en
Feedback
አድዬ የኔ.... / Adama Ketema F.C

አድዬ የኔ.... / Adama Ketema F.C

Open in Telegram

....... ╔╦╦═╦╔╦═╦═╦═╗....… ║ እንኳን ደህና መጡ ║ ╚══╩═╩═╩╩╩╩═╝ ይህ ቻናል የአዳማ ከነማ ደጋፊዎች ቻናል ነው። ወቅታዊ እና አዳዲስ መረጃዎችን በቀጥታ ከ ስታድየም ከማህበራዊ ድረገፆች ፣ አዴን የተመለከቱ ማናቸውንም መረጃ እናቀርባለን፡፡ ★አዴን ለመደገፍ ብዙ ምክንያት አለን★ ለአስተያየት ✍፡ @AdamaCityFC_bot

Show more
3 230
Subscribers
No data24 hours
-167 days
-6330 days
Posts Archive
የኢትዮጵያ ዋንጫ ሁለተኛ ዙር ተጠናቀቀ ሲዳማ ቡና 0- አዳማ ከነማ 💪 ምንጊዜም ድል ለትርታችን አዴ‼️

ነቢል የአዳማን 4ተኛ ጎል አስቆጥሯል 👏 ይህ ነው ታዳጊ ይህ ነው ታዳጊ 👏👏❤

የኢትዮጵያ ዋንጫ ሁለተኛ ዙር 90' ሲዳማ ቡና 0-4 አዳማ ከነማ 💪 ምንጊዜም ድል ለትርታችን አዴ‼️

ጎልልልልልል አዳማ

ክለባችን አዳማ ከነማ ከእሚባለው በላይ በሲዳማ ሜዳ ላይ ብልጫ ወስደው እየተጫወቱ ይገኛሉ ሲዳማ ቡና በሜዳው በማይመስል ሁኔታ በኳስ ቁጥጥሩ እና በመጫወት ፍላጎት በአዳማ ተበልጧል👏👏👏👏 ይህ ነው ክለባችን አዳማ ከነማ❤👏

የኢትዮጵያ ዋንጫ ሁለተኛ ዙር 85' ሲዳማ ቡና 0-3 አዳማ ከነማ 💪 ምንጊዜም ድል ለትርታችን አዴ‼️

የተጫዋች ቅያሪ ነቢል ኑር ሲገባ ዮሴፍ ታረቀኝ ተቀይሮ ወቷል 👏

ኦኦኦኦኦ ዮሴፍ ታረቀኝ ግሩም ሙከራ ነበር ወጣበት👏👏

የኢትዮጵያ ዋንጫ ሁለተኛ ዙር 75' ሲዳማ ቡና 0-3 አዳማ ከነማ 💪 ምንጊዜም ድል ለትርታችን አዴ‼️

ለአዳማ ጎሎችን ያስቆጠሩት ሙሴ ኪሮስ መስዑድ መሐመድ ሲሆኑ አንዱን በበረኛቸው ስህተት እራሳቸው ላይ አስቆጥረዋል

የኢትዮጵያ ዋንጫ ሁለተኛ ዙር 70' ሲዳማ ቡና 0-3 አዳማ ከነማ 💪 ምንጊዜም ድል ለትርታችን አዴ‼️

ቢኒያም በ አድናን ሽሪላው በ ፉአድ ተቀይረዋል

ፉአድ እና አድናን ተቀይረው ወደ ሜዳ ሊገቡ ነው

65' ኦኦኦኦኦኦ ተክለማርያም ሻንቆ ግሩም ኳስ አውጥቷል

የኢትዮጵያ ዋንጫ ሁለተኛ ዙር ሲዳማ ቡና 0-3 አዳማ ከነማ

የ2016 የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ የኒቨርሲቲ ስታዲየም ⚽️የአንደኛ ሳምንት መርሃ ግብር ⤵️ እሁድ መስከረም 20/2016 9:00 ውጤት አዳማ ከተማ 0 - 0 ኢትዮጵያ ንግ
+2
የ2016 የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ የኒቨርሲቲ ስታዲየም ⚽️የአንደኛ ሳምንት መርሃ ግብር ⤵️ እሁድ መስከረም 20/2016 9:00 ውጤት አዳማ ከተማ 0 - 0 ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ

የ2016 የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ የኒቨርሲቲ ስታዲየም እሁድ መስከረም 20/2016 ⚽️የአንደኛ ሳምንት መርሃ ግብር ⤵️ 9:00 አዳማ ከተማ - ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 12
የ2016 የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ የኒቨርሲቲ ስታዲየም እሁድ መስከረም 20/2016 ⚽️የአንደኛ ሳምንት መርሃ ግብር ⤵️ 9:00 አዳማ ከተማ - ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 12:00 ሲዳማ ቡና - ኢትዮጵያ ቡና መልካም እድል! ❤ ምንጊዜም ድል ለትርታችን አዴ! ❤

የፍፃሜ ጨዋታው ላልተወሰነ ጊዜ ተራዝሟል! ✅ "እግር ኳስን በእግር ኳስ ቋንቋ ብቻ እንደግፋለን! ቅድሚያ ለስፖርታዊ ጨዋነት!" በሚል መፈክር የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የደጋፊ ማህበራት ጥምረት፣ ከብ
+2
የፍፃሜ ጨዋታው ላልተወሰነ ጊዜ ተራዝሟል! ✅ "እግር ኳስን በእግር ኳስ ቋንቋ ብቻ እንደግፋለን! ቅድሚያ ለስፖርታዊ ጨዋነት!" በሚል መፈክር የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የደጋፊ ማህበራት ጥምረት፣ ከብራና ማስታወቂያ ኃ/የተ/የግ/ማህበር እና ከአዲስ አበባ ወጣቶችና ስፖርት ቢሮ ጋር  በመተባበር ያዘጋጁት በደጋፊዎች መካከል እየተደረገ ያለው የእግር ኳስ ውድድር ዛሬ ፍፃሜውን ያገኛል ተብሎ የነበረ ቢሆንም ውድድሩ ላልተወሰነ ጊዜ እንደተራዘመ ተገልጿል።