to minister students and help them grow in the likeness of Christ Jesus, our lord and savior. Contact @RESTin7 @tsi_liver website:-https://4kfellow.wordpress.com/ Contact
Show more328
Subscribers
No data24 hours
-17 days
+330 days
- Subscribers
- Post coverage
- ER - engagement ratio
Data loading in progress...
Subscriber growth rate
Data loading in progress...
Show all...
አንዴ ብቻ | መዝሙር አንድ - ዘማሪ ሱራፌል ተስፋዬ | Ande Bcha - Gospel Singer Surafel Tesfaye |2016 | 2024
ክርስቲያን ሆይ፥
የጌታን ድምጽ መስማታችን፥ እርሱንም መውደድ እና መከተላችን ከእኛ የሆነ አይደለም፥ በእርሱ የተሰራ ስራ ነው፥ የራሱ ስላደረገን ነው፥ ከሁሉ የሚበልጥ አባቱ ለእርሱ እኛን ስለሰጠ ነው። እርሱም የዘላለምንም ሕይወት ሰጥቶናል። እየተከተልነውም ለዘላለም እንድንኖር፥ ለዘላለምም እንዳትንጠፋ፥ ከእጁም ማንም ላይነጥቀን አጥብቆ ይዞናል። ከእርሱ ጋር መሆንን መምረጣችን፥ "ከአንተ ወዴትም፣ ወደማንም አንሄድም" ማለታችን እጆቹ ስለያዙን ነው። እስከመጨረሻውም ይይዙናል። ተስፋችን ይህ ብቻም አይደለም፥ ከሁሉ በሚበልጥ በአባቱ ብርቱ እጆች ተይዘናል። ማንም ሊነጥቀን እንዳይችል ሆነናል። ስለዚህም ከቤቱ ወደየትም አንሄድም። ቅድስናን እና እግዚአብሔርን መምሰልን መፈለጋችን፥ ሃጢአቶቻችንን እየጠላን ማደጋችን፥ ስንወድቅም ወደንስሃ መመራታችን ከዚህ የተነሳ ነው —እጆቹ አጥብቀው ስለያዙን። ዛሬ ክርስቲያን የሆንን፥ ነገም ክርስቲያን በመሆን የመቀጠላችን ዋስትና፥ ክርስቶስን በመካድ ያለመጨረሳችን እርግጠኝነት፥ ጉስቁል እና ሃጢአተኛ እጆቻችን ጌታን አጥብቀው ስለያዙት አይደለም፥ እርሱ አጥብቆ ስለያዘን እንጂ። በእጆቻችን የመያዝ ብርታት ልክ ቢሆንማ ኖሮ ከካድነው እና ከተውነው ዘመናት በተቆጠሩ ነበር።
ዮሐንስ 10
²⁷ በጎቼ ድምፄን ይሰማሉ እኔም አውቃቸዋለሁ ይከተሉኝማል፤
²⁸ እኔም የዘላለም ሕይወትን እሰጣቸዋለሁ፥ ለዘላለምም አይጠፉም፥ ከእጄም ማንም አይነጥቃቸውም።
²⁹ የሰጠኝ አባቴ ከሁሉ ይበልጣል፥ ከአባቴም እጅ ሊነጥቃቸው ማንም አይችልም።
ይህ የተስፋ ቃል የታመነ ነውና ዛሬም እጆቹ ስር አለን። ለዘላለምም እንሆናለን።
🥰 4❤ 3
የተወደዳችው የዚህ አመት ተመራቂዎች በልቤ ልዩ ቦታ አላችው፤በጣም እወዳችዋለው!!!
እንኳን ጌታ ረዳችው፤የሚቀጥለው የስራ፣የትዳር እንዲሁም በብዙ ነገር ውስጥ የምታልፉበት ዘመን ብሩክ፣የማትባክኑበት፣እግዚአብሔር የሚያስደንቃችውና በእርሱ surprise የምትደረጉበት ይሁንላችው!!!!!
እግዚአብሔር እግራችውን እንደ ሞዓባዊቷ ሩት እግር ያድርግላችው!!!!
