1 682
Subscribers
+424 hours
+57 days
+1430 days
Posts Archive
1 682
💭 አስቂኙ የባለሱቁ የኡስታዝ አብራር እና የእኔ ገጠመኝ
ስለ እስልምና ማንበብ ከጀመርኩ ረዥም ጊዜያትን አስቆጥሬያለሁ በየእለቱ በሙስሊሞች በእለት ተዕለት በሚያደርጉትና በሚተገብሩት ድርጊት እጅግ ስገረምና አንዳንዴም ስስቅ አንዳንዴ ደግሞ አለማወቃቸው እጅግ እያሳዘነኝ አሳልፌያለሁ!
የሆነው ሆኖ በእነዚህ ጊዜያት ውስጥ ካነበብኳቸው የኢስላሚክ ሃዲሶች ውስጥ ዛሬን አንዱን ከገጠመኝ ገጠመኝ ጋር የሚገናኝ ስለሆነ ላካፍላቹ ወደድኩና እንዳትሞክሩት በማለት እናንተም በምናብ ከእኔ ጽሁፍ ጋር መሳፈር ትችላላችሁ እላለሁ 😂
ወደ ጉዳዩ ስገባ የእለቱ ስራዬን ጨርሼ ከቢሮ ወጥቼ ወደ እቤቴ እያመራሁ ነው ድንገት ከየት መጣ የማይባል ሃይለኛ ዝናብ መዝነብ ጀመረ በዚህ ጊዜ ያለኝን አቅም ተጠቅሜ ለመሮጥ ሞከርኩ ነገር ግን የዝናቡ ሃይለኝነት ሩጫዬን እንድገታ ስላደረገኝ በስተ ቀኜ በኩል ወደ ነበረ ወደ አንድ ሱቅ አመራው። የሱቁ ባለቤት ኡስታዝ አብራር ይባላል ሱቁ የስራ አካባቢ ስለሆነ ብዙ ሰው ያውቀዋል በብዙዎችም ዘንድ ተወዳጅ ነው።
እናላችሁ ወዳጆቼ ከአብራር ሱቅ የማትተናነስ አጠገቡ ያለች ብዙ ደንበኛ ያላት አይሻ የምትባል ምን የመሰለ ሻይ ቡና የምትሸጥ አንዲት አብዱሊት አለች። ለእሷ ከምትሸጠው ሻይና ቡና ኡስታዝ አብራር ብርዱን መቋቋም ስላልቻለ አንድ ብርጭቆ ሻይ እንድትቀዳለትና እንድትሰጠው በእኔ በኩል ይጠይቃታል....
እሷም ምን የመሰለ ገና ከመልኩ የሚያስታውቅ ሻይ ቀዳችለት ለእኔም ወንድሜ አቀብለው አለችኝ እኔም እሺ ብዬ ለኡስታዝ አብራር ሰጠሁት።
እንግዲህ አሁን ነው ነገሩ እየተለወጠ የመጣው ማለት ይቻላል ምክንያቱም እስካሁን እኔም ዝናቡን ተጠልዬ ኡስታዝ አብራርም በሰላም እንድጠለል ፈቅዶልኝ ጥሩ ፊት አሳይቶኝ ነበር።
እንደጠረጠርኩት ኡስታዝ አብራር በሻዩ በጣም ጥፍጥና የተማረከ ይመስላል ይህንንም ማለት የቻልኩት አፉን ደግሞ ደጋግሞ በምላሱ በማጠቡና በመላሱ ምክንያት ነው። እንግዲህ ከላይ እንደነገርኳችሁ እስላማዊ መጽሐፍቶችን በብዛት ስላነበብኩ ሙስሊሞች የሚያደርጓትን እያንዳንዱን ነገር በአግራሞት ነው ምመለከታት እና ዛሬ በዚህ ከባድ ዝናብ ኡስታዝ አብራር ላይ የተመለከትኩት ነገር ሃዲስ የሚያስጠቅስ ስለነበረ የቀዳችለትን ሻይ ሙሉ ለሙሉ ማለት ይቻላል እስኪጠጣ ጠበኩት ደግሞም ሲጠጣ የነበረው <እንደ ቆመ> ነበር 😁😁 አይ ኡስታዝ አብራር የአብዱሊት ሻይ ያነበበው ሃዲስ እንዲረሳ አደረገችው እያልኩኝ በውስጤ ሃዲሶቹን ለመጥቀስ ጉሮሮዬን መጠራረግ ጀመርኩኝ..
