1 271
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days
Data loading in progress...
Similar Channels
No data
Any problems? Please refresh the page or contact our support manager.
Tags Cloud
No data
Any problems? Please refresh the page or contact our support manager.
Incoming and Outgoing Mentions
---
---
---
---
---
---
Attracting Subscribers
March '24
March '24
+2
in 0 channels
February '24
+4
in 0 channels
Get PRO
January '24
+1 315
in 0 channels
| Date | Subscriber Growth | Mentions | Channels | |
| 20 March | 0 | |||
| 19 March | 0 | |||
| 18 March | 0 | |||
| 17 March | 0 | |||
| 16 March | 0 | |||
| 15 March | +1 | |||
| 14 March | 0 | |||
| 13 March | 0 | |||
| 12 March | 0 | |||
| 11 March | 0 | |||
| 10 March | 0 | |||
| 09 March | 0 | |||
| 08 March | 0 | |||
| 07 March | 0 | |||
| 06 March | 0 | |||
| 05 March | +1 | |||
| 04 March | 0 | |||
| 03 March | 0 | |||
| 02 March | 0 | |||
| 01 March | 0 |
Channel Posts
ክፍት የስራ ቦታ ማስታወቂያ
ከዚህ ስር በተጠቀሰው ሊንክ በመግባት ያመልክቱ።
https://vacancy.amharabank.com.et/
1. Branch Manager Grade-I
Place of work: Andabit, Chiro, Este, Jantekel, Kuy
2. Senior Performance and Succession Management Officer
Place of work: Addis Ababa
3. Senior Accountant
Place of work: Addis Ababa
4. Customer Service Executive-II (Re-Advertised)
Place of work: Battu
5. Senior Customer Service Officer-Cash (Re-Advertised)
Place of work: Battu, Bale Goba
6. Security Guard-I (Female)
Place of work: Bale Goba
7. Security Guard (Male)
Place of work: Battu, Bale Goba
8. Messenger & Cleaner - I
Place of Work: Hawassa
አማራ ባንክ
ከባንክ ባሻገር!
#አማራባንክ #AmharaBank #Vacancy
| 2 | ክፍት የስራ ቦታ ማስታወቂያ
ከዚህ ስር በተጠቀሰው ሊንክ በመግባት ያመልክቱ።
https://vacancy.amharabank.com.et/
1. Branch Manager Grade-I
Place of work: Mersa (Nejash IFB)
2. Senior Collateral Valuator
Place of work: Dessie District Office
3. Reward & Employee Service Officer (Re-advertised)
Place of work: Addis Ababa
4. Security Guard-I (Female)
Place of work: Addis Ababa, Abdi Nono, Butajira
5. Security Guard-I (Male)
Place of work: Dargie, Gambella, Meti
አማራ ባንክ
ከባንክ ባሻገር!
የአማራ ባንክ ትክክለኛ የማኅበራዊ ትስስር ገጾች
Website: www.amharabank.com.et
Facebook: www.Facebook.com/amharabanksc1
Telegram: https://t.me/Amhara_Banksc
Instagram: https://instagram.com/amhara_bank
Twitter: https://twitter.com/Amharabanksc
LinkedIn: https://www.linkedin.com/company/amharabank/
YouTube: https://youtube.com/channel/UC73x9uuGYV0Uxw0EkpVZN8g
#አማራባንክ #AmharaBank #Vacancy | 330 |
| 3 | ከአማራ ባንክ አ.ማ. የዳይሬክተሮች ቦርድ የተሰጠ መግለጫ።
የአማራ ባንክ አ.ማ. የዳይሬክተሮች ቦርድ ህዳር 28 ቀን 2016 ዓ.ም. ባደረገው ስብሰባ የባንኩን ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ ሄኖክ ከበደ እና የባንኩን የኮርፖሬት አገልግሎት ዋና መኮንን አቶ ክንዴ አበበን ከሃላፊነታቸው አንስቷል። ቦርዱ የአማራ ባንክ የባንክ ኦፕሬሽኖች ዋና መኮንን የሆኑትን አቶ ጫንያለው ደምሴን በጊዚያዊነት የባንኩ ዋና ስራ አስፈጻሚ ሁነው እንዲሰሩ መድቧል። የአማራ ባንክ የዳይሬክተሮች ቦርድ የባንኩን ዋና ስራ አስፈጻሚ ሹመት በቅርቡ የሚያስታውቅ መሆኑን ለባንኩ ማህበረሰብ በአክብሮት ይገልጻል።
የአማራ ባንክ አ.ማ. የዳይሬክተሮች ቦርድ።
ህዳር 29 ቀን 2016 ዓ.ም
አማራ ባንክ
ከባንክ ባሻገር!
