en
Feedback
SWA JEMO G10/17

SWA JEMO G10/17

Open in Telegram
1 189
Subscribers
No data24 hours
-47 days
-1030 days
Posts Archive
Use The Above Link To Join grade  11 Channel

የነባር ተማሪዎች ምዝገባ በነገው እለት ማለትም ሐምሌ 22'2017 ይጠናቀቃል ከእሮብ ሐምሌ 23;2017 ጀምሮምንም አይነት የነባር ተማሪዎች ምዝገባ አናከናውንም ባልተመዘገቡ ነባር ተማሪዎች ቦታ አዲስ ተማሪዎች መመዝገብ እንጀምራለን ለሚፈጠረው ችግር ወላጆች ተጠያቂ ትሆናላቹህ

Share '7. Grade 11 Community Health Survice Student Module 3 Sep 24.pdf'

የክረምት የማጠናከሪያ ትምህርት  ይመለከታል **የ11ኛ ክፍል  ተማሪዎች በመረጣችሁት የትምህርት መስክ ከ ሰኞ  ሐምሌ 14/2017 ጀምሮ ትምህርት ተጀምሯል ተመዝግባቹህ የማጠናከርያ ትምህርቱን እንድትጀምሩ በጥብቅ እናሳስባለን። **የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች ሰኞ  ሐምሌ 14/2017 የክረምት ትምህርት የተጀመረ በመሆኑ እስካሁን ያልተመዘገባችሁ ተማሪዎች በመመዝገብ የማጠናከሪያ ትምህርቱን እንድትጀምሩ በጥብቅ እናሳስባለን።                      ት/ቤቱ

መጨረሻ ከመጨናነቅ ከወዲሁ ልጀቻችሁን እንድታስመዘግቡ እንመከራለን ከማክሰኞ በኸዋላ ምንም የነባር ተማሪዎች ምዝገባ እንደማናካሂድና ባልተመዘገቡ ተማሪዎች ቦታ አዲስ ተማሪዎች እንደምንመዘግብ እንድታውቁ

Repost from SWA JEMO G11/17
እስከ ዛሬ የክረምት ትምህርት ያልጀመራቹህ ተማሪዎች ከነገ ጀምሮ እርምጃ መውሰድ እንጀምራለን

ሳውዝ ዌስት ጀሞ ወርሀዊ ክፍያ

photo content

Repost from SWA JEMO G9/17
ለምዝገባ ስትመጡ ማሟላት ያለባቹህ ነገሮች 1…የ2017 ውጤት ሰ ርተፍኬት 2…የመስከረም ወርና የምዝገባ የተከፈለበት የባንክ ደረሰኝ 3…የክረምት ትምህርት የተከፈለበት ደረሰኝ 4…የተማሪ ሁለት ጉርድ ፎቶግራፍ

የመደበኛ ተማሪዎች ለ2018 ምዝገባ ከማክሰኞ ሀምሌ 15 እስከ ማክሰኞ ሐምሌ 22 ቀን 2017 ብቻ እንደሆነ በጥብቅ እናሳስባለን ። ውዝፍ ክፍያ ያለበት ክፍያውን ካልፈፀመ መመዝገብ አይችልም የክፍያ ሲስተሙ እንደማይቀበለው እንድታዉቁ ። ከምዝገባ በፊት ውዝፍ ክፍያቸው መፈፀም ግዴታ ።

Repost from SWA JEMO G11/17
ከሰኞ ሐምሌ 14 2017 የሚጀምረው የክረምት ማጠናከሪያ ፕሮግራም ለ 11ኛም 12 ኛም ክፍል ተማሪዎች መማር ግዴታ መሆኑን አውቃቹህ ከወዲሁ ቅድመ ዝግጅት እንድታደርጉ ክፍያው 2900 ብር ነው

Repost from SWA JEMO G9/19
ለሳዌአ ተማሪ ወላጆች/ሕጋዊ አሳዳጊዎች በሙሉ ከ 1ኛ -12 ኛ ክፍል ተማሪዎች የመዝጊያ ኘሮግራም ቀን ቅዳሜ ሐምሌ 12፣2017 ዓ.ም ይሆናል ። 👉ሐሙስ ሐምሌ 10 , 2017  ከ 1ኛ -4ኛ ክፍል አቅራቢ ተማሪዎች ቅዳሜ ሐምሌ 12፣ 2017 ዓ.ም ለሚከበረው የወላጆች ቀን ክብረ በዓል ልምምድ የሚያደርጉ መሆኑን ተገንዝባችሁ ለግማሽ ቀን ትምህርት ቤት ትልኳቸው ዘንድ በአክብሮት እንጠይቃለን፡፡ በዚህ ቀን ተማሪዎች ለግማሽ ቀን ማለትም ከ1:00 ጀምሮ እስከ 6፡30 ሰዓት ብቻ ትምህርት ቤት ውስጥ ይቆያሉ፡፡  ማስታወሻ፡ ከ1ኛ -4ኛ ክፍል አቅራቢ ተማሪ ወላጆች ተማሪዎችን ቅዳሜ ሐምሌ 12፣ 2017 ዓ.ም ቀን ላይ ልጆቻችሁን እስከ ጠዋት 1፡30 ድረስ ባለው ጊዜ ት/ት ቤት ግቢ እንድታመጡልን በጥብቅ እናሳስባለን፡፡ 👉 የተማሪዎች ሪፖርት ካርድ የተማሪዎች ሪፖርት ካርድ የሚሰጠው እና ምዝገባ የሚካሔደው ከሰኞ ሐምሌ 14 እስከ ረቡዕ ሐምሌ 23 ቀን 2017ዓ.ም ባሉት ጊዜያት ውስጥ ነው፡፡ በነዚህ ቀናት ቀርበው ሪፖርት ካርዳቸውን የማይወስዱ ወላጆችና ተማሪዎች ለ2018 ዓ.ም የሚያደርጉት ምዝገባ እንዳልተጠናቀቀ እንደሚቆጠርና ለሚፈጠረው ማንኛውም ችግር ኃላፊነቱ የወላጆች እንደሚሆን ከወዲሁ እንገልፃለን፡፡ 👉የክረምት ትምህርት የክረምት ትምህርት ከሐምሌ 14 ቀን 2017ዓ.ም ጀምሮ ለአራት ተከታታይ ሳምንታት እንደሚቆይ ከወዲሁ ልናሳስብዎ እንወዳለን፡፡ የሳዌአ አስተዳደር!

ለሁሉም በ2018 11ኛ ክፍል የምትገቡ ተማሪዎች በመረጣችሁት ፊልድና እና የሙያ ዘርፍ የክረምት ማጠናከርያ ትምህርት ሰኞ ሐምሌ 14 ይጀምራል ስለዚህ መማር ግዴታ ነው

photo content

photo content

photo content

Q4.FQT. MATH. ITEM.SPEC.(G-10).pdf1.24 KB

photo content
+5