en
Feedback
etrade.gov.et

etrade.gov.et

Open in Telegram

ይህ ቻናል በንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር እና በክልል ንግድ ቢሮዎች ተጠቃሚ ደንበኞች ስለ ኦንላይን የንግድ ምዝገባና ፈቃድ አገልግሎቶች መረጃ ለመለዋወጥ ይረዳ ዘንድ የተፈጠረ ነው:: This channel was created to help users of the Ministry of Trade & Regional Integration and Trade Bureaus exchange info about OTRS.

Show more

📈 Analytical overview of Telegram channel etrade.gov.et

Channel etrade.gov.et (@etrade_gov_et) in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 16 715 subscribers, ranking 6 225 in the Business category and 1 835 in the Ethiopia region.

📊 Audience metrics and dynamics

Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 16 715 subscribers.

According to the latest data from 23 July, 2025, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by 73 over the last 30 days and by 0 over the last 24 hours, overall reach remains high.

  • Verification status: Not verified
  • Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 0%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects N/A% reactions from the total number of subscribers.
  • Post reach: On average, each post receives 0 views. Within the first day, a publication typically gains 0 views.
  • Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 0.

📝 Description and content policy

The author describes the resource as a platform for expressing subjective opinions:
ይህ ቻናል በንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር እና በክልል ንግድ ቢሮዎች ተጠቃሚ ደንበኞች ስለ ኦንላይን የንግድ ምዝገባና ፈቃድ አገልግሎቶች መረጃ ለመለዋወጥ ይረዳ ዘንድ የተፈጠረ ነው:: This channel was created to help users of the Ministry of Trade & Regional Integration and Trade Bureaus exchange info about OTRS...

Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 24 July, 2025), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the Business category.

16 715
Subscribers
No data24 hours
+367 days
+7330 days
Posts Archive
የመጀመሪያው ወር የቅጣት እድሳት ሊያበቃ 6 ቀን ብቻ እንደቀረው ያውቃሉ? ለተጨማሪ ቅጣት ከመዳረጎ በፊት የንግድ ፍቃድዎን እንዲያድሱ እናሳስባለን። ለተጨማሪ መረጃ፡- https://t.me/EthioEoDB/9 +++==================================================== +++ This is a polite reminder that only 6 days remain till the first month of penalty renewal for the Ethiopian fiscal year expires. If you haven't done, we strongly advise you to renew your business license today to prevent incurring excessive fines and penalties. for more Info :- https://t.me/EthioEoDB/9

የመጀመሪያው ወር የቅጣት እድሳት ሊያበቃ 7 ቀን ብቻ እንደቀረው ያውቃሉ? ለተጨማሪ ቅጣት ከመዳረጎ በፊት የንግድ ፍቃድዎን እንዲያድሱ እናሳስባለን። ለተጨማሪ መረጃ፡- https://t.me/EthioEoDB/9 +++==================================================== +++ This is a polite reminder that only 7 days remain till the first month of penalty renewal for the Ethiopian fiscal year expires. If you haven't done, we strongly advise you to renew your business license today to prevent incurring excessive fines and penalties. for more Info :- https://t.me/EthioEoDB/9

እስካሁን እድሳት ላላደሳችሁ የኢትዮጵያ በጀት ዓመት ተጠቃሚ ደንበኞቻችን ፤ የመጀመሪያው ወር የቅጣት እድሳት ሊያበቃ 8 ቀን ብቻ እንደቀረው ያውቃሉ? ለተጨማሪ ቅጣት ከመዳረጎ በፊት የንግድ ፍቃድዎን እንዲያድሱ እናሳስባለን። +++==================================================== +++ This is a polite reminder that only 8 days remain till the first month of penalty renewal for the Ethiopian fiscal year expires. If you haven't done, we strongly advise you to renew your business license today to prevent incurring excessive fines and penalties.

ውድ ደንበኞቻችን የክፍያ ሥርዓታችን ላይ አሁን የቴክኒካል ችግር ተፈትቶልናል። ስለሆነም ክፍያ የተቸገራችሁ ደንበኞቻችን አሁን አገልግሎት በቴሌብር ወይም በንግድ ባንክ ባሉት አማራጮች መጠቀም የምትችሉ መሂኑን እንገልጻልን። እናመሰግናለን። +++ =================================== +++ ‼️ Short Notice‼️ Dear customers, we were experiencing a technical problem with our payment system. But the problem is solved. Thank You! +++ ================================ +++ ለድጋፍ (for support) @motriHelpBot ወይም ለጠቅላላ መረጃ :- https://t.me/+XJLYynaaOrk3ZGI8

