መዝሙር ጥናት
ማኅበራችን ማኅበረ ሐዋርያት በኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ ስር የሚገኙትን በቃጠሎ የወደሙትን፣በዘመን ብዛት የተነሳ በመፍረስ ላይ ያሉትንና የፈረሱትን አብያተክርስቲያናትን ለማሳራት፣የተፈቱ የአብነት ትምህርት ቤቶችን ለመርዳት፣ድሆችንና ዓቅመ ደካሞችን ለመንከባከብ ተቋቁሟል፡፡እናንተም ይህን የተቀደሰ ሃሳብ በመደገፍ በጸሎት፣በሃሳብ፣በጉልበት በገንዘብም እንድትረዱን በልዑል እግዚአብሔር እንለምናለን፡፡
Show more198
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days