እኔ ;- እኔ ምለው አብራር አንድ ነገር ብነግርህ ቅር ይልህ ይሆን አንድ መጽሐፍ ላይ ያነበብኩት?
አብራር;- እሺ ምንም ችግር የለውም ንገረኝ አባቴ
እኔ;- በሙስሊሞች ዘንድ አንድ ቅቡል የሆነ ሶሂህ ሃዲስ ላይ ማንም ሰው ቢሆን #ውሃ #ቆሞ መጠጣት እንደማይችል ምን አልባት #ተሳስቶ ከጠጣው #ያስታውክ የሚል ነው አልኩት
አብራር;- ትንሽ ፊቱን ሰብሰብ ማድረግ ጀመረ ትንሽ ሰአት ጸጥ አለ ሃዲሱ ትዝ ያለውም ይመስላል (ምን አልባት ጣፉጩ የሆነውን የአብዱሊትን ሻይ እያሰበ ይሆን?😂 ወይስ እስከ ዛሬ የአይሻን ሻይ ቆሞ ሲያጣጥም የነበረበትን ጊዜ እያሰበ ይሆን?😭) ብቻ የሆነው ሆኖ አሁንም ጸጥ ብሎኛል
አብራር;- ለመሆኑ ሙስሊም ነህ? ይህንንስ ከየት ነው ያነበብከው? እንዴትስ ልታውቅ ቻልክ? አሁንስ ለምን ይሄንን ልትጠይቀኝ ፈለክ? በማለት ከጸጥታው መልስ በጥያቄ አጣደፈኝ😳
እኔ;- እንደ ማያደርገው ስለማውቅ😁😁 አይ ምን መሰለህ ምን አልባት የረሱልን ሶሂህ ሃዲስ እየተላለፍክ ስለሆነ ያን የመሰለ የሚጣፍጠውን ሻዩን #ውሃ #ቆሞ መጠጣት ስለማይቻል ምን አልባት አንተ ደግሞ ተሳስተክ ስለጠጣከው በሃዲሱ መሰረት ተላልፈካልና እስኪ እውነት መሆኑን እንዳውቅ አስታውከው አልኩት ፈገግ እያልኩ!🙄 ትኩረቱን ለመሳብ ሃዲሷንም ከፈጣኗ ስልኬ ላይ መዥረጥ አድርጌ አሳየሁት
አብራር;- ሙሉ ለሙሉ ፊቱ የከሰረ ነጋዴ ይመስል አኮረፈ ፊቱም ጠቋቆረ..... አሰበ አሰበ ዋሂ ሚጠባበቅ ነው ሚመስለው......ብቻ ትንሽ ቆየ እና <<ታዲያ ቆሞ መጠጣት የማይቻለው ውሃ ነው እንጂ ሻይ አይደለም>> ብሎኝ አረፈው😂 አስቡት ሻይቅጠልና ስኳር ስለተጨመረበት የጭንቀት መልስ ሲፈበርክ!