ሩት 1:22
22 ...ቤተ ልሔም የደረሱትም የገብስ አዝመራ በሚሰበሰብበት ወቅት መጀመሪያ ላይ ነበር።
እወዳችዋለው🫶
ወንድማችው ባርክ
❤ 13👍 3🥰 1
Photo unavailableShow in Telegram
የተወደዳችው የዚህ አመት ተመራቂዎች በልቤ ልዩ ቦታ አላችው፤በጣም እወዳችዋለው!!!
እንኳን ጌታ ረዳችው፤የሚቀጥለው የስራ፣የትዳር እንዲሁም በብዙ ነገር ውስጥ የምታልፉበት ዘመን ብሩክ፣የማትባክኑበት፣እግዚአብሔር የሚያስደንቃችውና በእርሱ surprise የምትደረጉበት ይሁንላችው!!!!!
እወዳችዋለው🫶
ወንድማችው ባርክ
ምሳሌ 3
¯¯¯¯¯¯
⁵ በፍጹም ልብህ በእግዚአብሔር ታመን፥ በራስህም ማስተዋል አትደገፍ፤
⁶ በመንገድህ ሁሉ እርሱን እወቅ፥ እርሱም ጎዳናህን ያቀናልሃል።
⁷ በራስህ አስተያየት ጠቢብ አትሁን፤ እግዚአብሔርን ፍራ፥ ከክፋትም ራቅ፤
⁸ ይህም ለሥጋህ ፈውስ ይሆንልሃል፥ ለአጥንትህም ጠገን።
❤ 4
ሩት 1:14
14 እነርሱም ድምፃቸውን ከፍ አድርገው እንደ ገና አለቀሱ፤ ከዚያም ዖርፋ ዐማቷን ስማ ተሰናበተቻት፤ ሩት ግን ልትለያት ስላልፈለገች ተጠመጠመችባት።
👉ድምፃቸውን ከፍ አድርገው ያለቀሱ ሁሉ ከእኛ ጋር የሚቀጥሉ አይደሉም!!!!
👉ጌታ አልቅሰውም ሆነ ስቀው ከእኛ መለየት ያለባቸውን እየለየ፣ አልለይም ብለው በሚጠመጠሙብን ጥሩ ወዳቾች ይባርከን!!!
መልካም ቀን!!!
❤ 8
ሩት 1:14
14 እነርሱም ድምፃቸውን ከፍ አድርገው እንደ ገና አለቀሱ፤ ከዚያም ዖርፋ ዐማቷን ስማ ተሰናበተቻት፤ ሩት ግን ልትለያት ስላልፈለገች ተጠመጠመችባት።
ድምፃቸውን ከፍ አድርገው ያለቀሱ ሁሉ ከእኛ ጋር የሚቀጥሉ አይደሉም!!!!
ጌታ አልቅሰውም ሆነ ስቀው ከእኛ መለየት ያለባቸውን እየለየ፣ አልለይም ብለው በሚጠመጠሙብን ጥሩ ወዳቾች ይባርከን!!!
መልካም ቀን!!!
ዘፍጥረት 15:12
12 ፀሓይ ልትገባ ስትል አብራም እንቅልፍ ወሰደው፤ የሚያስፈራም ድቅድቅ ጨለማ መጣበት።
አንዳንድ ጊዜ እግዚአብሔር እንቅልፍ ጥሎብን፣ድቅድቅ ጨለማ በመጣብን ሰዓት ምን ልሆን ነው ብልን ግራ በምንጋባባቸው ጊዜያት፣ጌታ ግን ያንን ቦታ የወደፊቱን የምናገረንና የሚያሳየን፣ከክርክር እርሱን ብቻ ወደ መስማት የሚያሻግረን ቦታ ያደርግልናል!!!
መልካም ቀን !!!!
እወዳችዋለው!!!!
❤ 8👍 6
Some of blessings moments we spent together
2013 bach
*Credit Akalu @Acsgsh
Choose a Different Plan
Your current plan allows analytics for only 5 channels. To get more, please choose a different plan.