en
Feedback
አድዬ የኔ.... / Adama Ketema F.C

አድዬ የኔ.... / Adama Ketema F.C

Open in Telegram

....... ╔╦╦═╦╔╦═╦═╦═╗....… ║ እንኳን ደህና መጡ ║ ╚══╩═╩═╩╩╩╩═╝ ይህ ቻናል የአዳማ ከነማ ደጋፊዎች ቻናል ነው። ወቅታዊ እና አዳዲስ መረጃዎችን በቀጥታ ከ ስታድየም ከማህበራዊ ድረገፆች ፣ አዴን የተመለከቱ ማናቸውንም መረጃ እናቀርባለን፡፡ ★አዴን ለመደገፍ ብዙ ምክንያት አለን★ ለአስተያየት ✍፡ @AdamaCityFC_bot

Show more
3 230
Subscribers
No data24 hours
-167 days
-6330 days
Posts Archive
የአዳማ ከተማ ደጋፊዎች ቡድን ቅዱስ ጊዮርጊስን 4 ለ 1 በማሸነፍ ለፍፃሜ አልፈዋል! ✅ 14 ክለቦች በተሳተፉበት የደጋፊዎች የጥሎ ማለፍ ውድድር ቡድናችን አዳማ ከተማ ተጋጣሚዎቹን በሙሉ በመርታት አ
+9
የአዳማ ከተማ ደጋፊዎች ቡድን ቅዱስ ጊዮርጊስን 4 ለ 1 በማሸነፍ ለፍፃሜ አልፈዋል! ✅ 14 ክለቦች በተሳተፉበት የደጋፊዎች የጥሎ ማለፍ ውድድር ቡድናችን አዳማ ከተማ ተጋጣሚዎቹን በሙሉ በመርታት አስደናቂ ግስጋሴ እያደረገ ሲገኝ ዛሬም ቅዱስ ጊዮርጊስን 4 ለ 1 በሆነ ሰፊ ውጤት በማሸነፍ ለፍፃሜ ማለፉን አረጋግጧል። በጨዋታውም የቀድሞው የደጋፊ ማህበራችን አመራር ሙሉቀን ገመቹ(ሙሌ ፓወር) ኮኮብ ተጫዋች በመባል ተመርጧል። ✅ የፍፃሜ ጨዋታውንም ሀሙስ መስከረም 17/2016 4:00 ሰዓት ላይ ከሲዳማ ቡና ጋር የሚያከናውኑ ይሆናል #ጥሎ_ማለፍ አዳማ ከተማ 3⃣ - 1⃣ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ #ሩብ_ፍፃሜ አዳማ ከተማ 1⃣(5) - (4)1⃣ ሻሸመኔ ከተማ #ግማሽ_ፍፃሜ አዳማ ከተማ 4⃣ - 1⃣ ቅዱስ ጊዮርጊስ #ፍፃሜ አዳማ ከተማ 🆚 ሲዳማ ቡና 💪 ምንጊዜም ድል ለትርታችን አዴ‼️

