قَنَاةُ:أبِي رَسْلَانِ السَلَفي
Open in Telegram
قال ابن مسعود رضي الله عنه: "نحن قوم نتبع ولا نبتدع ونقتدي ولا نبتدي ولن نضل ما إن تمسكنا بالأثر" شرح أصول اعتقاد أهل السنة والجماعة [1/86]). ወደ ቻናሉ ጎራ ይበሉ👇
Show more732
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days
Posts Archive
يرجى الإشتراك بالقناة وإرسال الإعجاب من كل إخوتي وأخواتي في أنحاء العالم لتعم الفائدة بإذن رب العالمين👇👇👇👇
https://youtube.com/@EdrisAwol?si=gNmT2JT_xbWl5OIM
المقصد الوحيد من عبد الضعيف هو إبلاغ التوحيد في جميع أقطاب الأرض شرقا وغربا ـ بواسطة اللغة العربية ولغة الأم الأمهرية ـ بتوفيق رب العرش والسماوات
وبالله التوفيق
أخوكم؛ أبو رسلان من أرض الحبشة
بسم الله
በአሏህ ፈቃድ ከሳምንት ሰኞ ጀምሬ ይህችን አጭርና ጠቃሚ ወቅታዊ ኪታብ በላይቭ ለማስተላለፍ እሞክራለሁ።
ነገር ግን ላይቭ ለመግባት 50 ሰው ያስፈልጋል ስላለኝ subscribe እያደረጋችሁ ጠብቁኝ ኢንሻ አሏህ።
ኪታቧ(ሙስሊም በፈተና ወቅት ሊኖረው የሚችለውን አቋም እንድሁም የተለያዩ የፈተና አይነቶችን በዝርዝር አስቀምጠዋል)አሏህ ይዘንላቸው
عرفت الشر لا للشر ولكن لتوقه‼
Youtube link
👇👇👇👇
https://www.youtube.com/@EdrisAwol
✅ أبو رسلان
በፈረንጆቹ 2015 የተከፈተ ዩቱዩብ ቻናል አለኝ
በሱ አንዳንድ ሸሪዓዊ አስተምሮዎችን ለመልቀቅ አስቢያለሁና
ላይክና ፎሎው ታደርጉኝ ዘንድ በትህትና እጥቃለሁ።
ሊንክ
https://youtube.com/@user-gg8hr5nb9h?si=xYQDyHNKD5D3leVv
كتبه؛ أبو رسلان من العاصمة‼
+6
بسم الله الرحمن الرحيم
السلام عليكم ورحمة الله وبركاته
በአሏህ ስም እጅግ በጣም አዛኝና በጣም ሩህሩህ በሆነው እጀምራለሁ
እነሆ ሁሉን አቀፍ ቂርአት ለማዘጋጀት ብዙ ሀሳብና ፕሮግራሞችን ከነደፍን በሇላ፣
ከዚህ በታች የተጠቀሱትን ደርሶች በቋሚነት(በአሏህ ፈቃድ) ካለችን እውቀት ለማጋራት ዝግጅታችንን ጨርሰናልና ከናንተ የሚጠበቀው በፍጥነት መመዝገብና ወደ ቂርአቱ መግባት ነው።
① ቁርአን/قرآن
قاعدة النورانية/ቃዒደቱ’ኑራንያ
نظر/ነዞር...
حفظ/ሂፍዝ...
ኪታብ/كتب
② ለጀማሪዎች/للمبتدئين
ثلاثة أصول/አሱሉ ሰላሳ
خذ عقيدتك/ኹዝ ዓቂደተክ
دروس المهمة/ዱሩሱል ሙሂማ
للمتوسطين/ለመካከለኛ ③
كتاب التوحيد للفوزان
منهج الفرقة الناجية
كن سلفيا على الجادة
الإرشاد إلى صحيح الاعتقاد
ስለዚህ ፈጥነው በመመዝገብ የእድሉ ተጠቃሚ ይሆኑ ዘንድ ተጋብዛችሇል።
✅ማሳሰቢያ;
ቂርአቱ ቋሚ የሆነና አንፃራዊ ክፍያ ያለው ነው።
ለመመዝገብ;
በ @abureslane61 👈👈 ያናግሩን‼
وبالله التوفيق...