የአማራ ባንክ ትክክለኛ የማኅበራዊ ትስስር ገጾች
Website: www.amharabank.com.et
Facebook: www.Facebook.com/amharabanksc1
Telegram: https://t.me/Amhara_Banksc
Instagram: https://instagram.com/amhara_bank
Twitter: https://twitter.com/Amharabanksc
LinkedIn: https://www.linkedin.com/company/amharabank/
YouTube: https://youtube.com/channel/UC73x9uuGYV0Uxw0EkpVZN8g
#አማራባንክ #AmharaBank | 383 |
| 4 | ★ እናት ባንክ አዲስ የስራ ማስታወቂያ
♦Deadline: December 8, 2023
Enat Bank S.C invites qualified applicants for the following vacant positions.
✅ Professions: Bsc/Msc +Diploma/BA in Banking & Finance, Accounting, Management, Business Administration. Computer Science, Software Engineering, Information Systems, Any other related fields
• Salary & Benefits: As per the Bank’s Salary Scale & Benefits Package
How to Apply Online??
👇👇👇👇
https://effoysira.com/enat-bank-sc-job-vacancy-dec-2023/
: | 386 |
| 5 | ዳሸን የ“ዘ ባንከር” ሽልማትን ለ13ኛ ጊዜ አሸነፈ
ባንኮችን በተለያዩ የአፈጻጸም መለኪያዎች የሚመዝነው እና የእንግሊዙ ፋይናንሻል ታይምስ የሚያሳትመው ዘ ባንከር መጽሔት ለተከታታይ ሁለተኛ ዓመት በጠቅላላ ለ13ኛ ጊዜ የ2023 የኢትዮጵያ አሸናፊ ሆኖ ተመርጧል፡፡
ባንካችን ከኢትዮ ቴሌኮም ጋር በመሆን አነስተኛ ብድር እና ቁጠባ ተደራሽ በማድረግ የፋይናንስ አካታችነትን መፍጠሩ የ2023ቱን ዘባንከር ሽልማት እንዲያገኝ ካስቻሉት ስኬቶቹ አንዱ ነው። ባንካችን ከቴክኖሎጂ አጋሩ ኤግላይን ጋር ለገበያ ባስተዋወቀው 'ዱቤ አለ' የተሰኘ በቴክኖሎጅ የታገዘ የዋስትና እና ብድር አቅርቦቱ ለሸማቾች እና አነስተኛ ንግድ አንቀሳቃሾች የሚያቀርበው አገልግሎት ሌላኛው ለሽልማቱ ያበቃው ስኬት ነው፡፡
በቅርቡ ከማስተር ካርድ ጋር ያስተወቅነው ባለ ብዙ መገበያያ ገንዘብ እና ከንክኪ ነፃ ቅድመ ክፍያ ዓለም አቀፍ ካርድ ባንካችንን ለሽልማቱ ካበቁ አያሌ ምክንያቶች ውስጥ ይገኝበታል።
የባንካችን ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ አስፋዉ ዓለሙ ሽልማቱን ለንደን ተገኝተዉ ተቀብለዋል፡፡
የእንግሊዙ ዘ ባንከር መጽሄት ከአዉሮፓዉያኑ 1926 ጀምሮ በዓለም አቀፉ የባንክ መስክ ከፍተኛ ተቀባይነት እና ዕውቅና ያለው ህትመት ነው ፡፡
| 447 |
| 6 | በቅርብ ቀን
===========
አዲስ ነገር ይዘን እየመጣን ነው!
Tajaajila haaraa qabannee dhufaa jirra!
#ComingSoon #New #Loading #YerooDhihootti #Haaraa #BaankiiAwaash #AwashBank #ኢትዮጵያ #በስኬት #NurturingLikeTheRiver | 331 |
| 7 | የዳሸን ከፍታ የስራ ፈጠራ ውድድር ሁለተኛ ዙር አሸናፊዎች በቅርቡ በደማቅ ሥነ-ስርዓት ይፋ ይሆናሉ፣ ይጠብቁን! | 298 |
| 8 | ለጥያቄና መልስ ውድድራችን ዝግጁ ነዎት?
ረቡዕ ህዳር 26 ከቀኑ 6:30 በቴሌግራም ቻናላችን በየሳምንቱ ሽልማት የሚያስገኝ ውድድር የምንጀምር ሲሆን የምንጠይቃቸውን ቀላል ጥያቄዎች በመመለስ ይሳተፉ፤ ይሸለሙ፡፡ በየሳምንቱ አምስት አምስት አሸናፊዎች ይሸለማሉ! ዛሬውኑ የቴሌግራም ቻናላችንን በመቀላቀል ይሸለሙ!
https://t.me/BoAEth
#telegram #giveaway #contest #Boa #bankinginethiopia #banksinethiopia #bankofabyssinia #Ethiopia #የሁሉም_ምርጫ | 279 |
| 9 | Awash Bank signed MoU with Accounting and Auditing Organization for Islamic Financial Institutions (AAOIFI) in Bahrain to work on IFB capacity building arenas.