አዳማ ሩብ ፍፃሜውን ተቀላቅሏል...! ✅ እግር ኳስን በእግር ኳስ ቋንቋ ብቻ እንደግፋለን! ቅድሚያ ለስፖርታዊ ጨዋነት! በሚል መፈክር የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የደጋፊ ማህበራት ጥምረት፣ ከብራና ማስ
+6
አዳማ ሩብ ፍፃሜውን ተቀላቅሏል...! ✅ እግር ኳስን በእግር ኳስ ቋንቋ ብቻ እንደግፋለን! ቅድሚያ ለስፖርታዊ ጨዋነት! በሚል መፈክር የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የደጋፊ ማህበራት ጥምረት፣ ከብራና ማስታወቂያ ኃ/የተ/የግ/ማህበር እና ከአዲስ አበባ ወጣቶችና ስፖርት ቢሮ ጋር  በመተባበር ያዘጋጁት በደጋፊዎች መካከል የሚደረገው የእግር ኳስ ውድድር በውድድሩ ከፍተኛ ግምት ተሰጥቶት የነበረው የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ደጋፊዎች ከአዳማ ከተማ ደጋፊዎች ጋር ያገናኘ ሲሆን አዳማ 3 ለ 1 በማሸነፍ ቀጣዩን ዙር መቀላቀል ችለዋል። ✅ እሁድ ተጫውቶ ያሸነፈው ቡድናችን የአዳማ ከተማ ደጋፊዎች ያለ እረፍት በነጋታው ሰኞ መስከረም 14/2015 በሩብ ፍፃሜ ጨዋታ የሻሸመኔ ከተማ ደጋፊዎችን የሚያገኝ ሲሆን ጨዋታውም በአዲስ አበባ አበበ ቢቂላ ስታድየም 5:00 ሰዓት ላይ የሚጀምር ይሆናል። ✅ በዚህም የእግር ኳስ ስፖርት አፍቃሪዎች በውድድሩ ስፍራ በመገኘት ስፖርታዊ ጨዋነትን፣ አንድነትን፣ ትውውቅና ቤተሰባዊ ግንኙነቶችን እናጠናክር። ✦✦✦✦✦✦✦✦✦✦✦✦✦✦✦ ┏•••♡••━••🍃••❀┓ ሼር 👉 t.me/AAdamaa           ሼር 👉 t.me/AAdamaa            ┗••❀•••━🍂•••✧•┛ 💪 ምንጊዜም ድል ለትርታችን አዴ‼️

🏆 #Addis_Abeba_City_Cup 🏆 ✅ የአዲስ አበባ ከተማ ዋንጫ ውድድር ነገ ቅዳሜ መስከረም 12/2016 ዓም ቀጥሎ ሲውል ወሳኝ የምድብ የመጨረሻ ጨዋታዎች ይከናወናሉ። ከምድብ 2 ኢትዮጵያ
🏆 #Addis_Abeba_City_Cup 🏆 ✅ የአዲስ አበባ ከተማ ዋንጫ ውድድር ነገ ቅዳሜ መስከረም 12/2016 ዓም ቀጥሎ ሲውል ወሳኝ የምድብ የመጨረሻ ጨዋታዎች ይከናወናሉ። ከምድብ 2 ኢትዮጵያ መድን አስቀድሞ ወደ ግማሽ ፍፃሜ ማለፉን ያረጋገጠ ሲሆን የቅዱስ ጊዮርጊስ እና አዳማ ከተማ አሸናፊ 2ኛ ሆኖ ግማሽ ፍፃሜውን የሚቀላቀል ይሆናል። ✅ በጨዋታው ቀጣዩን ዙር ለመቀላቀል ቅዱስ ጊዮርጊስ አቻ የሚበቃው ሲሆን አዳማ ከተማ ግዴታ ማሸነፍ ይጠበቅበታል። ✅ የአዳማ ከተማ ደጋፊ ማህበር ለተጓዥ ደጋፊዎች መኪና ለማመቻቸት ከፍተኛ ጥረት እያደረገ ሲሆን እስከነገ ጠዋት አዲስ ነገር ካለ እናሳውቃለን። ⌚️8:00 ✅ #ቅዱስ_ጊዮርጊስ ከ #አዳማ_ከተማ 🏟 አበበ በቂላ ስታድየም 🗓 ቅዳሜ መስከረም 12/2016 ዓም ጉዞን በተመለከተ መረጃ ለማግኘት ☎️ 0948222260                 ለሁሉም እንዲደርስ ሼር ሼር ሼር....             ✦✦✦✦✦✦✦✦✦✦✦✦✦✦✦ ┏•••♡••━••🍃••❀┓ ሼር 👉 t.me/AAdamaa           ሼር 👉 t.me/AAdamaa            ┗••❀•••━🍂•••✧•┛ 💪 ምንጊዜም ድል ለትርታችን አዴ‼️

