የቦሌ ም/ሰ/ወ/ብ/ቅ/ገ/ቅ/አ ዝክረ ሰማዕታት ሰንበት ት/ቤት
Open in Telegram
396
Subscribers
+124 hours
+97 days
+2630 days
Posts Archive
ሰላም እንዴት ዋላቹ!!!ነገ ማክሰኞ የማህሌት ክፍል ጥናት ስላለ ሁላቹም 12:00 ስዓት ላይ እንድትገኙ እናሳስባለን።
ሰላም እንዴት ዋላቹ !!ነገ ማለትም አርብ የማህሌት ክፍል ጥናት ስላለ ሁላቹም 11:30 ላይ እንድትገኙ እናሳስባለን።
ነገ ማክሰኞ 12:00 ሰዐት ላይ የማህሌት ክፍል ጥናት ስላለ ሁላቹም በሰዐቱ እንድትገኙ እናሳስባለን ።
ሰላም እንዴት አመሻቹ !!እንኳን ለታላቁ ፆም ፆመ ኢየሱስ በሰላም አደረሳቹ ለሁላችንም የበረከት የይቅርታ ፆም ያድርግልን።
ነገ ማዕከላውያን ተማሪዎች 10:00 ሰዓት ላይ ግዕዝ አለ ማርፈድም ሆነ መቅረት በፍፁም የተከለከለ ነው
ሰላም እንዴት አመሻቹ ነገ ሐሙስ የማህሌት ክፍል ጥናት ስላለ ሁላቹም 12:00 ሰዐት ላይ እንድትገኙ እናሳስባለን።
ሰላም እንደምን አመሻቹ !!!ነገ ማለትም ረቡዕ 11:30 ላይ ልዩ የነነዌ ፆም ጉባኤ መጠናቀቂያ ዕለት ስለሆነ ሁላችንም በዕለቱ የተዘጋጁትን መርሀ ግብሮች መታቹ እንድትታደሙ ስንል በትህትና እንጋብዛለን እና ሁላቹም እንዳትቀሩ።መልካም አዳር!!
ሰላም እንደምን አደራችሁ ዛሬ ማለትም 09/06/2016ዓ.ም ሁላችሁም የማህሌት ክፍል አባላት እና የተመረጣችሁ የማዕከላዊ ተማሪዎች 11:30 ላይ እንድትመጡ እናሳስባለን ሁላችሁም ተገኙ ላልሰሙ ተማሪዎችም መልዕክቱን አስተላልፉ:: መልካም ቀን!!!
ሰላም እንደምን አመሻቹ ነገ ማለትም 06/06/2016 ዓ.ም ከፀሎት በኋላ በሰንበት ትምህርት ቤቱ አዳራሽ ጉባኤ ተዘጋጅቷል ሁሉም የሰንበት ትምህርት ቤቱ አባላት በሙሉ ተጋብዛችኋል 12:30 ላይ ጉባኤው ይጀመራል ማንም እንዳይቀር
ሰላም እንደምን አደራችሁ ዛሬ ማለትም 05/06/2016ዓ.ም ሁላችሁም የማህሌት ክፍል አባላት 12:00 ላይ እንድትመጡ እናሳስባለን ሁላችሁም ተገኙ ላልሰሙ ተማሪዎችም መልዕክቱን አስተላልፉ:: መልካም ቀን!!!
ሰላም እንደምን አደራችሁ በነገው ዕለት ማለትም 29/05/2016ዓ.ም ከፀሎት በኋላ በሰንበት ትምህርት ቤቱ አዳራሽ ጉባኤ ተዘጋጅቷል ሁሉም የሰንበት ትምህርት ቤቱ አባላት በሙሉ ተጋብዛችኋል 12:30 ላይ ጉባኤው ይጀመራል ማንም እንዳይቀር ስንል እናሳስባለን