The Parties shall endeavor to jointly facilitate the collaboration by providing the necessary expertise, manpower, information, and support to each other to conduct joint research and training activities as well as share knowledge, insights, and experiences, in mutually relevant areas.
#AwashBank #Banking #MoU #Partnership #NurturingLikeTheRiver #ኢትዮጵያ #በስኬት | 346 |
| 10 | 🎉🎉🎉የአስረኛ ቀን ባለ ዕድለኞች🎉🎉🎉
🎉🎉እንኳን ደስ አላችሁ🎉🎉
1.ፍፁም አበራ 6.አዳነ
2.መሀመድ አብዱ 7.አብደላ
3.ሚኪያስ ገ/መድን 8.ሜሮን አዳነ
4.አስራት 9.ሰላም ይሁን
5.ተስፋየ አበበ 10.ሃና
🛑ዛሬ አስረኛ ቀን ነው የወጣላችሁ እንኳን ደስ አላችሁ እያልን በባለፈው የቤት ዕጣ የወጣላቸውንም ጭምር በዩቲዩብ ቻናላችን ላይ የምንለቀው ሲሆን አሁንም እድሎን ተጠቀሙ።
🛑ከዚህ በኋላ 20 ዘመናዊ ስማርት የስልክ ቀፎ ስላለን አሁንም እድሎ ሰፊ ነው ።
🛑ከእናንተ የሚጠበቀው የዩቲዩብ ቻናላችንን ሰብስክራይብ በማድረግ እና እንዲሁም የተለቀቀውን ቪዲዮ በመመልከት እየተዝናኑ ይሸለሙ።
🎉አሁንም መልካም ዕድል🎉 | 245 |
| 11 | የሲቢኢ ኑርን 10ኛ ዓመት በማስመልከት በቴሌግራም በተካሄደ 7ኛ ዙር የጥያቄና መልስ ውድድር የአሸናፊዎች ዝርዝር፡፡
****
ማስታወሻ
ውድ የገፃችን ተከታዮች የሲቢኢ ኑርን 10ኛ ዓመት ምክንያት በማድረግ በማህበራዊ ትስስር ገጾቻችን በምናካሂደው የጥያቄና መልስ ውድድር እያደረጋችሁት ላለው ተሳትፎ ምስጋናችንን እያቀረብን፣ ከዚህ በፊት ባሳወቅነው መሠረት ለሌሎችም እድል ለመስጠት ሲባል እስካሁን ባሉት ዙሮች የጥያቄና መልስ ውድድሩ እየተካሄደባቸው ባሉ ሁሉም ገፆቻችን ተሳትፈው ሁለት ጊዜ የተሸለሙ አሸናፊዎች በዚህ ዙር የአሸናፊዎች ዝርዝር ውስጥ አለመካተታቸውን እንገልፃለን፡፡ | 241 |
| 12 | No text... | 261 |
| 13 | #StockMarket
(የኢትዮጵያን ምጣኔ ሀብታዊ ጉዳዮችን በቅርበት በሚከታተሉት አቶ ዘመዴነህ ንጋቱ በአንድ ወቅት ለቢቢሲ ድረገፅ ከሰጡት ቃለምልልስ የተወሰደ)
ስቶክ ገበያ ምንድነው ?
ለስቶክ ማርኬት ‘ የድርሻ ገበያ ’ የሚል አቻ የአማርኛ ትርጉም ልንሰጠው እንችላለን።
ኩባንያዎች የኩባንያውን የባለቤትነት ድርሻ ለገበያ ያቀርባሉ።
ሰዎች ይህን ድርሻ ከገዙ በኋላ ኩባንያው ትርፋማ በሆነ መጠን ያላቸውን ድርሻ መልሰው በመሸጥ ወይም ከትርፍ ክፍፍል ትርፋማ የሚያደርግ አሠራር ነው።
ስቶክ ማርኬት ለኢትዮጵያ ምን ይዞ ይመጣል ?