🚌 ጉዞ ወደ አዲስ አበባ... 🚌 ❤️ ክለባችን አዳማ ከተማ ነገ ማክሰኞ መስከረም 8/2016 ከኢትዮጵያ መድን ጋር ላለበት የአዲስ አበባ ሲቲ ካፕ ጨዋታ የደጋፊ ማህበራችን መኪና አዘጋጅቶልናል!
+1
🚌 ጉዞ ወደ አዲስ አበባ... 🚌 ❤️ ክለባችን አዳማ ከተማ ነገ ማክሰኞ መስከረም 8/2016 ከኢትዮጵያ መድን ጋር ላለበት የአዲስ አበባ ሲቲ ካፕ ጨዋታ የደጋፊ ማህበራችን መኪና አዘጋጅቶልናል! 🚗🚗 የደርሶ መልስ ዋጋ: 200 ብር ብቻ መነሻ ቦታ: አበበ ቢቂላ ስታድየም መነሻ ሰዓት: ጠዋት 1፡00 ሰዓት ✅ ያለን ቦታ ውስን ስለሆነ ፈጥነው ይመዝገቡ! ግንቦት 12/2015 - ቅዳሜ 9:00 ሰዓት አዳማ ከተማ 🆚 ኢትዮጵያ መድን 👉 አዘጋጅ: የአዳማ ከተማ ደጋፊዎች ማህበር ለመመዝገብ ✍ ☎️  0948222260                 ለሁሉም እንዲደርስ ሼር ሼር ሼር....             ✦✦✦✦✦✦✦✦✦✦✦✦✦✦✦ ┏•••♡••━••🍃••❀┓ ሼር 👉 t.me/AAdamaa           ሼር 👉 t.me/AAdamaa            ┗••❀•••━🍂•••✧•┛ 💪 ምንጊዜም ድል ለትርታችን አዴ‼️

ተስፈኛ እንኳን አይገልፀውም ክስተቱን እንምረጥ! ለብዙ አመታት ታዳጊዎችን ማፍራት ያልታከተው ክለባችን አዳማ ከተማ በ2015ም ለሀገራችን ክስተት የሆነ እንቁ ልጅ አበርክቷል! እነሆ መላው የእግርኳስ
ተስፈኛ እንኳን አይገልፀውም ክስተቱን እንምረጥ! ለብዙ አመታት ታዳጊዎችን ማፍራት ያልታከተው ክለባችን አዳማ ከተማ በ2015ም ለሀገራችን ክስተት የሆነ እንቁ ልጅ አበርክቷል! እነሆ መላው የእግርኳስ አፍቃሪያን እና ተመልካች ትክክለኛው ሰው መሸለም አለበትና በቲፎዞ ብቻ ሳይሆን እውነታውን ይዘን ቀጣዩን የሀገራችን ተስፈኛ ታዳጊ #ዮሴፍ_ታረቀኝን እንድትመርጡ ጥሪዬን አቀርባለሁ! ከታች ባለው ሊንክ ድምፅዎን ይስጡ https://t.me/ethiopianlea/10403

✅ ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የ28ኛ ሳምንት ውጤቶች፣ የደረጃ ሰንጠረዥ፣ ኮኮብ ጎል አስቆጣሪዎች እና ቀጣይ የ29ኛ ሳምንት ጨዋታዎች ለበለጠ መረጃ በፌስቡክ👇 በፌስቡክ 👉 facebook.
+3
✅ ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የ28ኛ ሳምንት ውጤቶች፣ የደረጃ ሰንጠረዥ፣ ኮኮብ ጎል አስቆጣሪዎች እና ቀጣይ የ29ኛ ሳምንት ጨዋታዎች ለበለጠ መረጃ በፌስቡክ👇 በፌስቡክ 👉 facebook.com/adeyeyene t.me/AAdamaa