كتبه؛ أبو رسلان إدريس بن أول غفر الله له ولوالديه
https://t.me/kutubulMukhtesorat/2149?single
በተለያዩ አካባቢዎችና በተለያየ ጊዜ የምናያቸው ብዙ ነውሮች አሉ
በተለይ
የመስጅድ ኢማሞች ቁርአን እየቀሩ በማህበራዊ ሚድያ ራሳቸውን live በማስገባት ከሶላቱ ውጭ ለድምፅና ለአቋማቸው ሲጨነቁ እናያለን።።።።።
አሏህ ልቦና ይስጠን
ከእንድህ አይነት የነፍስያ ፈተናም ይጠብቀን‼
አሏህ ረጅም እድሜ ለታላቁ ሸይኻችን ሸይኽ ፈውዛን‼
+2
መስጂደል አዝሀር ከነገ ጀምሮ የሚጀመሩ ደርሶች;-
ከሱብሒ በኋላ;
كن سلفيا على الجادة
በወንድም አህመድ አማን
እና
الدروس المهمة
በወንድም አቡል አባስ ሰዒድ ካሳው
ከዙህር በኋላ;
هذه دعوتنا وعقيدتنا
በወንድም ጀማል ዑመር
https://t.me/YeWolloUniversitySelefyoch1
Repost from AB metal &Aluminium work
AB Aluminium&metal work
ኤቢ አጠቃለይ የአልሙኒየም እና ብረታብረት ስራ
አድራሻ አዲስ አበባ ቤተል አሚፋ 20ሜ ገባ ብሎ
ስልክ ቁጥር
0918423804
0928281128
https://t.me/AB_MetalAlminium4
https://t.me/AB_Metal_Alminium_work
ግሩፑን ጆይን እና አድድ ሸር አድርጉ ባረከላሁ ፊኩም።👆👆👆👆👆👆
ለፓስፖርት አገልግሎት ፈላጊዎች በሙሉ
〰️〰️〰️〰️〰️〰️
❶. አዲስ ፓስፖርት ለማውጣት
- ❖ የታደሰ የቀበሌ መታወቂያ
- ❖ የልደት ካርድ
- ❖ ስልክ ቁጥር
❷. ለማሳደስ
-❖ ጉርድ ፎቶግራፍ
-❖ ፓስፖርት ኮፒ
-❖ ስልክ ቁጥር
❸. የጠፋ ፓስፖርት ለማውጣት
-❖ የቀበሌ መታወቂያ
-❖ ጉርድ ፎቶግራፍ
-❖ የፖሊስ ማስረጃ ደብዳቤ
-❖ ስልክ ቁጥር
❹. ከ18 ዓመት በታች
-❖ የወላጅ መታወቂያ
-❖ የልጅ የልደት ካርድ
-❖ ስልክ ቁጥር
❺. እድሜ ለማስተካከል
-❖ የልደት ካርድ
-❖ ጉርድ ፎቶግራፍ
-❖ ፓስፖርት ኮፒ
-❖ ስልክ ቁጥር
❻. ስም ለመቀየር እና ለማስተካከል
-❖ ጉርድ ፎቶግራፍ
-❖ ፓስፖርት ኮፒ
-❖ የፍርድ ቤት ወረቀት
-❖ ስልክ ቁጥር
passport ብላችሁ inbox አድርጉልኝ።
ወይም በ 0930877561 ይደውሉ።
ወይም
በቴሌግራም @abureslane61 ላይ ያናግሩኝ።
https://t.me/AbuReslanAsselefy/2226
ለፓስፖርት አገልግሎት ፈላጊዎች በሙሉ
〰️〰️〰️〰️〰️〰️
❶. አዲስ ፓስፖርት ለማውጣት
- ❖ የታደሰ የቀበሌ መታወቂያ
- ❖ የልደት ካርድ
- ❖ ስልክ ቁጥር
❷. ለማሳደስ
-❖ ጉርድ ፎቶግራፍ
-❖ ፓስፖርት ኮፒ
-❖ ስልክ ቁጥር
❸. የጠፋ ፓስፖርት ለማውጣት
-❖ የቀበሌ መታወቂያ
-❖ ጉርድ ፎቶግራፍ
-❖ የፖሊስ ማስረጃ ደብዳቤ
-❖ ስልክ ቁጥር
❹. ከ18 ዓመት በታች
-❖ የወላጅ መታወቂያ
-❖ የልጅ የልደት ካርድ
-❖ ስልክ ቁጥር
❺. እድሜ ለማስተካከል
-❖ የልደት ካርድ
-❖ ጉርድ ፎቶግራፍ
-❖ ፓስፖርት ኮፒ
-❖ ስልክ ቁጥር
❻. ስም ለመቀየር እና ለማስተካከል
-❖ ጉርድ ፎቶግራፍ
-❖ ፓስፖርት ኮፒ
-❖ የፍርድ ቤት ወረቀት
-❖ ስልክ ቁጥር
passport ብላችሁ inbox አድርጉልኝ።
ወይም በ 0930877561 ይደውሉ።
ወይም
በቴሌግራም @abureslane61 ላይ ያናግሩኝ።
💎 كفارات السيئات
ወንጀልን የሚያስምሩ ጉዳዮች‼
✍ قال شيخ الإسلام ابن تيمية رحمه الله :
المُؤمِن إذا فَعَلَ سَيِّئَةً فَإنَّ عُقوبَتِهَا تَندَفَعُ عَنهُ بِعَشرَةِ أسبَابٍ :
ሸይኹል ኢስላም ኢብኑ ተይሚያህ
(عليه رحمات رب البرية)
አንድ አማኝ ወንጀልን ከሰራ ቅጣቷ ከአስር በአንዱ ምክንያት ይወገድለታል ይላሉ;
እነሱም;–
⑴➠ أن يَتُوبَ فَيَتُوب اللَّهُ عَلَيهِ ،
فَإنَّ التَائِب مِنَ الذَنبِ كَمَن لا ذَنبَ لَه.
