አድዬ የኔ.... / Adama Ketema F.C
Open in Telegram
....... ╔╦╦═╦╔╦═╦═╦═╗....… ║ እንኳን ደህና መጡ ║ ╚══╩═╩═╩╩╩╩═╝ ይህ ቻናል የአዳማ ከነማ ደጋፊዎች ቻናል ነው። ወቅታዊ እና አዳዲስ መረጃዎችን በቀጥታ ከ ስታድየም ከማህበራዊ ድረገፆች ፣ አዴን የተመለከቱ ማናቸውንም መረጃ እናቀርባለን፡፡ ★አዴን ለመደገፍ ብዙ ምክንያት አለን★ ለአስተያየት ✍፡ @AdamaCityFC_bot
Show more3 230
Subscribers
No data24 hours
-167 days
-6330 days
Posts Archive
ክለባችን አዳማ ከነማ ከእሚባለው በላይ በሲዳማ ሜዳ ላይ ብልጫ ወስደው እየተጫወቱ ይገኛሉ ሲዳማ ቡና በሜዳው በማይመስል ሁኔታ በኳስ ቁጥጥሩ እና በመጫወት ፍላጎት በአዳማ ተበልጧል👏👏👏👏 ይህ ነው ክለባችን አዳማ ከነማ❤👏
ለአዳማ ጎሎችን ያስቆጠሩት
ሙሴ ኪሮስ
መስዑድ መሐመድ ሲሆኑ
አንዱን በበረኛቸው ስህተት እራሳቸው ላይ አስቆጥረዋል
የ2016 የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ
በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ የኒቨርሲቲ ስታዲየም
⚽️የአንደኛ ሳምንት መርሃ ግብር ⤵️
እሁድ መስከረም 20/2016
9:00
ውጤት
አዳማ ከተማ 0 - 0 ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
የ2016 የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ
በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ የኒቨርሲቲ ስታዲየም
እሁድ መስከረም 20/2016
⚽️የአንደኛ ሳምንት መርሃ ግብር ⤵️
9:00 አዳማ ከተማ - ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
12:00 ሲዳማ ቡና - ኢትዮጵያ ቡና
መልካም እድል! ❤
ምንጊዜም ድል ለትርታችን አዴ! ❤
የፍፃሜ ጨዋታው ላልተወሰነ ጊዜ ተራዝሟል!
✅ "እግር ኳስን በእግር ኳስ ቋንቋ ብቻ እንደግፋለን! ቅድሚያ ለስፖርታዊ ጨዋነት!" በሚል መፈክር የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የደጋፊ ማህበራት ጥምረት፣ ከብራና ማስታወቂያ ኃ/የተ/የግ/ማህበር እና ከአዲስ አበባ ወጣቶችና ስፖርት ቢሮ ጋር በመተባበር ያዘጋጁት በደጋፊዎች መካከል እየተደረገ ያለው የእግር ኳስ ውድድር ዛሬ ፍፃሜውን ያገኛል ተብሎ የነበረ ቢሆንም ውድድሩ ላልተወሰነ ጊዜ እንደተራዘመ ተገልጿል።
