en
Feedback
Manna Adverts /መና

Manna Adverts /መና

Open in Telegram

የዚህ ቻናል አገልግሎት ለማግኘት ማስታወቂያ ካለ ለማሰራት ከፈለጉ ያናግሩን። Contact Us➺ @mena0952 @Neba_ndl @mannayae

Show more
190
Subscribers
No data24 hours
-37 days
-330 days
Posts Archive
ቆይቼ እግዚአብሔር ደጅ ጠናሁት፥ እርሱም ዘንበል አለልኝ ጩኽቴንም ሰማኝ።
— መዝሙረ ዳዊት 40:1 Amharic Bible Bot

በእርሱ የሚያምን ሁሉ የዘላለም ሕይወት እንዲኖረው እንጂ እንዳይጠፋ እግዚአብሔር አንድያ ልጁን እስኪሰጥ ድረስ ዓለሙን እንዲሁ ወዶአልና።
— የዮሐንስ ወንጌል 3:15-16 Amharic Bible Bot

እኔ ችግረኛና ምስኪን ነኝ፥ ጌታ ግን ያስብልኛል፤ አንተ ረዳቴና መድኃኒቴ ነህ፤ አምላኬ ሆይ፥ አትዘግይ።
— መዝሙረ ዳዊት 40:17 Amharic Bible Bot

የጥበብ መጀመሪያ እግዚአብሔርን መፍራት ነው፤ ቅዱሱንም ማወቅ ማስተዋል ነው።
— መጽሐፈ ምሳሌ 9:10 Amharic Bible Bot

በማለዳ ድምፄን ትሰማለህ፥ በማለዳ በፊትህ እቆማለሁ፥ እጠብቃለሁም።
— መዝሙረ ዳዊት 5:3 Amharic Bible Bot

#profile @menayae
#profile @menayae

የልመናዬን ቃል ሰምቶኛልና እግዚአብሔር ይመስገን።
— መዝሙረ ዳዊት 28:6 Amharic Bible Bot

#profile @menayae
#profile @menayae

እግዚአብሔር ስለ እናንተ ይዋጋል፥ እናንተም ዝም ትላላችሁ አላቸው።
— ኦሪት ዘጸአት 14:14 Amharic Bible Bot

ትእዛዜን ብትሰማ ኖሮ፥ ሰላምህ እንደ ወንዝ ጽድቅህም እንደ ባሕር ሞገድ በሆነ ነበር፤
— ትንቢተ ኢሳይያስ 48:18 Amharic Bible Bot

#profile @menayae
#profile @menayae

ምሕረትህ ከሕይወት ይሻላልና ከንፈሮቼ ያመሰግኑሃል።
— መዝሙረ ዳዊት 63:3 Amharic Bible Bot

#profile @menayae
#profile @menayae

አፌን ምስጋና ምላ ሁልጊዜ ክብርህንና ግርማህን እዘምር ዘንድ።
— መዝሙረ ዳዊት 71:8 Amharic Bible Bot

#profile @menayae
#profile @menayae

ምሕረትህ ከሕይወት ይሻላልና ከንፈሮቼ ያመሰግኑሃል።
— መዝሙረ ዳዊት 63:3 Amharic Bible Bot

#profile @menayae
#profile @menayae

እግዚአብሔርን ለሚፈራ ጠንካራ መታመን አለው፥ ለልጆቹም መጠጊያ ይኖራል። — መጽሐፈ ምሳሌ 14:26

የተስፋ አምላክም በመንፈስ ቅዱስ ኃይል በተስፋ እንድትበዙ በማመናችሁ ደስታንና ሰላምን ሁሉ ይሙላባችሁ።
— ወደ ሮሜ ሰዎች 15:13 Amharic Bible Bot

photo content
+2