በአዳማ ደስ የሚል ጊዜ 😘 የህጻናት ፌስቲቫል በአዳማ ብቸኛው የኦቲዝም ሴኔተር ቤተል ኦቲዝም ሴንተር ለመደገፍ የተዘጋጀ ከተወዳጅ አርቲስቶች ጋር እና ከETVየልጆች አለም አሻንጉሊቶች ጋር ደስ የሚ
በአዳማ ደስ የሚል ጊዜ 😘 የህጻናት ፌስቲቫል በአዳማ ብቸኛው የኦቲዝም ሴኔተር ቤተል ኦቲዝም ሴንተር ለመደገፍ የተዘጋጀ ከተወዳጅ አርቲስቶች ጋር እና ከETVየልጆች አለም አሻንጉሊቶች ጋር ደስ የሚል ጊዜ እናሳልፋለን እንዳትቀሩ 🏟️  ኦሊይድ ሲኒማ 🗓 እሁድ ሰኔ 18/2014 ⏰ ከጠዋቱ 3 ሰዓት እስከ 12 ሰዓት 📺  ETV የልጆች ዓለሞ 🇪🇹  ውብ ናት ሀገሬ ፕሮግራም ዋና እና ጀልባ ሁሉም መጫወቻዎች በነፃ 💵 መግቢያ 200 ብር አዘጋጅ ድሮ ፊልም ና ኤቨንትስ 📞0912306622 📞0902134007

👉 በአዳማ ከተማ ከ15 አመት በታች የምትገኙ የታዳጊዎች አሰልጣኞች በሙሉ በኮሌጅ አዳማ እግር ኳስ አካዳሚ በዋና አሰልጣኝ ብሩክ አለማየሁ እና የአካዳሚው ኮሚቴዎች በጋራ በመሆን የሚያዘጋጁት ኮሌጅ
👉 በአዳማ ከተማ ከ15 አመት በታች የምትገኙ የታዳጊዎች አሰልጣኞች በሙሉ በኮሌጅ አዳማ እግር ኳስ አካዳሚ  በዋና አሰልጣኝ ብሩክ አለማየሁ እና የአካዳሚው ኮሚቴዎች በጋራ በመሆን የሚያዘጋጁት ኮሌጅ አዳማ ሰመር ካፕ በቅርብ ቀን የሁለተኛ አመት ውድድሩን ይጀምራል። ውድድሩ ላይ መሳተፍ ለምትፈልጉ ከ15 አመት በታች ቡድኖች በሙሉ ከታች ባለው ስልክ ቁጥር ደውለው ማናገር ይችላሉ። አሰልጣኝ ብሩክ አለማየሁ 0913 41 24 18 👉 ኮታው ሳይሞላ ፈጥነው ይመዝገቡ!

#የጨዋታ_ቀን! 🇪🇹 ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ⚽️ 28ኛ ሳምንት ⚽️ አዳማ ከተማ 🆚 ሀዲያ ሆሳዕና 🗓 አርብ ሰኔ 2/2015 🏟 አዳማ ሳ.ቴ.ዩኒቨርስቲ ስታድየም ⏱ 9፡00 ሰዓት ✦
#የጨዋታ_ቀን! 🇪🇹 ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ                     ⚽️ 28ኛ ሳምንት ⚽️ አዳማ ከተማ 🆚 ሀዲያ ሆሳዕና      🗓 አርብ ሰኔ 2/2015 🏟 አዳማ ሳ.ቴ.ዩኒቨርስቲ ስታድየም                 ⏱ 9፡00 ሰዓት ✦✦✦✦✦✦✦✦✦✦✦✦✦✦✦ ┏•••♡••━••🍃••❀┓ ሼር 👉 t.me/AAdamaa            ሼር 👉 t.me/AAdamaa             ┗••❀•••━🍂•••✧•┛ 💪 ምንጊዜም ድል ለትርታችን አዴ‼️