አንደኛ: ወደ አሏህ ሊመለስ(ተውበት) ሊያደርግና አሏህ ሊቀበለው ነው።
ምክንያቱም ከወንጀል የተመለሰ(የቶበተ) አካል ልክ ወንጀል እንደሌለበት ነውና
⑵➠ أو يَستَغفِر ، فَيُغفَرُ لَهُ.
ወይም ሁለተኛ: ከአሏህ መሀርታን ሊጠይቅ(ኢስቲግፋር ሊያደርግና) አሏህ ይቅር ሊለው
⑶➠ أو يَعمَل حَسنَاتٍ تَمحُوهَا ،
فَإنَّ الحَسنَاتِ يُذهِبن السيئَات.
ወይም ሶስተኛ: ያቺን ስራ የምትሰርዝ የሆነችን መልካም ስራ ሊሰራ
ምክንያቱም መልካም ስራ መጥፎን ስራ ታስግዳለች(ታብሳለችና)
⑷➠ أو يَدعُو لَهُ إخوَانُهُ المُؤمِنُونَ وَيستَغفِرُونَ لَهُ حَيًا ومَيتًا.
ወይም አራተኛ: አማኝ የሆኑ ወንድም እህቶቹ በህይወትም ሆነ ከሞት በሇላ ዱዓ ሊያደርጉለትና ከአሏህ ምህረትን ሊጠይቁለት
⑸➠ أو يُهدُونَ لَهُ مِن ثَوَابِ أعمَالُهُم مَا يَنفَعُهُ اللَّه بِهِ.
ወይም አምስተኛ: አማኞች ከመልካም ስራቸው እሱ ይጠቀምበት ዘንድ በሱ ስም ሊሰሩለት
⑹➠ أو يَشفَعُ فِيهِ نَبِيِّهِ مُحَمَّدٍ صَلَّى اللهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ.
ወይም ስድስተኛ: መልዕክተኛው
عليه أفضل الصلاة والسلام ሊያማልዱት(ትርግናን) ከአሏህ ሊጠይቁለት
⑺➠ أو يَبتَلِيَهِ اللَّهُ تَعَالى فِي الدُّنيَا بِمَصائِب تُكَفِرُ عَنهُ.
ወይም ሰባተኛ: አሏህ ከሱ ላይ ወንጀሉን የምታሰርይለት(የምታብስለት) የሆነችን ፈተናና መከራ በዱንያ አለም ሊፈትነው
⑻➠ أو يَبتَلِيَهُ فِي البَرزَخِ بِالصَعقَةِ فَيُكَفِرُ بِهَا عَنهُ.
ወይም ስምንተኛ: በቀብር አለም ውስጥ አሏህ ከባድ በሆነ ጩኸት ሊፈትነውና በሷም ወንጀሉን ሊያብስለት
⑼➠ أو يَبتَلِيَهُ فِي عَرَصاتِ القِيَامَة مِن أهوَالِهَا بِما يُكَفِرُ عَنهُ.
ወይም ዘጠነኛ: አሏህ በመሰብሰቢያው ሜዳ ላይ የቂያም ቀን(በትንሳዔ ቀን) በገባድ ጭንቅና መከራዋ ሊፈትነውና ወንጀሉን ሊያብስለት
(10)➠ أو يَرحَمُهُ أرحَمُ الرَاحمِين.
