190
Subscribers
No data24 hours
-37 days
-330 days
Posts Archive
እኔ አምላክ ነኝና፥ ሌላም የለምና የቀድሞውን የጥንቱን ነገር አስቡ፤ እኔ እግዚአብሔር ነኝ እንደ እኔም ያለ ማንም የለም።— ትንቢተ ኢሳይያስ 46:9 Amharic Bible Bot
የጌታችን የኢየሱስ ክርስቶስ ጸጋ ከመንፈሳችሁ ጋር ይሁን፤ አሜን።— ወደ ፊልጵስዩስ ሰዎች 4:23 Amharic Bible Bot
ቆይቼ እግዚአብሔር ደጅ ጠናሁት፥ እርሱም ዘንበል አለልኝ ጩኽቴንም ሰማኝ።— መዝሙረ ዳዊት 40:1 Amharic Bible Bot
ወደ እኔ ጩኽ፥ እኔም እመልስልሃለሁ፤ አንተም የማታውቀውን ታላቅና ኃይለኛ ነገርን አሳይሃለሁ።— ትንቢተ ኤርምያስ 33:3 Amharic Bible Bot
እግዚአብሔርም ለድሆች መጠጊያ ሆናቸው፥ እርሱም በመከራቸው ጊዜ ረዳታቸው ነው።— መዝሙረ ዳዊት 9:9-10 Amharic Bible Bot
እምነትም ተስፋ ስለምናደርገው ነገር የሚያስረግጥ፥ የማናየውንም ነገር የሚያስረዳ ነው።— ወደ ዕብራውያን 11:1 Amharic Bible Bot
ያልጠፋነው ከእግዚአብሔር ምሕረት የተነሣ ነው፤ ርኅራኄው አያልቅምና።
ማለዳ ማለዳ አዲስ ነው፤ ታማኝነትህ ብዙ ነው።
ነፍሴ። እግዚአብሔር እድል ፈንታዬ ነው፤ ስለዚህ ተስፋ አደርገዋለሁ አለች።
— ሰቆቃው ኤርምያስ 3:22-24
ነገር ግን የሚያጸናችሁ ከክፉውም የሚጠብቃችሁ ጌታ የታመነ ነው።— 2ኛ ወደ ተሰሎንቄ ሰዎች 3:3 Amharic Bible Bot
እግዚአብሔር ኃይሌና ጋሻዬ ነው፤ ልቤ በእርሱ ታመነ እኔም ተረዳሁ፤ ሥጋዬም ደስ ይለዋል፥ ፈቅጄም አመሰግነዋለሁ።— መዝሙረ ዳዊት 28:7 Amharic Bible Bot
+6
#አንድ_አለ
#profile_photos
we post on the tiktok account
Tiktok link👇
https://www.tiktok.com/@menayae/
@menayae
ደግሞም ኢየሱስ። እኔ የዓለም ብርሃን ነኝ፤ የሚከተለኝ የሕይወት ብርሃን ይሆንለታል እንጂ በጨለማ አይመላለስም ብሎ ተናገራቸው።— የዮሐንስ ወንጌል 8:12 Amharic Bible Bot
እግዚአብሔር አምላኩ የሚሆንለት ሕዝብ ምስጉን ነው፥ እርሱ ለርስቱ የመረጠው ሕዝብ።— መዝሙረ ዳዊት 33:12 Amharic Bible Bot