የስቶክ ገበያ በዋናነኝነት ለኢትዮጵያ የሚከተሉትን ጥቅሞች ይዞ ይመጣል።
1. የካፒታል ገበያ
በርካታ የአገር ውስጥ ባንክ እንዲሁም ኢንሹራንሶች ሲመሠረቱ እና ከምሥረታቸውም በኋላ የአክሲዮን ድርሻዎችን ሲሸጡ ቆይረዋል።
የስቶክ ገበያን ከዚህ የተለየ የሚያደርገው ፤ ይፋዊ በሆነ መልኩ ተደራጅቶ ቁጥጥር እየተገደረገበት በግልጽ መገበያየት ማስቻሉ ነው።
የኢትዮጵያን ሴኪዩሪቲስ ኤክስቼንጅ እውን ሲሆን ፤ ባንኮች እና ኢንሹራንሶች ሲቋቋሙም ሆነ ማስፋፋት ሲፈልጉ አክሲዮን ለመሸጥ ይከተሉት የነበረውን ረዥም መንገድ ያሳጥርላቸዋል።
እነዚህ ኩባንያዎች ሲቋቋሙ ስቶክ ኤክስቼንጅ ስላልነበረ በጣም ረዥም ሂደት በማለፍ ለእያንዳንዱ ሰው እየዞሩ ነው ሼር የሚሸጡት።
ይህ ረዥም ጊዜ እና ገንዘብ ይወስዳል። አዋጭም አይደለም።
የኢትዮጵያን ሴኪዩሪቲስ ኤክስቼንጅ አንዱ ጥቅም አዲስ ለመሚሠረቱም ሆነ ለነባር ኩባንያዎች የካፒታል ገበያን መፍጠሩ ነው።
ካፒታል ማሰባሰብ ለሚፈልጉ ስቶክ ገበያ መልካም አማራጭ ነው።
ጥሩ ሐሳብ ኖሯቸው የካፒታል እጥረት ላለባቸው ሰዎች ይጠቅማል።
ዛሬ ላይ ከባንክ ብድር ማግኘትም ቀላል አይለደም። ለዘመድ ወይም ለጓደኛ ሼር የመሸጥ ሂደት ቀላል አይደለም። ስቶክ ማርኬት አዲስ ለሆኑም ይሁን መስፋፋት ለሚፈልጉ ኩባንያዎች የካፒታል ገበያን ይፈጥራል።
2. ፍትሐዊ የሀብት ክፍፍል
የስቶክ ገበያ ፣ ፍትሐዊ እና ተመጣጣኝ በሆነ ሁኔታ ሀብት ማከፋፈል የሚችል ሥርዓት ነው።
በአሁኑ ጊዜ ግዙፍ መንግሥታዊ ኩባንያዎች ወደ ግሉ ዘርፍ እየተሸጋገሩ ነው።
እነዚህ ከመንግሥት ወደ ግሉ የሚዘዋወሩት ግዙፍ ኩባንያዎችን ሲገዙ የቆዩት ጥቂት ግለሰቦች እና ኮርፖሬሽኖች ናቸው። ስቶክ ማርኬት ሲመጣ ግን መንግሥት የሕዝብን ሀብት ፍትሐዊ በሆነ መንገድ ማከፋፈል ይችላል።
ስቶክ ማርኬት ላይ 1 ሼር በአምስትም፣ በአሥርም ዶላር ሲሸጥ ሁሉም የየአቅሙን በመግዛት ኢትዮጵያ ያካበተችውን ሀብት ማከፋፈል ይቻላል።
እነዚህ ወደ ግሉ ዘርፍ የሚዘዋወሩ ኩባንያዎች ወደ ስቶክ ገበያው ሲገቡ፣ ሁሉም የአቅሙን ያህል ባለቤት ይሆናል። ይህም የሀብት ክፍፍልን ያመጣል።
3. ቁጠባ እና የኢንቨስትመንት አማራጭን ማስፋት
የቁጠባ ባህልን ከፍ ያደርጋል። ሰዎች በአሁኑ ጊዜ ኪሳራ አያስከትልም ብለው በሚያስቡት ዘርፍ ላይ ብቻ መዋዕለ ንዋያቸውን እያፈሰሱ ይገኛሉ።
ገንዘብ ያላቸው ሰዎች #የቤቶች_ልማት ላይ ብቻ ትኩረት ሲያደርጉ ይታያል። የማኑፋክቸሪንግ ዘርፉ ደግሞ ተጎድቷል። ይህም ኢንቨስት የሚደረግባቸው ዘርፎችን ውስን በማድረግ የቁጠባ አለመመጣጠን ይፈጥራል።
ስቶክ ማርኬቱ ግን ውጤታማ በሆነ መንገድ ካፒታል በሁሉም ዘርፎች ላይ ማሰራጨት ያስችላል።
4. ግልጽነት
የድርሻ ገበያዎችን በቀላሉ፣ ግልጸኝነት በሰፈነበት መልኩ መግዛት እና መሸጥ ማስቻሉ ነው።
ምን ያህል ሼር በምን ያህል ዋጋ ለገበያ እንደቀረበ ግልጽ ነው።
ሰዎች ስልካቸው ላይ በሚጭኑት መተግበሪያ በቀላሉ የገበያ ድርሻዎችን መግዛት እና የገዙትንም መሸጥ ይችላሉ።
የባንክ ባለ አክሲዮኖች ዓመት ጠብቀው ትርፍ ከመከፋፈል ውጪ በቀላሉ ያላቸውን አክሲዮን መሸጥ አይቻላቸውም።
ስቶክ ማርኬት ሲሆን በቀላሉ አክሲዮን የመሸጥ ዕድል ይዘረጋል።
በስቶክ ገበያ ትርፍና ኪሳራ እንዴት ያጋጥማል ?