ውይይቱ በተሳካ ሁኔታ ተካሄዷል! የአዳማ ከተማ እግርኳስ ክለብ ደጋፊዎች ማህበር የቤትኪንግ ኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የመጨረሻ ጨዋታዎች በከተማችን መካሄዱን አስመልክቶ የክለቡ ፕሬዝዳንት አቶ ጀመረ በቀለ በተገኙበት ከደጋፊዎች ጋር ውይይት ተደርጓል። በእለቱም የክለባችን ፕሬዝዳንት አቶ ጀመረ በቀለ ውድድሩ ዳግም ከተማችን ላይ መመለሱ እና የመዝጊያ ጨዋታዎችን ማስተናገዳችን ለከተማችን ከፍተኛ ገቢ እንደሚያስገኝ ጠቁመው ክለባችንም በሜዳውና በደጋፊው ፊት ቀሪ ጨዋታዎችን ማከናወኑ የተሻለ ውጤት እንዲያመጣ ይረዳዋል ብለዋል። አያይዘውም ውድድሩ ከተማችን ላይ እንዲመለስ ካደረጉት ነገሮች አንዱ ከተማችን ፍፁም ሰላማዊ መሆኗ እና ደጋፊዎች ስፖርታዊ ጨዋነት የተሞላባቸው በመሆኑ ይህንኑ በማስቀጠል ቀጣዮቹ ጨዋታ ላይ ምንም አይነት ችግር እንዳይፈጠር ጥንቃቄ እንዲደረግ አሳስበዋል። የክለባችን የደጋፊዎች ማህበር ፕሬዝዳንት አቶ ሞሲሳ ለገሰም በበኩላቸው ደጋፊውን ካወያዩ በኋላ በባለፈው ከተማችን ላይ በተደረገው ጨዋታ ደጋፊ ማህበራችን እና መላው የከተማችን ስፖርት ወዳድ ቤተሰብ በብዙሀኑ ዘንድ ላደረግነው መስተንግዶ እና ለሰፈነው የስፖርታዊ ጨዋነት ትልቅ ምስጋና እንደተቸረን ገልፀው አሁንም ይህንን ማስቀጠል እንደሚገባን ትልቅ ሀላፊነት ሁላችንም ወስደን መስራት አለብን ብለው አሳስበዋል። በመጨረሻም ከደጋፊ ማህበሩ ስር በመሆን በበጎ ፍቃደኝነት የሚያገለግሉ ለውድድሩ ተጨማሪ የአስተባባሪ ንኡሳን ኮሚቴዎች በመምረጥ የእለቱ ውይይት ተጠናቋል።

⚠️ አስቸኳይ ጥሪ ⚠️ ድጋሚ የተላለፈ አስቸኳይ ጥሪ ለአዳማ ከተማ ደጋፊዎች! ከተማችን አዳማ የ2015 ቤትኪንግ ኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የመጨረሻ 3 ጨዋታዎችን እንድታስተናግድ መመረጧ ይታወሳል። ሆ
⚠️ አስቸኳይ ጥሪ ⚠️ ድጋሚ የተላለፈ አስቸኳይ ጥሪ ለአዳማ ከተማ ደጋፊዎች! ከተማችን አዳማ የ2015 ቤትኪንግ ኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የመጨረሻ 3 ጨዋታዎችን እንድታስተናግድ መመረጧ ይታወሳል። ሆኖም የደጋፊ ማህበራችን እና የከተማው የፀጥታ አካል በጋራ በመሆን ቅድመ ዝግጅቶችን ያደረጉ ሲሆን ቀሪ የመዝጊያ ጨዋታዎቹን ለማከናወን እንዲሁም በተለያዩ ጉዳዮች ዙሪያ ከመላው የክለባችን ደጋፊዎች ጋር እሮብ ግንቦት 30/2015 ከጠዋቱ 1:00 ሰዕት ጀምሮ በአበበ ቢቂላ ስታድየም ክቡር ትሪቡን ላይ ውይይት ይደረጋል ተብሎ ጥሪ የተላለፈ ቢሆንም በቦታው በቂ አባላት ስላልተገኘ ጥሪው ወደ ነገ ሀሙስ ሰኔ 1/2015 ከጠዋቱ 3:30 ተላልፏል። በመሆኑም ሁላችሁም የክለባችን ደጋፊዎች ከስብሰባው አስቸኳይነት እና አስፈላጊነት አንፃር በሰዓቱ እንድትገኙ ሲሉ ጥሪያቸውን አስተላልፈዋል። ለሁሉም እንዲደርስ ሼር በማድረግ ይተባበሩ! የአዳማ ከተማ ደጋፊዎች ማህበር