በዚህ ያላበቃው ኡስታዝ አብራር ነገሩን ከመጋፈጥና ከማስረዳት ይልቅ ሌላ ነገር ሳይለኝ በሚል ፍራቻ ይመስል <<ሂድ ከዚ ቆሻሻ አትጠለልም ከዚህ>> ብሎ አባረረኝ! ለነገሩ ኡስታዙ ለመነጋገር እድል ቢሰጠኝ ኖሮ ውሃ ቆመን ከጠጣን ነው ምናስታውከው እንጂ ሻይ ከጠጣን አናስታውክም የሚል ማስረጃ ስጠኝ? በዛን ጊዜ ሻይ ነበር ወይ? ይሄ መገለጥ ከመምጣቱ በፊት የነበሩ ሰዎች ውሃ ቆመው ስለጠጡ ምን ሆኑ? አስታወኩ? ወይ በሰላም ኖሩ? እኔስ ብዙ ጊዜ ቆሜ ጠጥቻለሁ አላስታወኩትም ምን ሆንኩ? የሚሉ ወዘተ ጥያቄዎችን እና ረሱል ራሳቸው ለሌላው ቆማቹ አትጠጡ ብለው እሳቸው ግን ቆመው እንደጠጡ እንዳላስታወኩ በመጠየቅ አጣድፈው ነበር።
እኔ ምስኪኑ ወንድማችሁ ነገሩ በጣም እየገረመኝ እየሳኩም እየተገረምኩም እኔ ባልጻፍኩት ሃዲስ እንዴት እንዲህ ይበሳጫል እያልኩ በዛ ዝናብ ፊት ለፊቴ ወደ ነበረው ወፍጮ ቤት በዝናቡ እየረሰረስኩ አመራው!😂😭
ውድ ሙስሊሞች ለምን በግራ በላቹ ለምን በግራ ሽንት ቤት ገባቹ ወጣቹ ለምን ቆማቹ ጠጣቹ ለምን ወደ ካዕባ ዞራችሁ ካካ አላችሁ ብልታችሁን በቀኝ እጃችሁ አትንኩ ሸይጣን ጆሮዋቹ ውስጥ ይሸናል ከመቀመጫቹ ላይ ጸጉር ይነቅላል ወዘተ...ከሚሉ ትርኪ ሚርኪ ወሬዎችና ከዚህ ጨለማ ከሆነ ሕይወት በጊዜ አምልጡ።
ኢየሱስ ዛሬም ይወዳችኋል!
መረጃውን ማጣራት ለምትፈልጉ እነሆ!
Abu Huraira reported Allah's Messenger (ﷺ) as saying: #None of #you #should #drink while #standing; and if anyone #forgets, he must #vomit.
"አቡ ሁሬራ እንደዘተረከው፦ የአሏህ መልእክተኛ (ﷺ) እንዲህ አሉ ፦ #ማንም #ሠው #ውሃ #ቆማችሁ #እንዳትጠጡ #ከተሳሳተ የጠጣውን #ያስታውክ።"
حَدَّثَنِي عَبْدُ الْجَبَّارِ بْنُ الْعَلاَءِ، حَدَّثَنَا مَرْوَانُ، - يَعْنِي الْفَزَارِيَّ - حَدَّثَنَا عُمَرُ بْنُ، حَمْزَةَ أَخْبَرَنِي أَبُو غَطَفَانَ الْمُرِّيُّ، أَنَّهُ سَمِعَ أَبَا هُرَيْرَةَ، يَقُولُ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم " لاَ يَشْرَبَنَّ أَحَدٌ مِنْكُمْ قَائِمًا فَمَنْ نَسِيَ فَلْيَسْتَقِئْ " .
Reference : Sahih Muslim 2026In-book reference : Book 36, Hadith 153USC-MSA web (English) reference : Book 23, Hadith 5022 (deprecated numbering scheme)
1 682
Sahih Muslim 2084
Jabir b. 'Abdullah reported that Allah's Messengor (ﷺ) said:
There should be a bedding for a man. a bedding for his wife and the third one for the guest, and the #fourth one is for the #Satan.
"ጃቢር ቢን አብደላህ እንደዘገቡት ነብዩ (ﷺ) እንዲህ አሉ በቤታችሁ ውስጥ አንድ ለራሳችሁ (ከሚስታችሁ ጋ የምተኙበት) አልጋ (ፍራሽ) አንድ ለሚስታችሁ የምተኛበት አልጋ አንድ ለእንግዳ መተኛ አንድ #ለሰይጣን ( #ለሸይጧን) #አልጋ 2አዘጋጁ አሉ::"
حَدَّثَنِي أَبُو الطَّاهِرِ، أَحْمَدُ بْنُ عَمْرِو بْنِ سَرْحٍأَخْبَرَنَاابْنُ وَهْبٍ، حَدَّثَنِي أَبُو هَانِئٍ، أَنَّهُ سَمِعَ أَبَا عَبْدِ الرَّحْمَنِ، يَقُولُ عَنْ جَابِرِ بْنِ عَبْدِ اللَّهِ، أَنَّ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم قَالَ لَهُ " فِرَاشٌ لِلرَّجُلِ وَفِرَاشٌ لاِمْرَأَتِهِ وَالثَّالِثُ لِلضَّيْفِ وَالرَّابِعُ لِلشَّيْطَانِ " .