‼️ ማስታወቂያ‼️ ውድ ደንበኞቻችን የክፍያ ሥርዓታችን ላይ አሁን የቴክኒካል ችግር ገጥሞናል። ስለሆነም የሚመለከታቸው መ/ቤቶች እስከ ነገ ጠዋት ድረስ መፍትሔ እንደሚሰጡን በመተማመን በትዕግስት እንድትጠብቁኝ እንጠይቃለን። እናመሰግናለን። +++ =================================== +++ ‼️ Short Notice‼️ Dear customers, we are currently experiencing a technical problem with our payment system. Therefore, we ask you to wait patiently, trusting that the concerned organization will give us a solution up to tomorrow morning. Thank You! +++ ================================ +++ ለድጋፍ (for support) @motriHelpBot ወይም ለጠቅላላ መረጃ :- https://t.me/+XJLYynaaOrk3ZGI8

‼️ ማስታወቂያ‼️
ውድ ደንኞቻችን እንደ አውሮፓውያን ዘመን አቀጣጠር የበጀት ዓመታችሁ የሆነ እንኳን ለ2024 የእድሳት ዘመን አደረሳችሁ እያለን፣ ግብራችሁን ያጠናቀቃችሁ ደንበኞች የንግድ ፈቃድ እድሳት ያለቅጣት ማከናወን የምትችሉ ሆኑን አናሳውቃለን።
እናመሰግናለን። +++ =================================== +++ ‼️ Short Notice‼️

‼️ ማስታወቂያ‼️ ሀገራችን ውስጥ ባለው ወቅታዊ ሁኔታ ምክንያት ማደስ ላልቻሉ ለአማራ ክልል ነጋዴዎች ለሚቀጥሉት 3 ወራት ያለቅጣት እንዲያድሱ ተፈቀደ መሆኑን አንገልፃለን። ለድጋፍ (for support) @motriHelpBot ወይም ለጠቅላላ መረጃ https://t.me/+XJLYynaaOrk3ZGI8

‼️ ማስታወቂያ‼️ የኢትዮጲያን በጀት አመት የሚጠቀሙ ንግዶች የንግድ ፍቃድ እድሳት ጊዜ ማብቃትን ተከትሎ የሚከፈለውን ቅጣት መጠን ያውቃሉ? ከ ጥር 1 እስከ ጥር 30 ብር 2,500.00 ከ የካቲት 1 እስከ የካቲት 30 ብር 4,000.00 ከ መጋቢት 1 እስከ መጋቢት 30 ብር 5,500.00 ከ ሚያዚያ 1 እስከ ሚያዚያ 30 ብር 7,000.00 ከ ግንቦት 1 እስከ ግንቦት 30 ብር 8,500.00 ከ ሰኔ 1 እስከ ሰኔ 30 ብር 10,000.00 ከሃምሌ 1 ጀምሮ ለሚመጣው 1 አመት 20,000.00 ከ 1 ዓመት በኋላ ፍቃዱን በአዋጅ ይታገዳል በተጨማሪም ነጋዴው ለ 1 አመት በታገደው የፍቃድ መስጫ መደብ ፍቃድ ማውጣት እንዳይችል ይታገዳል። ማሳሰቢያ አብዛኛው ጊዜ ነጋዴዎች ንግድ ፍቃድ ለማደስ ወሩ መጨረሻ ላይ ስለሚመጡ ቀድመው በማደስ ፈጣን አገልግሎት ያግኙ!!! ለድጋፍ (for support) @motriHelpBot ወይም ለጠቅላላ መረጃ https://t.me/+XJLYynaaOrk3ZGI8

‼️ ማሳሰቢያ ‼️ ውድ ደንበኞችችን ሠላምና ጤና እየተኝን እንደ ኢትዮጵያ በጀት ዓመት የምትጠቀሙ ደንበኞች፣ ያለ ቅጣት የማደሻ ጊዜ ተጠናቋል። የእድሳት የክፍያ ኮድ (የማሰዣ ቁጥር) የደረሳችሁ ዛሬ እስከ 11፡30 ባለው ሰዓት ውስጥ በቴሌ ብር ወይም በንግድ ባንክ ባሉት አማራጮች የአገልግሎት ክፍያችሁን እንድታጠናቅቁ እየጠየቅን፣ ካልከፈላችሁ በአዋጁ መሰረት በየወሩ በሚሰላ ቅጣት ብቻ የምታድሱ መሆኑን እንገልጻለን። እናመሰግናለን። +++ ================================== +++ ለድጋፍ (for support) @motriHelpBot ወይም ለቅላላ መረጃ https://t.me/+XJLYynaaOrk3ZGI8

