@comedybyzena
Open in Telegram
@bashananaf @ijooleekuush @ijoolee_oromoo @ComedyBYZENA @fetan_mereja @walaloowan @EthiopiaArtest @bashananaf @Qoosaf @etiomusic1 @etioZena @bashufibashireCOMEDEY @GadaaEntertement @waqefattota @onnee_jaalalaa @Muslim @ortodocs
Show moreThe country is not specifiedThe category is not specified
150
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days
Posts Archive
Chanaliwwan hunduma bakka tokkotti kan qabatejiru yoo baarbaade kino👇👇👇
sher godhi
👇👇👇👇
@onnee_jaalalaa
@onnee_jaalalaa
@onnee_jaalalaa
ቃና ዜና ቅምሻ:
ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር #ዐቢይ_አህመድ ከፓርላማ አባላት ወንጀለኞችን ለፍርድ ስለማቅረብ በተመለከተ ለተነሱት ጥያቄ ከሰጡት ማብራሪያ የተወሰዱ አንኳር ነጥቦች:-
• ኢትዮጵያ ውስጥ ወንጀል ሰርቶ ያልታሰረ ሰው የለም፡፡ ልዩነቱ መንግስት ባዘጋጀው ማረሚያ ቤት መታሰርና ራሱን ማሰር ካልሆነ እንጂ፡፡
• መታሰር ማለት በአንድ በተወሰነ አከባቢ ተወስኖ መኖር ነው
• ሰውን ገድሎ፣ ሰርቆ ከሕግ ተጠያቂነት ውጪ የሚሆን የለም፡፡
• የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት በማረሚያ ቤቶች ድንገተኛ ጉብኝት አድርጎ ክፍተት ያለበት እንዲስተካከል ተደርጓል፡፡
• በእስር ቤት ያሉ ያነባሉ፣ ይጽፋሉ፣ ስፖርት ይሰራሉ፣ ይበላሉ፣ ይጠጣሉ፡፡ በግል እስር ቤት ያሉ ያን ያክል የተመቻቸ ነገር እንዳለ አላውቅም
• ሁሉም ክልሎች ወንጀለኛ ተብለው የተጠረጠሩ ሰዎችን ለመያዝ ጥረት እያደረጉ ነው፤ አሳልፈው የሰጡ አሉ፣ እየፈለግን ነው ያሉም አሉ፣ ኢትዮጵያ ውስጥ ገድሎም ሰርቆም መጠየቁ አይቀርም፣ ከሕግ በላይ የሆነ ማንም የለም፡፡
• እንደ ብሔር ቀርቶ እንደ ቤተሰብም ሌባ የለም፣ ሌቦች ሁሉም ብሔር ውስጥ አሉ፣ ሌቦች ሲሰርቁ ማንንም አያማክሩም፣ ከሰረቀ በኋላ የእንትን ብሔር ስለሆንኩ ብሎ ወደ ብሔር ይጠጋል፡፡
via etv
@onnee_jaalalaa
@onnee_jaalalaa
@onnee_jaalalaa