ይህንን ጥያቄ ከመመለሳችን በፊት ስቶክ ገበያ ምንድን ነው ? እንዴትስ መሸጥ እና መለወጥ ይቻላል ? የሚለውን እንመልከት።
ስቶክ ገበያን በቀላል ቋንቋ ለመረዳት የምጣሄ ሀብት ባለሙያዎች አዘወትረው የሚጠቀሙትን ቀላል ምሳሌ እንውሰድ። 'ሀ'፣ 'ለ' እና 'ሐ' የሚባሉ ሦስት ምናባዊ የሞባይል ስልክ አምራች ኩባንያዎችን አሉ አንበል።
እርስዎ 6 ዶላር አውጥተው ከእያንዳንዱ ኩባንያ የሁለት ዶላር የገበያ ድርሻ ይገዛሉ።
'ሀ' ለገበያ ያቀረበው ሞባይል ስልክ ባትሪ እየፈነዳ ሰዎችን ለጉዳት እየዳረገ መሆኑን የሚያመለክት ሪፖርት መውጣት ይጀምራል።
የ'ለ' ኩባንያ የሆነው ምርት ደግሞ ባትሪ በፍጥነት እያለቀ ከተጠቃሚዎች ቅሬታ ይደርሰዋል።
የ'ሐ' ምርት የሆነው ሞባይል ስልክ ግን በአግባቡ ይሠራል።
ይህ በገበያ ላይ ያጋጠመው ክስተት በሦስቱ ኩባንያዎች ስቶክ ገበያ ዋጋ ላይ ለውጥ ያመጣል። የአንድ ኩባንያ ምርት ጥራት ሲወርድ የዚያ ኩባንያ ፈላጊዎች ይቀንሳሉ።
በተቀራኒው አንድ ኩባንያ ትርፍማ የሚያደርገውን ውሳኔ ወስኖ ትርፍ ሲያጋብስ፣ የትርፉ ተቋዳሽ መሆን የሚሹ ሰዎች ቁጥር ከፍ ይላል።
በዚህ መሠረት ባትሪው እየፈነዳ ሰዎችን ለአደጋ እያጋለጠ ያለው የሞባይል ኩባንያ ድርሻ በከፍተኛ መጠን ሊወርድ ይችላል።
በሁለት ዶላር የገዙትን ድርሻ መልሰው መሸጥ ቢፈልጉ ከግማሸ ባነሰ ዋጋ እንኳን የሚገዛዎትን ላያገኙ ይችላሉ።
ይህ ሞባይል አምራች ኩባንያ ሲከስር እርስዎም የኩባንያው ባለድርሻ እንደመሆንዎ ኪሳራ ያጋጥምዎታል።
ስለዚህ በኩባንያ 'ሀ' ላይ ያደረጉት ኢንቨስትመንት ኪሳራን ያስከትላል።
የ 'ሐ' ምርት የሆነው ስልክ ግን በገበያ ተፈላጊነቱ ሲጨምር የኩባንያው ዋጋም ከፍ ይላል።
ምናልባት በሁለት ዶላር የገዙትን የኩባንያውን ድርሻ፣ አሁን ላይ በ4 ዶላር ሸጠው ትርፍ ሊያገኙ ይችላሉ።
@tikvahethiopia | 366 |
| 14 | ባህርዳር ቀበሌ 16 ፌደራል ገቢዎች ፊትለፊት
1200 ካሜ B+G+7 የመኖርያ እና የንግድ አፓርትመንት
ቦታው በሊዝ ለካሬ 5000 ብር የተገዛ
110 አባላት ብቻ ያለው ለመኖሪያም ሆነ ለንግድ ተመራጭ
4000 ብር በየወሩ መዋጮ ያለው
50 ካሜ ባለ 1 ምኝታ እና ከግራውንድ ሱቅ ተደራሽ ሆኖ ቤዝመንት እና 1ኛ ፎቅ የጋራ
ህንፃው ያለበት ደረጃ የፓርቲሽን ስራ ላይ ያለ
ዋጋ 2,200,000 ውስን ድርድር አለው
0904111117
0970708949
0919843797
0938282697
ዛጉሻ ህጋዊ የድለላ ስራ --- Bahirdar | 265 |
| 15 | #ትግራይ
መሰቦ ስሚንቶ ፋብሪካ አዲስ የመሸጫ ዋጋ ይፋ አደረገ።
ፋብሪካው በቴሌግራም ገፁ ይፋ ያደረገው መረጃ እንደሚያመላክተው ፤ በ PPC አይነት ስሚንቶ አዲስ የመሸጫ ዋጋ ተመን ይፋ አድርገዋል።
በዚሁ መሰረት በአዲሱ የመሸጫ አሰራር ከፋብሪካ ሰሚንቶ ለመግዛት ፣ ለማከፋፈልና ለመቸርቸር ፍቃድ ተሰጥቶዋቸው ውል ያሰሩ አካላት ፣ በችርቻሮ የሚሸጡበት ዋጋ አውጥቷል።
ፋብሪካው ጨምሮ እንደገለፀው በትግራይ ንግድና ኤክስፓርት ኤጀንሲ የስሚንቶ ምርት ተደራሽነቱ ለማስተዳርና ለመቆጣጠር በወጣውና በፀደቀው አዲስ መመሪያ ቁጥር 02/2015 መሰረት ከፋብሪካው ገዝተው በመላ ትግራይ በችርቻሮ የሚሸጡበት የዋጋ ተመን አውጥቷል።
አዲስ የመሸጫ ዋጋው PPC አይነት ስሚንቶ የሚመለከት ሆኖ የትራንስፓርት : የመጋዘንና አስተዳደራዊ ወጪዎች ግምት ያስገባ የችርቻሮ ዋጋ እንደተቀመጠለት የፋብሪካው የቴሌግራም ገፅ ጠቅሶ የቲክቫህ ኢትዮጵያ | 301 |