አስቸኳይ ጥሪ ለአዳማ ከተማ ደጋፊዎች! ከተማችን አዳማ የ2015 ቤትኪንግ ኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የመጨረሻ 3 ጨዋታዎችን እንድታስተናግድ መመረጧ ይታወሳል። ሆኖም የደጋፊ ማህበራችን እና የከተማው የ
አስቸኳይ ጥሪ ለአዳማ ከተማ ደጋፊዎች! ከተማችን አዳማ የ2015 ቤትኪንግ ኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የመጨረሻ 3 ጨዋታዎችን እንድታስተናግድ መመረጧ ይታወሳል። ሆኖም የደጋፊ ማህበራችን እና የከተማው የፀጥታ አካል በጋራ በመሆን ቅድመ ዝግጅቶችን ያደረጉ ሲሆን ቀሪ የመዝጊያ ጨዋታዎቹን ለማከናወን እንዲሁም በተለያዩ ጉዳዮች ዙሪያ ከመላው የክለባችን ደጋፊዎች ጋር እሮብ ግንቦት 30/2015 ከጠዋቱ 1:00 ሰዕት ጀምሮ በአበበ ቢቂላ ስታድየም ክቡር ትሪቡን ላይ ውይይት ስለሚኖር ለሁሉም የክለባችን ደጋፊዎች በሙሉ በሰዓቱ እንድትገኙ ሲሉ ጥሪያቸውን አስተላልፈዋል። ለሁሉም እንዲደርስ ሼር በማድረግ ይተባበሩ! የአዳማ ከተማ ደጋፊዎች ማህበር

ክለባችን #አዳማ ከነማ ድል ቀንቶታል ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 2015 - 27ኛ ሳምንት ድሬደዋ ከተማ 1 - 2 አዳማ ከተማ ⚽ቻርለስ ሙሲጌ ⚽አቡበከር ወንድሙ ⚽ዬሴፍ ታረቀኝ
ክለባችን #አዳማ ከነማ ድል ቀንቶታል ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 2015 - 27ኛ ሳምንት ድሬደዋ ከተማ 1 - 2  አዳማ ከተማ ⚽ቻርለስ ሙሲጌ ⚽አቡበከር ወንድሙ                         ⚽ዬሴፍ ታረቀኝ

✅ ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የ25ኛ ሳምንት ውጤቶች፣ የደረጃ ሰንጠረዥ፣ ኮኮብ ጎል አስቆጣሪዎች እና ቀጣይ የ26ኛ ሳምንት ጨዋታዎች ለበለጠ መረጃ በፌስቡክ👇 በፌስቡክ 👉 facebook.
+3
✅ ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የ25ኛ ሳምንት ውጤቶች፣ የደረጃ ሰንጠረዥ፣ ኮኮብ ጎል አስቆጣሪዎች እና ቀጣይ የ26ኛ ሳምንት ጨዋታዎች ለበለጠ መረጃ በፌስቡክ👇 በፌስቡክ 👉 facebook.com/adeyeyene t.me/AAdamaa

ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 2015 የመጨረሻ 3 ሳምንታት ጨዋታዎች የሚደረግበት ስታዲየም ተለይቷል። ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 2015 ከ23ኛ እስከ 27ኛው ሳምንት ያለው መርሃ ግብር
ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 2015 የመጨረሻ 3 ሳምንታት ጨዋታዎች የሚደረግበት ስታዲየም ተለይቷል። ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 2015 ከ23ኛ እስከ 27ኛው ሳምንት ያለው መርሃ ግብር በወጣው ፕሮግራም መሰረት በሃዋሳ ከተማ ሃዋሳ ዩንቨርሲቲ ስታዲየም እየተደረገ ይገኛል። ቀጣይ ከ28ኛ እስከ 30ኛ ሳምንት የመጨረሻ ሳምንታት ውድድሮች በአዳማ ከተማ አዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም እንደሚደረግ አክሲዮን ማህበሩ አሳውቋል።

⚽️ ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ 🔰 25ኛ ሳምንት 🔰 አዳማ ከተማ 0⃣ - 0⃣ አርባምንጭ ከተማ 🏟 ሀዋሳ ዩኒቨርስቲ ስታድየም ✦✦✦✦✦✦✦✦✦✦✦✦✦✦✦ ┏•••♡••━••🍃••❀┓ ሼር 👉
+1
⚽️ ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ               🔰 25ኛ ሳምንት 🔰 አዳማ ከተማ 0⃣ - 0⃣ አርባምንጭ ከተማ 🏟 ሀዋሳ ዩኒቨርስቲ ስታድየም ✦✦✦✦✦✦✦✦✦✦✦✦✦✦✦ ┏•••♡••━••🍃••❀┓ ሼር 👉 t.me/AAdamaa            ሼር 👉 t.me/AAdamaa             ┗••❀•••━🍂•••✧•┛ 💪 ምንጊዜም ድል ለትርታችን አዴ‼️

🚌 ጉዞ ወደ ውቢቷ ሀዋሳ... 🚌 ❤️ ክለባችን አዳማ ከተማ ቅዳሜ ግንቦት 12/2015 ከአርባምንጭ ጋር ላለበት ወሳኝ ጨዋታ የደጋፊ ማህበራችን ሁለት ዶልፊን በነፃ አዘጋጅቶልናል! 🚗🚗 የደርሶ
🚌 ጉዞ ወደ ውቢቷ ሀዋሳ... 🚌 ❤️ ክለባችን አዳማ ከተማ ቅዳሜ ግንቦት 12/2015 ከአርባምንጭ ጋር ላለበት ወሳኝ ጨዋታ የደጋፊ ማህበራችን ሁለት ዶልፊን በነፃ አዘጋጅቶልናል! 🚗🚗 የደርሶ መልስ ዋጋ: በነፃ መነሻ ቦታ: አበበ ቢቂላ ስታድየም መነሻ ቀን: ቅዳሜ ግንቦት 12/2015 መነሻ ሰዓት: ጠዋት 1፡00 ሰዓት መመለሻ ቀን: እሁድ ግንቦት 13/2015 መመለሻ ሰዓት: ጠዋት 3፡00 ሰዓት ✅ በመሆኑም ማንነታችሁን የሚገልፅ መታወቂያ ያላችሁ የክለባችን ደጋፊዎች ከታች በተቀመጠው ስልክ በመደወል ፈጥነው ይመዝገቡ! ግንቦት 12/2015 - ቅዳሜ 9:00 ሰዓት አዳማ ከተማ 🆚 አርባምንጭ 👉 አዘጋጅ: የአዳማ ከተማ ደጋፊዎች ማህበር ለመመዝገብ ✍ ☎️  0948222260                 ለሁሉም እንዲደርስ ሼር ሼር ሼር....             ✦✦✦✦✦✦✦✦✦✦✦✦✦✦✦ ┏•••♡••━••🍃••❀┓ ሼር 👉 t.me/AAdamaa           ሼር 👉 t.me/AAdamaa            ┗••❀•••━🍂•••✧•┛ 💪 ምንጊዜም ድል ለትርታችን አዴ‼️