Reference
: Sahih Muslim 2084
In-book reference
: Book 37, Hadith 67
Book 24, Hadith 5190
USC-MSA web (English) reference
ሙስሊሞች ለወንድማችሁ አልጋ አዘጋጅተው ይጠብቁታል🤔👆
ሸይጣንን ወደ ቤታቹ ለምን ትጋብዙታላችሁ?
1 682
Repost from Isaiah 48 Apologetics
🚩 ሙስሊሞች #ወንድሞቻችን ናቸው የሚሏቸው #አጋንንት ሰው #የሚያሳብዱ አጋንንት መሆናቸውን ያውቁ ኖሯል? 👇
ወሳኝ ቪድዮ!
#share, #repost, #like 👇
https://vt.tiktok.com/ZSV83YBu3/
1 682
Repost from Yeshua Apologetics Ministry
+1
pre Islamic period ጊዜ ነገደ ቁረይሽ በመካ ሐራም ውስጥ ካካተቱዋቸው ጣዖታት ውስጥ ታላቁ አምላክ ሁበል፣ ኢሳፍ፣ ናኢላ በbattle of elephant ጊዜ በAbraha ላይ ለቁረይሾች ድልን የሰጣቸው አላህ የሚባለው ጣኦት ከሶስቱ ሴት አማልክት ጋር ይገኛል። መሐመድ አላህ ብሎ የሚጠራው አምላክ እንደነ ስኮት ጆንሰን እና ሌሎች ምሁራን ጥናት መሠረት ከመሐመድ በፊት የሚኖሩ መድብለ አማልክት አምላኪዎች ዘንድ የሚመለክ ጣኦት እንደነበር ታሪካዊና አርኪዮሎጂያዊ ማስረጃዎችን ያቀርባሉ። መሐመድ ወደ መካ ሲገባ ሁሉን ጣኦታት ካስወገደ በኋላ አላህን ሲያስቀረው እንመለከታለን። ለነገሩ ሁበል በጊዜው ሙሉ ለሙሉ ከእስልምና አልወጣም ነበር፤ አንዳንድ ነገሮችን ለምሳሌ ጧዕፍ ማድረግን፣ በመስጂዶች ሚናራና ጉልላቶቻቸው ላይ የሚጠቀሟቸው የኮከብ እና የጨረቃ ምልክት እና ለአምላካቸው የሚሰግዱበት ትውፊት ከሁበል አምላኪዎች የተኮረጀ እንደሆነ እንመለአታለን።
ስለሁበል ከዚህ በፊት የጻፍኩትን መጣጥፍ ይሄንን ተጭናችሁ ማግኘት ትችላላችሁ
@Yeshua_Apologetics_Ministry
1 682
የጌታ ፀጋና ሰላም ለእናንተ ይሁን
ሐሙስ ከ 3:00 ጀምሮ ከወንድማችን
ቃሌ ጋር በsola scriptura ላይ ትምህርት ይኖረናል። ለሁሉም ሰዎች ሼር አድርጉ ኦርቶዶክስ ወንድሞችም ተገኙ ጥያቄ ያለውም መጠየቅ ይችላል
ትምህርቱን የምንማርበት ግሩፕ
(https://t.me/afterjesus)
1 682
Repost from እውነት ለሁሉ ewnetlehulu.net
ተወዳጆች በዚህ አገልግሎት ውስጥ ለረጅም ጊዜ የቆየውና የእውነት ለሁሉ ዌብሳይት መሥራችና አርታዒ ወንድማችን ዳንኤል የዶክትሬት ትምህርቱን ለማጠናቀቅ የናንተ እርዳታ ያስፈልገዋል። አገልግሎቱን የምትወዱ ሁሉ ከጎኑ እንድትቆሙ በታላቅ ትህትና እንለምናችኋለን። በድርጅት መርዳት የምትችሉና ኦፊሴላዊ ደብዳቤ የምትፈልጉ በውስጥ ብታነጋግሩን ከላኪ ድርጅት ደብዳቤ ማቅረብ እንችላለን። በዚህ የgofundme ገጽ በመግባት የምትችሉትን እንድታደርጉ መልካም ፈቃዳችሁ ይሁን። ከሀገር ውስጥ መርዳት ለምትፈልጉ በውስጥ ወንድማችን ዳንኤልን በዚህ የቴሌግራም አድራሻ ማነጋገር ትችላላችሁ @danit4all ተባረኩ!