| 16 | ⭕️1- ጉለሌ B+G+22 Apartment (ቅድመ ክፍያ ከ 942,552 ብር ጀምሮ )
👉በካሬ 76,000 ብር ቅድመ ክፍያ 30%
✅ባለ 1 መኝታ 82.68 ካሬ
Total Price - 6,283,680 ብር
15% - 942,552 ብር
✅ባለ 2 መኘታ 110.70 ካሬ
Total Price - 8,413,200 ብር
15% - 1,261,980 ብር
✅ባለ 3 መኝታ 148.83 ካሬ እና 153.92ካሬ
Total Price - 11,311,080 ብር
15% - 1,696,662 ብር
✅ባለ 3 መኝታ 153.92ካሬ
Total Price - 11,697,920 ብር
15% - 1,754,688 ብር
✅ባለ 4 መኝታ 181.62 ካሬ
Total Price - 13,803,120
15% - 2,070,468 ብር
🗼ማስረከቢያ ጊዜ 1 ዓመት (Fully Finished )
ለሽያጭ የወጡት ውስን ቤቶች ስለሆኑ ፈጥነው ይደውሉ
0962772649 | 323 |
| 17 | #እንድታውቁት
የተሽከርካሪ ቀረጥና ታክስ አወሳሰን !
አንድ ተሽከርካሪ ወደ ሀገር ሲገባ ቀረጥና ታክስ የሚታሰበው ፦
- በተሽከርካሪው ዓይነት (የቤት አውቶሞቢል፣ የህዝብ ማመላለሻ ወይም የዕቃ ማመላለሻ፣ ልዩ ልዩ)
- የተሸከርካሪዉን የመጫን አቅም (የሰው ብዛት፣ የጭነት ኪሎ መጠን)፣
- ጉልበት (ለቤት አውቶሞቢሎች) መሰረት በማድረግ እንዲሁም ClF (የተገዛበት ዋጋ + የትራንስፖርት ወጪ + የኢንሹራንስ ወጪ እና ሌሎች ወጪዎችን ጨምሮ) በሚገኘዉ ጠቅላላ ወጪ ነው፡፡
#ተገጣጥመው_ወደ_ሀገር_ውስጥ_የሚገቡ አዲስ የቤት አውቶሞቢል ተሽከርካሪዎች ጉልበታቸው እስከ 13ዐዐ ከሆነ 75.67% ሲሆን ጉልበታቸው ከ1301 እስከ 1800 ደግሞ 116.79% እንዲሁም ከ18ዐዐ በላይ ጉልበት ያላቸው ከሆኑ ደግሞ 231.9% አጠቃላይ የጉምሩክ ቀረጥና ታክስ ምጣኔ ተጥሎባቸዋል፡፡
ሹፌሩን ጨምሮ እስከ 16 የመቀመጫ አቅም ያላቸው የሰው ማጓጓዣዎች እና እስከ 1.5 ቶን እቃ የመጫን አቅም ያላቸው የእቃ ማጓጓዣዎች አጠቃላይ የቀረጥና ታክስ ምጣኔ 52.5% ሲሆን ከ16 ሰው በላይ የሚጭኑ የህዝብ ማመላለሻዎች እና ከ1.5 ቶን በላይ እቃ የሚጭኑ ተሸከራካሪዎች ደግሞ 29.5% አጠቃላይ የቀረጥና ታክስ ምጣኔ ተጥሎባቸዋል፡፡
በሌላ በኩል ሀገር ውስጥ ለመገጣጠም በአምራች ድርጅቶች ወደ ሀገር የሚገቡ ሙሉ ለሙሉ ወይም በከፊል የተበተኑ (CKD/SKD) የሆኑ ተሽከራካሪዎች በተመለከተ በአዲስ ይዞታ ተገጣጥመው ወደ ሀገር ከሚገቡ ተሸከራካሪዎች በተለየ በዝቅተኛ የቀረጥና ታክስ ምጣኔ የሚስተናገዱ ሲሆን በተቃራኒው #ያገለገሉ (USED) ተሽከራካሪዎች ደግሞ ከፍተኛ የሆነ የኤክሳይዝ ታክስ ስለተጣለባቸው በአዲስ ይዞታ ከሚገቡ ተሸከራካሪዎች በአንፃራዊነት በጣም ከፍተኛ አጠቃላይ የቀረጥና ታክስ ምጣኔ አላቸው፡፡
የተሽከርካሪው ቀረጥ ማስከፈያ ዋጋ (duty paying value) በተሽከርካሪው ጠቅላላ ቀረጥና ታክስ ማስከፈያ ምጣኔ ተባዝቶ የብዜቱ ውጤት ተከፋዩ ቀረጥና ታክስ ይሆናል፡፡
እንደ ተሽከርካሪው አይነት ወደ ሀገር ውስጥ የሚገቡ የተሸከርካሪዎች ላይ እስከ #አራት_ዓይነት የቀረጥና ታክስ ዓይነት የሚጣልባቸው ሲሆን ከአምራች ድርጅቶች ውጪ የሚገቡ ተሽከርካሪዎች ከሆኑ ደግሞ በተጨማሪነት #የዊዝሆልዲንግ_ታክስ ይሰበሰባል፡፡
የቀረጥ እና የታክስ ማስከፈያ መሠረት (Tax base) የሚሆነው የእቃው ዋጋ (CIF) እና በቅድም ተከተል የሚሰላው የቀረጥ ወይም ታክስ መጠን ፦
