cookie

We use cookies to improve your browsing experience. By clicking «Accept all», you agree to the use of cookies.

avatar

ካሮት_ሙዚክ carot music & Entertainment

#ካሮት_ሙዚክ✋ ሰለ ቻናላችን ማንኛውንም የፈለጉትን ሙዚቃ እና ያለወትን ቅሬታ ሆነም አስተያየት በማለት @sebrinbaharu📩📩 እናመሰግናለን🤝 Admin @sebrinbaharu እህት ቻናሎች

Show more
EthiopiaThe language is not specifiedPolitics
Advertising posts
923
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days

Data loading in progress...

Subscriber growth rate

Data loading in progress...

#DailyMix
Show all...
እኔም ማመን አቅቶኛል ሊንኩን ተጭናቹ ብቻ 5 ቻናሎችን Join ስላረጋቹ የ 50 ብር ካርድ ይልክላቹዋል ቶሎ በሉ ሳያልቅ 👇👇👇 ።Link : https://t.me/EmmaETHbot?start=5165199337
Show all...
እኔም ማመን አቅቶኛል ሊንኩን ተጭናቹ 5 ቻናሎችን Join ስላረጋቹ የ 50 ብር ካርድ ይልክላቹዋል ቶሎ በሉ ሳያልቅ 👇👇👇 ።Link : https://t.me/EmmaETHbot?start=5165199337
Show all...
Show all...
the luckiest warzone player ever😂 #shorts #warzone #callofduty

Show all...
best secret room Minecraft 😎 #shorts #minecraft

Show all...
super realistic Minecraft graphics 🤔 #shorts #minecraft

Photo unavailableShow in Telegram
የትግራይ እና የኢትዮጵያ ድርድር በበላይነት የመሩት የቀድሞው የናይጀሪያ ፕሬዚዳንት ኦሊሴንጎ ኦባሳንጅ ከ600ሺ በላይ የትግራይ ወጣቶች በጦርነቱ አልቀዋል ብለዋል። ከዚህ በተጨማሪ በጦርነቱ የተጎዱ አካባቢዎችን መልሶ ለማቋቋም 25ቢሊዮን ዶላር ያስፈልጋል ብለዋል። Via :- Todaynewsafrica @ethio_tv
Show all...
Photo unavailableShow in Telegram
"የመከላከያ ሰራዊት እና የህወሓት ታጣቂዎች በአንዳንድ ቦታዎች በአካል ተገናኝተው ሀሳብ እየተለዋወጡ ነው"፦ ጄኔራል ታደሰ ወረዳ ማክኞ ኀዳር 13 ቀን 2015 (አዲስ ማለዳ) የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት እና የትግራይ ታጣቂ ኃይሎች በአንዳንድ ቦታዎች በአካል ተገናኝተው ሀሳብ እየተለዋወጡ መሆኑን የህወሓት ታጣቂዎች ዋና አዛዥ ጄኔራል ታደሰ ወረደ ገለጹ። አዛዡ ለጋዜጠኞች በሰጡት መግለጫ "የተደረሰው የሰላም ስምምነት ሂደት ረጅም ርቀት እንደሚወስድ አምናለሁ" ብለዋል። የሰላም ስምምነት በኹለቱም ሃይሎች ፍላጎት ላይ የተመሰረተ መሆኑን የገለጹት ጄኔራል ታደሰ፤ ለተግባራዊነቱ በቁርጠኝነት መስራት እንደሚያስፈልግም ተናግረዋል። ነገር ግን የአማራ ታጣቂ ሃይሎች እና የኤርትራ ጦር በተለያዩ አካባቢዎች በትግራይ ተወላጆች ላይ ከፍተኛ ግፍ እየፈጸሙ መሆኑን በመግለጽ፤ ይህንንም ለማስቆም የኢትዮጵያ መንግስት ኃላፊነቱን ሊወጣ እንደሚገባም ማሳሰባቸውን ድምጸ ወያኔ ዘግቧል። ከትጥቅ ማስፈታት ጋር በተያያዘም ለቀረበላቸው ጥያቄም "ይህ የትግራይ ህዝብ ደህንነት በዘላቂነት በሚረጋገጥ እንጂ አደጋ ላይ በሚጥል መልኩ በፍፁም እንደማይሆን" ተናግረዋል። የሁለቱን አካላት ግንኙነት አስመልክቶ በኢትዮጵያ መንግስት በኩል እስከአሁን የተባለ ነገር የለም @ethio_tv
Show all...
Photo unavailableShow in Telegram
#በኳታሩ የዓለም ዋንጫ ቢራ ይዘው ወደ ስቴዲየም እንዳይገቡ የተከለከሉ ደጋፊዎች በዚህ መልክ የፔፕሲ ስቲከር እየለጠፉ መጠጦቹን ይዘው ለመግባት ጥረት ሲያደርጉ እየተያዙ ነው፡፡ ኳታር ምንም አይነት የአልኮል መጠጦችን መከልከሏ ይታወሳል። @Ethio_Tv
Show all...
Photo unavailableShow in Telegram
አደይ ምዕራፍ 2 ክፍል 5👇👇👇 ተለቀቀ https://youtu.be/p7HTea404hc https://youtu.be/p7HTea404hc
Show all...