ወይም አስረኛ: ከአዛኞች ሁሉ አዛኝ የሆነው አምላክ አሏሁ (ተዓላ) ሊያዝንለት ናቸው ይላሉ‼
አሏህ ከሚገጠሙት ያድርገን በእዝነቱ‼
*فَمن أخطَأتهُ هَذِهِ العَشرَة فَلا يَلُومَنَّ إلا نَفسَه.
እኚህ አስር የወንጀል መማሪያና ይቅር መባያ መንገዶች ያለፉትና ያመለጡት ወይም ያልገጠሙት ሰው ነፍሱን እንጅ ማንንም እንዳይወቅስ(ይህ ሁሉ የእዝነት በር እያለ ከእንዱ በር እንኳ አለመገጠም ከባድ የሆነ እድለቢስነትና በሁለቱም ሀገር ከከባድ ኪሳራ ነው)
#መጅሙዑል ፈትዋ
📚 (مَجمُوعُ الفَتَاوى )
نسأل الله تعالى من جزيل رحمته وكرمه ونعوذ به ـ المولى عز وجل ـ من كل طريقة تحرمنا من باب رحمته‼
💎 كفارات السيئات
ወንጀልን የሚያስምሩ ጉዳዮች‼
✍ قال شيخ الإسلام ابن تيمية رحمه الله :
المُؤمِن إذا فَعَلَ سَيِّئَةً فَإنَّ عُقوبَتِهَا تَندَفَعُ عَنهُ بِعَشرَةِ أسبَابٍ :
ሸይኹል ኢስላም ኢብኑ ተይሚያህ
(عليه رحمات رب البرية)
አንድ አማኝ ወንጀልን ከሰራ ቅጣቷ ከአስር በአንዱ ምክንያት ይወገድለታል ይላሉ;
እነሱም;–
⑴➠ أن يَتُوبَ فَيَتُوب اللَّهُ عَلَيهِ ،
فَإنَّ التَائِب مِنَ الذَنبِ كَمَن لا ذَنبَ لَه.
አንደኛ: ወደ አሏህ ሊመለስ(ተውበት) ሊያደርግና አሏህ ሊቀበለው ነው።
ምክንያቱም ከወንጀል የተመለሰ(የቶበተ) አካል ልክ ወንጀል እንደሌለበት ነውና
⑵➠ أو يَستَغفِر ، فَيُغفَرُ لَهُ.
ወይም ሁለተኛ: ከአሏህ መሀርታን ሊጠይቅ(ኢስቲግፋር ሊያደርግና) አሏህ ይቅር ሊለው
⑶➠ أو يَعمَل حَسنَاتٍ تَمحُوهَا ،
فَإنَّ الحَسنَاتِ يُذهِبنَّ السيئَات.
ወይም ሶስተኛ: ያቺን ስራ የምትሰርዝ የሆነችን መልካም ስራ ሊሰራ
ምክንያቱም መልካም ስራ መጥፎን ስራ ታስግዳለች(ታብሳለችና)
⑷➠ أو يَدعُو لَهُ إخوَانُهُ المُؤمِنُونَ وَيستَغفِرُونَ لَهُ حَيًا ومَيتًا.
ወይም አራተኛ: አማኝ የሆኑ ወንድም እህቶቹ በህይወትም ሆነ ከሞት በሇላ ዱዓ ሊያደርጉለትና ከአሏህ ምህረትን ሊጠይቁለት
⑸➠ أو يُهدُونَ لَهُ مِن ثَوَابِ أعمَالُهُم مَا يَنفَعُهُ اللَّه بِهِ.
ወይም አምስተኛ: አማኞች ከመልካም ስራቸው እሱ ይጠቀምበት ዘንድ በሱ ስም ሊሰሩለት
⑹➠ أو يَشفَعُ فِيهِ نَبِيِّهِ مُحَمَّدٍ صَلَّى اللهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ.
ወይም ስድስተኛ: መልዕክተኛው
عليه أفضل الصلاة والسلام ሊያማልዱት(ትርግናን) ከአሏህ ሊጠይቁለት
⑺➠ أو يَبتَلِيَهِ اللَّهُ تَعَالى فِي الدُّنيَا بِمَصائِب تُكَفِرُ عَنهُ.
ወይም ሰባተኛ: አሏህ ከሱ ላይ ወንጀሉን የምታሰርይለት(የምታብስለት) የሆነችን ፈተናና መከራ በዱንያ አለም ሊፈትነው
⑻➠ أو يَبتَلِيَهُ فِي البَرزَخِ بِالصَعقَةِ فَيُكَفِرُ بِهَا عَنهُ.