* የጉምሩክ ቀረጥ፣
* ኤክሳይዝ ታክስ፣
* የተጨማሪ ዕሴት ታክስ፣
* ሱር ታክስ ድምር ይሆናል፡፡
የቀረጥና ታክስ መጠኑን እንዴት ተደርጎ እንደሚታሰብ ለምሳሌ ሁሉም ዓይነት ታክስ በሚመለከተው በቤት አውቶሞቢል ተሽከርካሪ በምሳሌነት እንመልከት፡፡
የቀረጥ ማስከፈያ ዋጋው ብር 4ዐዐ,ዐዐዐ፣ የሲሊንደር አቅሙ 13ዐዐ የሆነ አዲስ አውቶሞቢል ወደ ሀገር ሲገባ ፦
🚘 በቅድሚያ የጉምሩክ ቀረጥ የሚሰላ ሲሆን ማስከፈያ ዋጋው በጉምሩክ ቀረጥ ምጣኔ በማባዛት የሚሰላ ነው፡፡ በዚህም መሰረት ተከፋዩ የጉምሩክ ቀረጥ 400,000 × 3ዐ%(ከፍተኛው መጣኔ) = 12ዐ,ዐዐዐ ይሆናል፡፡
🚘 ቀጥሎ ኤክሳይዝ ታክስ የሚሰላ ሲሆን ስሌቱ የአውቶሞቢሉ የቀረጥ ማስከፈያ ዋጋ እና ተከፋዩ የጉምሩክ ቀረጥ በመደመር በኤክሳይዝ ታክስ ምጣኔ ማባዛት ነው፡፡ በዚህ ስሌት መሰረት ተከፋዩ ኤክሳይስ ታክስ መጠን (400,000 + 120,000) 5%= 26,000 ብር ይሆናል፡፡
🚘 በሶስተኛ ደረጃ ላይ የሚሰላው ተከፋይ የተጨማሪ ዕሴት ታክስ ሲሆን በዚህ ስሌት የአውቶሞቢሉን የቀረጥ ማስከፈያ ዋጋ ፣ ተከፋይ የጉምሩክ ቀረጥ እና ኤክሳይዝ ታክስን በመደመር በተጨማሪ ዕሴት ታክስ መጣኔ ይባዛል፡፡ በዚህ መሰረት የሚከፈለው ተጨማሪ ዕሴት thn (400,000 + 120,000 + 26,000) 15% = 81,9ዐዐ ብር ይሆናል፡፡
🚘 በአራተኛ ደረጃ የሚሰላው ሱር ታክስ ሲሆን ስሌቱ የአውቶሞቢሉን የቀረጥ ማስከፈያ ዋጋ፣ ተከፋይ የጉምሩክ ቀረጥ፣ ኤክሳይዝ ታክስ እና ተጨማሪ እሴት ታክስ በመደመር በሱር ታክስ መጣኔ በማባዛት ነው፡፡ በዚህ መሰረት የሚከፈለው ሱር ታክስ (400,000 + 120,000 + 26,000 +81,900) 10% = 86,190 ብር ይሆናል፡፡
🚘 ተሽከርካሪው በመደበኛ አስመጪ (ከአምራች ድርጅት ውጪ...) የሚመጣ ከሆነ በአምስተኛ ደረጃ ተከፋዩን ዊዝሆልዲንግ ታክስ ነው፡፡ ይህ ታክስ የሚሰላው የቀረጥ ማስከፈያ ዋጋን በዊዝሆልዲንግ ታክስ መጣኔ በማባዛት ነው፡፡ በዚህ መሰረት ተከፋዩ የዊዝሆልዲንግ ታክስ 4ዐዐ, 000 × 3%= 12,ዐዐዐ ብር ይሆናል፡፡
በመጨረሻም የስሌት ደረጃ ሁሉም ተከፋይ ቀረጥና ታክስ የሚደመሩ ሲሆን በዚህ መሰረት መንግስት ከዚህ አውቶሞቢል የሚሰበስበው ቀረጥና ታክስ ስሌት 120,000 + 26,000 + 81,900 + 86,190 + 12, 000= 326,090 ብር ይሆናል፡፡
#ማሳስቢያ ፦ ያገለገሉ ተሸከርካሪዎች የአገልግሎት ጊዜያቸው መሠረት በማድረግ የተለያየ ኤክሳይዝ ታክስ ይጣልባቸዋል።
ይህ መረጃ የገቢዎች ሚኒስቴር ነው።
@tikvahethiopia | 332 |
| 18 | #new_vacancy ⬇️
🔰Tsehay Bank S.C
Vacancy Announcement
▪️Position: #Digital_Banking_Operation_Officer
• Place of Work: Head Office
• Salary: As per the Bank’s Scale
• Only shortlisted applicants will be contacted
▪️How to Apply:
• Interested and qualified applicants fulfilling the above requirement are invited to send your updated resume and work experience with PDF format within 5 consecutive days following announcement through the following link: https://forms.gle/BVZz2v8Q1SD99TK68