የንግድ ፍቃድ እድሳት ለ10 ቀናት ተራዘመ፡፡ ==================== አዲስ አበባ 1/05/2016ዓ.ም (ንቀትሚ) የንግድ ፍቃድ እድሳት ቀናት ለቀጣይ 10 ቀናት መራዘሙን የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ የሲስተም መቆራረጥን መነሻ በማድረግ ለሚቀጥሉት አስር ቀናት የንግድ ስራ ፍቃድ እድሳት ያለ ቅጣት አገልግሎቱ እንዲሰጥ መወሰኑን አስታውቋል፡፡ የሲስተም መቋረጥ ለተወሰኑ ቀናትና በተወሰኑ ቦታዎች ላይ ብቻ የነበረ ቢሆንም ከዞንና ከወረዳ ርቀው የሚገኙ የንግዱ ማህበረሰብን የቴክኖሎጅ አጠቃቀም ግንዛቤ ከግምት ውስጥ በማስገባት እንዲሁም በቀድሞው የደቡብ ብሔር ብሔረሰቦችና ህዝቦች ክልል በሪፈረንደም መለያየትን ተከትሎ አዳዲስ ክልሎች ለሳምንታት አገልግሎት ያልሰጡበትን ቀን ታሳቢ በማድረግ መራዘሙን ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ አስታውቋል፡፡ የንግድ ምዝገባና ፈቃድ አዋጅና ደንብ በሚደነግገው መሰረት ከዛሬ ጀምሮ ለአስር ቀናት ብቻ ያለ ቅጣት እንዲስተናገዱ መወሰኑን ያስታወቀው ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ይህን እድል በመጠቀም በተሰጡት ቀናት የንግድ ፍቃዳቸውን እንዲያድሱ አሳስቧል፡፡ ከሀምሌ 1/2015ዓ.ም እስከ ታህሳስ 30 ቀን 2016 ዓ.ም ድረስ 1.4 ሚሊዮን አገልግሎቶች በኦንላይን መሰጠቱን ተጠቁሟል፡፡ ተጨማሪ መረጃዎችን:- Email: fdremotri@gmail.com fdremotri@motri.gov.et fakebook:-https://www.facebook.com/people/Ethiopian-Ministry-of-Trade-and-Regional-Integration For trade license : www.etrade.gov.et website: www.motri.gov.et telegram channel :https://t.me/motri_gov_et https://t.me/etrade_gov_et https://www.youtube.com/@ethiopian_ministry_of_trade

‼️ ማሳሰቢያ ‼️ ውድ ደንበኞቻችን በተገልጋዮች ጥያቄ መሰረት ከዛሬ ከ7፡30 ጀምሮ የኦንላይን የንግድ ምዝገባና ፈቃድ አገልግሎት ለተወሰኑ ቀናት ብቻ ያለቅጣት ማደስ የሚያስችለው ሲስተም አገልግሎት መስጠት ይጀምራል። ስለዚህ ውድ ደንበኞቻችን በተቻለመጠን በተፈቀዱ ቀናት ውስጥ ብቻ የግብር ክሊራነስ በማቅረብ እንድታድሱ እናሳውቃለን። +++=============================================== +++

‼️ ማሳሰቢያ ‼️ ውድ ደንበኞቻችን! የንግድ ምዝገባና ፈቃድ ባለመዎቻችን አካውንት ማጽደቅና ወደ ክፍያ መላክ ሥራ ላይ ስለሆኑ የምስክር ወረቀት ከነገ ጀምሮ መላክ ይጀመራል። በተጨማሪም በክፍያ ኮዱ መሰረት የአግልግሎት ክፍያ የፈፀማችሁና የምስክር ወረቀት ያልደረሳችሁ ቅጣቱ የማይመለከታቹሁ መሁኑን እንገልጻለን። +++======================================== +++ ለድጋፍ (for support) @motriHelpBot

‼️ ማሳሰቢያ ‼️ አገልግሎት ጠይቃችሁ ውድቅ የተደረገባችሁ ደንበኞቻችን በሙሉ፣ እንድታሟሉ የተጠየቃችሁን መስፈርት በሟሟላትና በማስተካከል አሁኑኑ በድጋሚ አግልገሎታችሁን እንድትጠይቁ እናሳስባለን።

‼️ ማሳሰቢያ ‼️ በኢትዮጵያ በጀት ዓመት የምትጠቀሙ ውድ ደንበኞቻችን፣ የንግድ ፈቃድ እድሳት አገልግሎት ጠይቃችሁ እና አገልግሎት ክፍያ የደረሳችሁ ከታህሳስ 30 በፊት እንደድትከፍሉ እያሳሰብን ከታሕሳስ 30 በኋላ ክፍያ የምትፈፅሙ ከሆነ በደረሳችሁ መክፈያ ኮድ በቅጣት የምታድሱ መሆኑን እንገልፃለን። እናመሰግናለን። +++======================================== +++ ‼️ Notice ‼️ Dear customers who are using the Ethiopian fiscal year, we remind you to request business license renewal service and pay the service fee before December 30th. If you make a payment after December 30th, that you will renew the payment code with a penalty. Thank you!