ወይም ስምንተኛ: በቀብር አለም ውስጥ አሏህ ከባድ በሆነ ጩኸት ሊፈትነውና በሷም ወንጀሉን ሊያብስለት
⑼➠ أو يَبتَلِيَهُ فِي عَرَصاتِ القِيَامَة مِن أهوَالِهَا بِما يُكَفِرُ عَنهُ.
ወይም ዘጠነኛ: አሏህ በመሰብሰቢያው ሜዳ ላይ የቂያም ቀን(በትንሳዔ ቀን) በገባድ ጭንቅና መከራዋ ሊፈትነውና ወንጀሉን ሊያብስለት
(10)➠ أو يَرحَمُهُ أرحَمُ الرَاحمِين.
ወይም አስረኛ: ከአዛኞች ሁሉ አዛኝ የሆነው አምላክ አሏሁ (ተዓላ) ሊያዝንለት ናቸው ይላሉ‼
አሏህ ከሚገጠሙት ያድርገን በእዝነቱ‼
*فَمن أخطَأتهُ هَذِهِ العَشرَة فَلا يَلُومَنَّ إلا نَفسَه.
እኚህ አስር የወንጀል መማሪያና ይቅር መባያ መንገዶች ያለፉትና ያመለጡት ወይም ያልገጠሙት ሰው ነፍሱን እንጅ ማንንም እንዳይወቅስ(ይህ ሁሉ የእዝነት በር እያለ ከእንዱ በር እንኳ አለመገጠም ከባድ የሆነ እድለቢስነትና በሁለቱም ሀገር ከከባድ ኪሳራ ነው)
#መጅሙዑል ፈትዋ
📚 (مَجمُوعُ الفَتَاوى )
نسأل الله تعالى من جزيل رحمته وكرمه ونعوذ به ـ المولى عز وجل ـ من كل طريقة تحرمنا من باب رحمته‼
الدعاء
للشيخ المربي الشيخ عبد الرزاق البدر حفظه الله
እውቀትን ከስነ–ምግባር ጋር የታደሉ ታላቅ ሸይኽና የታላቅ ሸይኽ ዐብዱል ሙህሲን አል ዓባድ ልጅ እንድሁም የታላቁ ሸይኽ ሷሊህ አስሱሃይሚ ተማሪ‼
ሸይኽ ዐብዱረዛቅ አልበድር አሏህ ረጅም እድሜን ይለግሳቸው እኛንም ከባህሩ እውቀትና አዳብ የምንጠቀም ያድርን‼
ተውሂድን ያላወቀ ሰው በምንም ዘርፍ ከፍታ ያለውና ደረጃ ያለውም ቢሆን ምንም ጥቅም የለውም(በአኼራ)
ስለዚህ ተውሂዳችንን በሚገባ ማወቅና በሷም መስራት ለሁለቱም ሀገር የስኬት ቁልፍ ነው ኢንሻ አሏህ‼
‼አንዳንድ መስጅዶች ላይ የሚፈጠሩ ክፍተቶች አሉ‼
ከነሱም;
ልጆች ቀድመው የመጀመሪያ ሶፍ ከያዙ ትልቅ ሰዎች ሲመጡ ቦታ አስለቅቀው ወደ ሇላ ሶፍ ያስለቅቋቸዋል።።።
ይህ ጥፋትና የተከለከለ ነው
የመጀመሪያ ሶፍ የሚይዘው ቀድሞ የመጣ እንጅ የእድሜ ባለፀጋ አይደለም።።።።።
ይህን ሲባል ግን
ስርአት አልባ ልጆችን ከቤት የመስጅድን ስርአትና ክብር ማስተማር ግድ ይላል‼
🔴#تنبيه_هام:
لا يجوز إبعاد الصّبِي عن مكانه في الصّف الاول لأن هذا اعتداءا على حقه وكسرا لقلبه وتنفيرا له عن الصلاة
الشيخ العثيمين
Repost from Ustaz Kedir Ahmed Al—Kemisse (Abu Juweyriya)
🏷ለቻናል ባለቤቶች በሙሉ :-
● ቀጣይ እሁድ በአህሉ-ተውሂድ . . ቻናል ታላቅ ፕሮግራም ስላለ ሌላ ፕሮግራም እንዳትይዙ ስንል እናሳስባለን ።
--------
◍ አህሉ-ተውሂድ ኢስላሚክ ሴንተር
©: እውቀት ብርሀን ነው
🗂 t.me/sefinetunuh