https://www.gofundme.com/f/expand-ewnet-lehulus-impact-with-your-help/cl/s?utm_campaign=fp_sharesheet&utm_content=amp20_control&utm_medium=customer&utm_source=copy_link&lang=en_GB
1 682
Repost from Faith and philosophy
[የስነ-ጽሑፍ ትችትና የመጽሐፍ ቅዱስ ተአማኒነት]
ሰላም የቻናላችን ቤተሰቦች እስካሁን ድረስ እዚህ ቻናል ላይ በጽሁፍ ስንለቅላችሁና ስንወያይበት የቆየነውን በአዲስ ኪዳን የማኑስክሪፕቶች ታሪክና በጽሑፍ ትችት [Textual Criticism] ዙሪያ የተደረጉ ጥናቶችን በአንድ ላይ አቀናጅተን ወጥ በሆነ ትንተና መልክ ያዘጋጀነውን አጭርና መሠረታዊ ጥናት አሁን በPDF ይዘንላችሁ ቀርበናል።
ይህ ጽሑፍ በተለይ በአሁኑ ዘመን በአማርኛ ቋንቋ በስፋት የማይገኙ ነገር ግን ለእውነት ፈላጊው እጅግ አስፈላጊ የሆኑ ታሪካዊና ስነ-ጽሑፋዊ ምላሾችን በውስጡ አካቷል።
ይህ የመጀመሪያ ሥራችን እንደመሆኑ መጠን ስህተቶች ካሉም ለመታረምና ለማስተካከል ዝግጁ መሆናችንን እንገልጻለን።
° Tahrif ወይስ Textual Variant:- በዚህ ጽንሰ-ሐሳብ ላይ ያለውን ሰፊ መሠረታዊ የትርጉም ልዩነት።
° የተቺዎች ምስክርነት:- መጽሐፍ ቅዱስን በጥብቅ የሚተቸው Bart Ehrman ከታዋቂው ምሁር Daniel Wallace ጋር የደረሱበትን አስገራሚ የጋራ ስምምነት።
° በማርቆስ 16፣ በሉቃስ 22፣ በዮሐንስ 5 እና በዮሐንስ 1፥18 ላይ የሚነሱትን የጽሑፍ ልዩነቶችና የምሁራኑን የመጨረሻ ድምዳሜ።
ይህ ጥናት መጽሐፍ ቅዱስን በጥልቀትና በምሁራዊ መነጽር መመርመር ለሚፈልግ ማንኛውም ሰው ጥሩ መነሻ ሰነድ እንደሚሆን ተስፋ እናደርጋለን። መልካም ንባብ ለሌሎችም እንዲደርስ ሼር ማድረጋችሁን አትርሱ!
