190
Subscribers
No data24 hours
-37 days
-330 days
Posts Archive
ቆይቼ እግዚአብሔር ደጅ ጠናሁት፥ እርሱም ዘንበል አለልኝ ጩኽቴንም ሰማኝ።— መዝሙረ ዳዊት 40:1 Amharic Bible Bot
በእርሱ የሚያምን ሁሉ የዘላለም ሕይወት እንዲኖረው እንጂ እንዳይጠፋ እግዚአብሔር አንድያ ልጁን እስኪሰጥ ድረስ ዓለሙን እንዲሁ ወዶአልና።— የዮሐንስ ወንጌል 3:15-16 Amharic Bible Bot
እኔ ችግረኛና ምስኪን ነኝ፥ ጌታ ግን ያስብልኛል፤ አንተ ረዳቴና መድኃኒቴ ነህ፤ አምላኬ ሆይ፥ አትዘግይ።— መዝሙረ ዳዊት 40:17 Amharic Bible Bot
የጥበብ መጀመሪያ እግዚአብሔርን መፍራት ነው፤ ቅዱሱንም ማወቅ ማስተዋል ነው።— መጽሐፈ ምሳሌ 9:10 Amharic Bible Bot
ትእዛዜን ብትሰማ ኖሮ፥ ሰላምህ እንደ ወንዝ ጽድቅህም እንደ ባሕር ሞገድ በሆነ ነበር፤— ትንቢተ ኢሳይያስ 48:18 Amharic Bible Bot
የተስፋ አምላክም በመንፈስ ቅዱስ ኃይል በተስፋ እንድትበዙ በማመናችሁ ደስታንና ሰላምን ሁሉ ይሙላባችሁ።— ወደ ሮሜ ሰዎች 15:13 Amharic Bible Bot