▪️Qualifications/Skills•
Qualification
: A minimum of BA/B.SC degree holder from recognized higher learning institutions in Banking and Finance, Accounting, Accounting and Finance, Management, Economics, Marketing Management, Business Administration, or other related field of discipline
• Experience: Must have a minimum of 2 years of relevant experience with at least 1 year service as Junior Digital Banking Operation Officer or similar job roles
Education Level:Bachelor's
Experience:1-3 years
🅾Deadline : june 23/2023
Send your vacancy (የቅጥር ማስታወቂያ) here 👉
@shegerjobs_bot ለድርጅቶች !!!
for more jobs join👇👇👇
https://t.me/joinchat/AAAAAEcjjyVVrXANDJdSIQ | 643 |
| 19 | ክፍት የስራ ቦታ ማስታወቂያ
ከዚህ ስር በተጠቀሰው ሊንክ በመግባት ያመልክቱ።
https://vacancy.amharabank.com.et:3031/
1. Manager, Customer Relationship (IFB)
2. Senior IFB Officer
3. IFB Officer
4. Credit Administration Officer
5. Manager, Card Production & Distribution
6. Branch Manager G-I
7. Senior Technical Project Officer
8. Senior Business Project Officer
9. Senior Customer Experience Officer
10. Procurement Officer
11. Security Coordinator
12. Senior Project Business Analyst
በአማራ ባንክ ስም እናስቀጥራችኋለን ከሚሉ አጭበርባሪዎች እራስዎን ይጠብቁ!
ጥቆማ ሲኖርዎ በ 011-5-58-20-15 በመደወል ያሳውቁን!
አማራ ባንክ
ከባንክ ባሻገር!
የአማራ ባንክ ትክክለኛ የማህበራዊ ትስስር ገጾች
Website: https://amharabank.com.et/
Facebook: www.Facebook.com/amharabanksc1
Instagram: https://instagram.com/amhara_bank
Telegram: https://t.me/Amhara_Banksc
Twitter: https://twitter.com/Amharabanksc
LinkedIn: https://www.linkedin.com/company/amharabank/
YouTube: https://youtube.com/channel/UC73x9uuGYV0Uxw0EkpVZN8g
#አማራባንክ #AmharaBank | 646 |
| 20 | 💚 አያት ሪል ስቴት ከግንቦት 1 ጀምሮ የዋጋ ጭማሪ ሊያደርግ ነው!!!
💚 ከ 5ሚሊዮን-8ሚሊዮን ትርፍ የሚያተርፉበት እስከ ሚያዚያ 30
💚 በ 15% ቅድመ ክፍያ ብቻ
💚 በረጅም ጊዜ አከፋፈል የሚከፉሉት የ60/40 የብድር አገልግሎት, በ9.5 ወለድ
👉 ይደውሉ 091 307 3204 | 624 |