Faith and philosophyhttps://t.me/Faithandphilosophy
1 682
Repost from Yeshua Apologetics Ministry
ዛሬ ከምሽቱ ከ2:30 ጀምሮ ከወንድማችን ጆ
@YESHUAapolo ጋር በነገረ ክርስቶስ ላይ ሁለት ባህሪ ወይስ አንድ ባህሪ በሚለውን አባቶች የሚያምኑት የቱን ነው በሚለው ትምህርት ይኖረናል
ማንም እንዳይቀር ኦርቶዶክስም ተገኙ ጥያቄ ያላችሁም መጠየቅ ትችላላቹ(https://t.me/afterjesus)
@Yeshua_Apologetics_Ministry
1 682
Repost from በረከት አቃቤ ወንጌል
የጥንቃቄ መልእክት ይህ ብዙ እንከኖችን የያዘ መጽሐፍ ዛሬ ደግሞ ኢየሱስ ከማሪያም ስጋ አልነሳም የሚል የምንፍቅና ትምህርት አዝሎ ተገኝቷል እና ያ መጽሐፍ በወረቀት ያላችሁ አቃጥሉት pdf ያላቹ አጥፉት አይጠቅምም ኢየሱስ ሰማያዊ ስጋ ነው የሚል ነፍስ መንፈስ እና ስጋ ከድንግል ማሪያም አልወሰደም የሚል ከOnly Jesus ትምህርት ጋር የተጋባ የአጋንንት ትምህርት ነው
1 682
Repost from እውነት ለሁሉ ewnetlehulu.net
እውን ወልድ የሚመጣበትን ቀን አያውቅምን? አዲስ ጽሑፍ በድረገጻችን ላይ ተለቋል። ያንብቡ፤ ለሌሎችም ያጋሩ።
https://ewnetlehulu.net/eido-parousia/
1 682
እግዚአብሔር ታላቅ ይሁን!!
“አቤቱ፥ የሚፈልጉህ ሁሉ በአንተ ደስ ይበላቸው ሐሤትም ያድርጉ፤ ሁልጊዜ ማዳንህን የሚወድዱ ዘወትር፦እግዚአብሔር ታላቅ ይሁን ይበሉ።” — መዝሙር 40፥16
1 682
Repost from እውነት ለሁሉ ewnetlehulu.net
በወንድም ሚናስ የተዘጋጀ አዲስና ምሑራዊ ጽሑፍ በድረ ገጻችን ላይ ተለቋል:: ለማንበብ ይህንን ሊንክ ይጫኑ 👇 https://ewnetlehulu.net/the-glory-of-the-son-hebrew-1/
1 682
Repost from እውነት ለሁሉ ewnetlehulu.net
ዕብራውያን 1፥2-10 በማስመልከት ለአንድ ሙስሊሙ ሰባኪ በወንድም ዳንኤል የተሰጠ ግሩም ምላሽ ነው። ማስፈንጠሪያውን በመጫን ያንብቡ ➛ https://ewnetlehulu.net/jesus-made-the-worlds/
1 682
ለሚሽን አገልግሎት ወደ ደቡብ ኦሞ የሚሄዱ ወገኖች የተለይዩ ልብሶችን ለሚያስፈልጋቸዉ ወገኖች ይዘው ስለሚሄዱ በቤታችሁ የሚገኝ ማንኛውም ልብስ እንድትሰጡን በተለይም የህጻናትን ና የእናቶች ልብሶችን እንድሰጡን ስንል በጌታ ፍቅር እንጠይቃችኋለን 🙏
ለመስጠት ባላችሁበት ሀገር 🙌
#Hawassa 0980404779 . Geni
#Shashamne 0916828046. Abdi
#Nagele Arsi 0916148697 Gech
#Addis.A +251 912766809 Eysu
ተባረኩ
@revealjesus.
1 682
ፍትህ ለአርሲ ኦርቶዶክሶች !!!
ፍትህ ለአርሲ ኦርቶዶክሶች !!!
ፍትህ ለአርሲ ኦርቶዶክሶች !!!
ፍትህ ለአርሲ ኦርቶዶክሶች !!!
ፍትህ ለአርሲ ኦርቶዶክሶች !!!
ፍትህ ለአርሲ ኦርቶዶክሶች !!!
ፍትህ ለአርሲ ኦርቶዶክሶች !!!
ፍትህ ለአርሲ ኦርቶዶክሶች !!!
ፍትህ ለአርሲ ኦርቶዶክሶች !!!
ፍትህ ለአርሲ ኦርቶዶክሶች !!!
ፍትህ ለአርሲ ኦርቶዶክሶች !!!😭😭😭😭😭😭😭😭
